2023-04-24 21:52:12
በወልቂጤ ዙርያ ትልቅ ግጭት ተደግሷል
#ሼር በማድረግ ለሁሉም አድርሱ
***
የቀቤና ወጣትና ህዝብ ለማይቀረው መራር ትግል እራስህን አዘጋጅ።
የክልልነት አጀንዳ የከሸፈበት መሰሪ አመራር የጎንዮሽ ብጥብጥ ለመፍጠር ከክልል እስከ ክፍለ ከተማ ተናቦ እኩይ ሴራ እያሴረ ነው።
ዞኑ እንኳን በቅጡ ባልተረጋጋበት በዚህ ወቅት ወልቂጤ ዙርያ ህገ ወጥ ቤቶችን እናፈርሳለን ብለው ዝግጅት አጠናቀዋል።
***
ሰሞኑን የከተማው ከንቲባና የማዘጋጃ ሀላፊዎች በአንድ ግዜ መልቀቂያ አስገብተው ከስልጣን የወረዱት በቀቤና ህዝብ ላይ የታሰበ ከባድ ሴራ ሥላለ ነው። ሁለቱ ሀላፊዎች በመልቀቃቸው ቦታው በቀቤና ምክትሎች መመራት ጀምሯል። የቤት ማፈረሱንና ሌሎች የታሰቡ እኩይ ተግባራትን በነዚህ ምክትሎች እንደተፈፀሙ ለማስመሰልና፣ እራስን በራስ ለማጋጨት ነው። ይህ ሆን ተብሎ የተጠነሰሰ ተንኮል ሲሆን ከዚህ በፊትም የተጠቀሙበት መርዝ አካሄድ ነው።
***
ቀድሞ መንቃትና ህዝቡ እራሱን እንዲከላከል ማድረግ አስፈላጊ ነው። በአዲስ አበባ ዙርያ ህገ ወጥ ተብለው የተሰደዱ ዜጎቻችንን እምባ እያየን፣ ሌላ ህዝብን ለሰቆቃ ማዘጋጀት ነውር ተግባር ነው።
የሚገርመው፡- በወልቂጤ ዙርያ ለተቋማትና ለማህበራት በሚል ተልካሻ ምክንያት በጉልበት እርሻውን በግፍ የተነጠቀ የቀቤና ገበሬ በቀረው ማሳ እንኳን ጎጆ ቀልሶ እንዳይኖር በህገ ወጥ ሰበብ ሌላ ግፍ ሊሰራበት መሆኑ ነው።
***
በወልቂጤ ዙርያ ከቀቤና ህዝብ በተለያየ ምክንያት መሬት ዘርፈው የገነቡ የጉራጌ ተወላጆች በሙሉ በፍጥነትና በነፃ ህጋዊ እንዲሆኑ ተደርጓል። የቀቤና ህዝብ ከማሳው በቀረችው ቦታ አንድ ቤት እንኳን ገንብቶ ህጋዊ ላድርግ ቢል፣ ብዙ አመት ሲያንከራትቱትና ውድ ዋጋ ሲጠይቁት መሮት የተወ ነው። አሁን የራሳቸውን ህጋዊ አድርገው ሲያበቁ፣ እምቢ ብለው ያንከራተቱትን ቀቤና ሊያፈናቅሉት ሴራ ሸርበዋል።
****
በሌላ አከባቢ ህገ ወጥ ተብሎ የሚፈርስበት የጨረቃ ቦታ ገዝቶ የገባ ነው። በወልቂጤ ግን ህገ ወጥ ተብሎ የሚሳደደው ማሳው የተነጠቀበትና በቀረችው ጎጆ ቀልሶ ኑሮውን የሚመራው ነው። መሬትህም ተወስዶብህ 200 ካሬ ላይ እንኳን እንዳትኖር ከተደረክ የት ትሄዳለህ? ስለ እውነት ይህ እጅግ አሳዛኝ የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው። ከሰው ሀገር ገዝቶ ገብቶ የሰራው ቢፈርስበት ወደ ሀገሩ ይሄዳል፣ እርሻው የተነጠቀበት ወዴት ይሂድ? ያለው አማራጭ እዛው ተጋድሎ ማድረግ ነው።
***
በዚህ እኩይ ሴራ ከክልል ከአቶ ንጉሴ አስረስ እስከ ዞን አቶ ላጫ የተንኮል መረብ ተዘርግቷል። አቶ ላጫ ለቀቤና ህዝብ ትልቅ ጥላቻ ያለው መሰሪ ሰው ነው። አቶ ንጉሴ አስረስ ግን የምዕራቦችን ጥላቻ ሰምተህ ህዝባችን እንዳታስገድል በማክበር እንጠይቅካለን፣ የትውልድ ተወቃሽ እንዳትሆን ይህንን ግፍ አስቁምልን።
***
በሌላ በኩል ይህንን ጉዳይ እየመራችሁ ያላችሁት የየክፍለ ከተማው አመራሮች የምትኖሩት በህዝባችን መካከል ነው፣ ዞራችሁ ስትመዘግቡና ለአፈፃፀሙ ደፋ ቀና ስትሉ እያየን ነው። ህዝብ ሳይወያይና ሳያምንበት ለሞታደርጉት እያንዳንዱ ተግባር ዋጋ ትከፍላላችሁ። ህዝቡን በግፍ ከርስቱ አፈናቅላችሁ፣ በማሳችን በተገነባው የማህበራት ቤት ተንደላቅቄ እኖራለሁ ካላችሁ ስህተት እሳቤ ነው። ታረሙ ወጣቱ ከናንተ ላይ በፍፁም አይወርድም።
***
በመጨረሻም የቀቤና ወረዳና ከተማው ግልፅ የሆነ ድንበር አላቸው። ህግ በማስከበር ሰበብ ወደ ቀቤና ወረዳ ዘልቆ የሚገባ የከተማ አስተዳደር ማስቆም የሉዓላዊው ብሔረሰብ ወረዳና ህዝብ ሀላፊነት ነው። ወረዳው የሰጠውን ፍቃድና የመሬት ማረጋገጫ ከተማው የማይቀበልበት ሁኔታ በፍፁም መኖር የለበትም።
***
ገዢው ፓርቲና መንግስት፣ በአከባቢው ግጭት ለመፍጠር በቀቤና ህዝብ ላይ በጉራጌ አመራሮች የተሴረውን ሴራ ተረድተው ይህን ጉዳይ በአንክሮ እንዲያዩትና አስፈላጊው እርምት እንዲወሰድ አሳውቃለሁ። የተናጠል ክልልነት ስላጣ በቀቤና ህዝብ መፈናቀልና ስቃይ የሚደሰት ካለ ነግ በኔ ነውና ከህዝባችን ጎን ይቁም። በደል ሞልቶ ሲፈስ ገፈት ቀማሹ ብዙ ይሆናል።
***
የቀቤና ህዝብ ሆይ በጉራጌ ዞን ስር እስካለህና አፍራሽም ገዳይም፣ ፈላጭ ቆራጭም እነሱ እስከሆኑ ድረስ እረፍት የለህም። እራስህን በራስህ ለማስተዳደርና ነፃነትህን ለማወጅ ስልጣኔ፣ ደሞዜ፣ ሀብቴ፣ ንብረቴና ትምህርቴ ሳትል ቆርጠህ ተነሳ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል
#የቀቤና_ልዩ_ወረዳ
1.6K viewsHabib Kedir, edited 18:52