የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
58.57K
የሰርጥ መግለጫ
ማንኛውንም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ መላክ ይችላሉ @Tadeletibebut
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 47
2022-06-23 20:44:18
#AmharaGenocide
#AmharaUnderAttack
#StopAmharaGenocide
#StateSponsoredAmharaGenocide
እንደዚህ ያሉ መልዕክቶችን በመጠቀም ቲዊተር ላይ ቲዊት እናድርግ
https://twitter.com/TadeleTibebut
10.4K viewsTadele Tibebu, edited 17:44
2022-06-23 18:36:41
13.4K viewsTadele Tibebu, 15:36
2022-06-23 18:36:41
13.3K viewsTadele Tibebu, 15:36
2022-06-23 18:35:33
የአማራ ማሕበር በአሜሪካ (Amhara Association of America/AAA) ከ1500 በላይ ከደረሱት በምዕራብ ወለጋ የአማራ ጅምላ ፍጅት ሰለባዎች ውስጥ 282 የሚደርሱትን በስም፣ ዕድሜ፣ ፆታና የመኖሪያ አካባቢ ለይቶ መዝግቦ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት አካቷል። ዝርዝሩን በማየት ህፃናትና ሴቶች ምን ያህል እንደተጎዱ ተመልከቱ።
12.6K viewsTadele Tibebu, edited 15:35
2022-06-23 17:32:08
14.4K viewsTadele Tibebu, 14:32
2022-06-23 17:32:05
ይህ ሕፃን በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ዞን ቶሌ ቀበሌ ወላጆቻቸው በታጣቂዎች ከተገደሉባቸው 34 ሕፃናት ውስጥ አንዱ ነው። እንደምትመለከቱት እሱም ደረቱ ላይ በጥይት ተመትቶ በሕክምና ክትትል ላይ ይገኛል። በቀበሌዋ ውስጥ ከ34 በላይ ሕፃናት ወላጆቻቸው ተገድለውባቸው መጠጊያ አጥተው ይገኛሉ። ልጆቹን ለማሳደግ ብዙ ሰው እየጠየቀ ቢሆንም የዞኑ አስተዳደር ሕፃናቱን ከሆስፒታል አስወጥቶ ወደ ቶሌ ቀበሌ በማጓጓዝ ድንኳን ውሰጥ እንዳስቀመጣቸው ከስፍራው በስልክ ያነጋገርናቸው የአይን እማኞች ገልፀውልናል።
@ጋዜጠኛ ሲሳይ ጎበዜ
14.2K viewsTadele Tibebu, 14:32
2022-06-23 12:54:47
17.5K viewsTadele Tibebu, 09:54
2022-06-22 19:00:31
"አሸዋ ላይ ፈሶ ጤፍ አይታፈስም፣
ሠላሳ ዓመት ቢቆይ ቂም አይበሰብስም።"
12.5K viewsTadele Tibebu, 16:00
2022-06-21 17:08:36
13.4K viewsTadele Tibebu, 14:08
2022-06-21 17:08:27
አሜሪካና ኢራን ኦሮሚያ በሚባለው ክልል ምዕራብ ወለጋ በዐማራ ተወላጆች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አውግዘዋል። የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ሰኢድ ካቲብዛበህ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን የተመኘ ሲሆን፣ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት በበኩሉ በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ የዐማራ ማህበረሰብ አባላት በተፈጸመው ግድያ እንዳሳሰበው አስታውቆ፣ በዚህ ዘግናኝ ድርጊት ለተጎዱ፣ በህይወት ለተረፉ እና ዘመዶቻቸውን ላጡ ሁሉ መፅናናትን ተመኝቷል።
13.5K viewsTadele Tibebu, edited 14:08