Get Mystery Box with random crypto!

Ministry of education®

የቴሌግራም ቻናል አርማ tmihirt_minister — Ministry of education® M
የቴሌግራም ቻናል አርማ tmihirt_minister — Ministry of education®
የሰርጥ አድራሻ: @tmihirt_minister
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 9.99K
የሰርጥ መግለጫ

ቀዳሚ የተማሪዎች የመረጃ ምንጭ 🇪🇹
Share and Support us
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
  👉 @Student_Comment_bot

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-12-11 20:45:02
እድሜዎ ስንት ነው?
223 views17:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 13:09:57 የ90s ዎቹ ሙዚቃዎች ለማግኘት
520 views10:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-10 15:35:22
የአደይ ድራማን የቴሌግራም ቻናል በመቀላቀል በየቀኑ የሚለቀቁ የአደይ ድራማ ክፍሎችን በቀጥታ ይከታተሉን

https://t.me/+4rzL1Wg0GQ0zMzdk
185 views12:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-09 21:24:05
እድሜዎ ስንት ነው?
247 views18:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-09 15:30:44
#MoE

• መውጫ ፈተና በመጪው ሰኔ ወር በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል።

• 200, 000  ተማሪዎች ፈተናውን ይወስዳሉ።

መውጫ ፈተና በሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ለሚገኙ  ተማሪዎች በአንድ ጊዜ እንደሚሰጥ የከፍተኛ ትምህርት የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ገልጸዋል ።

መሪ ስራ አስፈጻሚው ኤባ ሚጀና ( ዶ/ር )  በጉዳዩ ዙሪያ በተዘጋጀ አውደጥናት ላይ  እንደገለጹት  መውጫ ፈተና በመጪው ሰኔ  ወር ለሁሉም  ቅድመ መደበኛ ተማሪዎች  በአንድ ጊዜ  ይሰጣል።

የመጀመሪያው ፈተና በሰኔ  ወር ከተሰጠ በኋላ ቀጣዩ  የመውጫ ፈተና ከ6 ወራት  በኋላ እንደሚሰጥም ዶክተር ኤባ  አስረድተዋል።

የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና ብቃት  ዴስክ ኃላፊ አቶ ሰይድ መሀመድ በበኩላቸው ፈተናውን   ለ200, 000 የመንግስትና የግል ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች   ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።

ፈተናው ለሁሉም ተማሪዎች  በኦንላይን እንደሚሰጥ የጠቀሱት  አቶ ሰይድ ይህም የፈተና ስርቆትን ለመከላከል የተሻለ አማራጭ  በመሆኑ ነው ብለዋል።

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱም ሆኑ ተፈታኝ  ተማሪዎች ፈተናው በተመሳሳይ ጊዜ በኦንላይን እንደሚሰጥ አውቀው ከወዲሁ ዝግጅት እንዲያደርጉም አቶ ሰይድ አሳስበዋል።

በመውጫ ፈተና ብቃትና የፈተና ኮርሶች ልየታና የተገቢነት ማረጋገጥ ዙሪያ በተዘጋጀው አውደጥናት ከሁሉም ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ ጉዳዩ የሚመለከታቸው መምህራን ተሳታፊ መሆናቸውም ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

(ትምህርት ሚኒስቴር)

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER
884 viewsedited  12:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-07 12:56:48
ወደ ት/ቤት በመሄድ ላይ የነበረችን ልጅ አስገድዶ የደፈረው ግለሰብ በ8 አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡

ደቡብ ጎንደር ዞን ደራ ወረዳ በአንበሳሜ ከተማ ህዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ላይ ተማሪ አበባይቱ አራጋው ወደ አንበሳሜ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመማር በመሄድ ላይ እያለች ተፈራ ማሬ ካሳ የተባለ ግለሰብ አስፈራርቶ በመያዝ አስገድዶ ሲደፍራት በአካባቢው የጸጥታ ሀይል ይያዛል።

በዚህም ወንጀለኛው ላይ ምርመራው በማድረግ አቃቢ ህግ ክስ መስርቶበት የወረዳው ፍ/ቤትም መዝገቡን መርምሮ ጥፋተኛ መሆኑን በማስረጃ በማረጋገጥ ህዳር 27 ቀን 2015 ዓ.ም በዋለው ችሎት በ8 አመት ፅኑ እስራት የተቀጣ መሆኑን ተገልጿል፡፡

መረጃው፦ የደራ ወረዳ ኮሚኒኬሽን ነው

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER
944 viewsedited  09:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-07 12:34:47 How old are you?
765 views09:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-05 19:10:07 ለ Pp የሚሆን ጥቅስ አጥተው ያውቃሉ? ወይስ ለፍቅረኛዎ የሚልኩት የፍቅር መልዕክት ይፈልጋሉ? ተቀላቀሉን
195 views16:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-04 20:09:54
እድሜዎ ስንት ነው?
220 views17:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-04 16:30:12
እድሜዎ ስንት ነው?
84 views13:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ