ጥንቃቄ የ 12ኛ ክፍል ፈተናው ተሰርቋል በማለት ይሄንን የ #Social_Maths ጥያቄዎች ተሰራጭቷል። ይህ የ አ.አ Model ጥያቄ ነው። ተማሪዎችን በማጭበርበር #ብር እያስከፈሉ ስለሆነ ጥንቃቄ እንድያደርጉ #ሼር አድርጉላቸው። ውድ የ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች ፈተናውን ተረጋግታችሁ እንድትሰሩ ከተለያዩ ሀሰተኛ መረጃዎች እንድትርቁ እናሳስባለን። @TMIHIRT_MINISTER @TMIHIRT_MINISTER 960 viewsedited 07:02