Get Mystery Box with random crypto!

Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ

የቴሌግራም ቻናል አርማ tadeletibebu — Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ T
የቴሌግራም ቻናል አርማ tadeletibebu — Tadele Tibebu - ታደለ ጥበቡ
የሰርጥ አድራሻ: @tadeletibebu
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 58.57K
የሰርጥ መግለጫ

ማንኛውንም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ መላክ ይችላሉ @Tadeletibebut

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 47

2022-06-23 20:44:18 #AmharaGenocide
#AmharaUnderAttack
#StopAmharaGenocide
#StateSponsoredAmharaGenocide

እንደዚህ ያሉ መልዕክቶችን በመጠቀም ቲዊተር ላይ ቲዊት እናድርግ

https://twitter.com/TadeleTibebut
10.4K viewsTadele Tibebu, edited  17:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 18:36:41
13.4K viewsTadele Tibebu, 15:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 18:36:41
13.3K viewsTadele Tibebu, 15:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 18:35:33 የአማራ ማሕበር በአሜሪካ (Amhara Association of America/AAA) ከ1500 በላይ ከደረሱት በምዕራብ ወለጋ የአማራ ጅምላ ፍጅት ሰለባዎች ውስጥ 282 የሚደርሱትን በስም፣ ዕድሜ፣ ፆታና የመኖሪያ አካባቢ ለይቶ መዝግቦ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት አካቷል። ዝርዝሩን በማየት ህፃናትና ሴቶች ምን ያህል እንደተጎዱ ተመልከቱ።
12.6K viewsTadele Tibebu, edited  15:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 17:32:08
14.4K viewsTadele Tibebu, 14:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 17:32:05 ይህ ሕፃን በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ዞን ቶሌ ቀበሌ ወላጆቻቸው በታጣቂዎች ከተገደሉባቸው 34 ሕፃናት ውስጥ አንዱ ነው። እንደምትመለከቱት እሱም ደረቱ ላይ በጥይት ተመትቶ በሕክምና ክትትል ላይ ይገኛል። በቀበሌዋ ውስጥ ከ34 በላይ ሕፃናት ወላጆቻቸው ተገድለውባቸው መጠጊያ አጥተው ይገኛሉ። ልጆቹን ለማሳደግ ብዙ ሰው እየጠየቀ ቢሆንም የዞኑ አስተዳደር ሕፃናቱን ከሆስፒታል አስወጥቶ ወደ ቶሌ ቀበሌ በማጓጓዝ ድንኳን ውሰጥ እንዳስቀመጣቸው ከስፍራው በስልክ ያነጋገርናቸው የአይን እማኞች ገልፀውልናል።

@ጋዜጠኛ ሲሳይ ጎበዜ
14.2K viewsTadele Tibebu, 14:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 12:54:47
17.5K viewsTadele Tibebu, 09:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-22 19:00:31 "አሸዋ ላይ ፈሶ ጤፍ አይታፈስም፣
ሠላሳ ዓመት ቢቆይ ቂም አይበሰብስም።"
12.5K viewsTadele Tibebu, 16:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-21 17:08:36
13.4K viewsTadele Tibebu, 14:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-21 17:08:27 አሜሪካና ኢራን ኦሮሚያ በሚባለው ክልል ምዕራብ ወለጋ በዐማራ ተወላጆች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አውግዘዋል። የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ሰኢድ ካቲብዛበህ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን የተመኘ ሲሆን፣ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት በበኩሉ በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ የዐማራ ማህበረሰብ አባላት በተፈጸመው ግድያ እንዳሳሰበው አስታውቆ፣ በዚህ ዘግናኝ ድርጊት ለተጎዱ፣ በህይወት ለተረፉ እና ዘመዶቻቸውን ላጡ ሁሉ መፅናናትን ተመኝቷል።
13.5K viewsTadele Tibebu, edited  14:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ