2022-11-11 07:14:35
ውይይቱን የመሩት የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የሥራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ እንዲሁም የቦሌ ክፍለ ከተማ ከተማ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ፍጹም ኃይሌ በበኩላቸው የቦሌ ክፍለ ከተማ ባለፉት ዓመታት በሀብት ማሰባሰብ ሥራው በርካታ ሥራዎች ማከናወኑን አውስተው፣ በዘንድሮው ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የታየውን ዝቅተኛ አፈጻጸም ለማሻሻል ወረዳዎችና ክፍለ ከተማው ቁልፍ አጀንዳ አድርገው በትኩረት መሥራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡ በየደረጃው ያሉ የሴክተር ጽ/ቤቶችም ከጽ/ቤቱ ጋር ተቀናጅተው በመረጃ ማሰባሰብና ልውውጥ እንዲሁም በሀብት ማሰባሰብ ሥራዎች ላይ ሊሠሩ እንደሚገባ አቶ ፍጹም አክለው ተናግረዋል፡፡
ጥቅምት 30/2015
መረጃዎቻችንን በአማራጭ ለማግኘት: -
በፌስቡክ፡ www.facebook.com/bolecommunication
በትዊተር: twitter.com/bole_comm
በዩቲዩብ: https://www.youtube.com/channel/UCTc1t2_k9iNhr80vlG5zMJg
ኢንስታግራም: instagram.com/bole_communication
87 views04:14