Get Mystery Box with random crypto!

Addis Ababa Education Bureau

የቴሌግራም ቻናል አርማ wwwaddisababaeducationbureau — Addis Ababa Education Bureau
የሰርጥ አድራሻ: @wwwaddisababaeducationbureau
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 108.77K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 84

2022-09-06 09:46:33 የበጎ ፈቃደኝነት ተግባር ራስን ከመስጠት ይጀምራል!

በጎ ፈቃደኝነት በገንዘብ የማይለካ ቀናነት ነው!

ያለንን ማካፈል የአብሮ መኖር ሚስጥር የበጎ ህሊና ማሳያ ነው!

ለሀገር ክብር የሚሰጥ በጎ ፈቃደኝነት ራስን አሳልፎ ለሌላ መስጠት ነው!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
5.5K viewsAbebe Chernet, 06:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 09:46:27
ቀን 1/13/2014 ዓ.ም

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ትምህርት ተቋማትን ፅዱና ውብ የማድረግ መርሃ ግብር መካሄድ ጀመረ፡፡

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የትምህርት ጽ/ቤት በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን በማስመልከት የትምህርት ተቋማት ለተማሪዎች ምቹ ፣ ፅዱ ፣ ውብና ማራኪ እንዲሁም ሳቢ እንዲሆኑ እና ለመማር ማስተማሩ ሂደት ጉልህ ሚና እንዲኖራቸው ለማድረግ የሚያስችል መርሀ ግብር በዛሬው እለት በወረዳ 13 መሪ ህዳሴ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት አስጀምራል።

በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ ላይ የለሚ ኩራ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ሮባ፣የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ኃላፊ አቶ ፍቅሬ ግዛው፣የክፍለ ከተማው አስተባባሪ ኮሚቴ አባላትና በየደረጃው ያሉ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች ተገኝተዋል።

የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን በመርሀ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ትምህርት ቤቶች ፅዱና ውብ እንዲሆኑ የሚያደርገው ይህ መርሀ ግብር የተማሪዎችን የመማር ፍላጎታቸው እንዲጨምር ያደርጋል ሲሉ በቀጣይም የማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ የጳጉሜ ቀናትን ጨምሮ ትምህርት ተጀምሮ ተማሪዎች ወደ ተቋማቱ መጥተው መማር እስኪ ጀምሮ ድረስ በክፍለ ከተማው ባሉ ሀያ ሁለት የመንግስት የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተግባሩ እንደሚቀጥልም ተናግረዋል።
5.2K viewsAbebe Chernet, 06:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 08:51:50 የበጎ ፈቃደኝነት ተግባር ራስን ከመስጠት ይጀምራል!

በጎ ፈቃደኝነት በገንዘብ የማይለካ ቀናነት ነው!

ያለንን ማካፈል የአብሮ መኖር ሚስጥር የበጎ ህሊና ማሳያ ነው!

ለሀገር ክብር የሚሰጥ በጎ ፈቃደኝነት ራስን አሳልፎ ለሌላ መስጠት ነው!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
5.7K viewsAbebe Chernet, 05:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 08:51:41
ቀን 1/13/2014 ዓ.ም

" ጳጉሜን በመደመር" በሚል መሪ ቃል የበጎ ፍቃድ ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ መከበር ጀመረ።

በእለቱ በማለዳ በሁሉም ክፍለከተሞች አካባቢን ማጽዳት፤ ችግኝ ተከላና የተማሪዎች መማሪያ ክፍሎችን ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ዝግጁ የማድረግ ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችንም ጨምሮ በጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ተገኝተው የበጎ ፍቃድ ቀንን የትምህርት ተቋሙን አካባቢን በማጽዳት አስጀምረዋል፡፡

ዛሬ አመቱን ሙሉ በበጎነት ስናከናውን የቆየነውን ተግባር የምናጠናቅቅበት ዕለት ነው ያሉት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዕለቱ ከሁሉም በላይ አሸባሪውን ህወሃት በከፈተብን ጦርነት ለኛ መኖር፤ ለኛ ሰላም እና ለሉአላዊነት ሕይወትቱ በመስጠት መስዋዕት እየከፈለ ያለን መከላከያ ሰራዊታችን እንዲሁም ጥምር ጦሩ እየሰጡት ላለዉ በጎነት ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል ፡፡
5.4K viewsAbebe Chernet, edited  05:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 08:35:21 የበጎ ፈቃደኝነት ተግባር ራስን ከመስጠት ይጀምራል!

በጎ ፈቃደኝነት በገንዘብ የማይለካ ቀናነት ነው!

ያለንን ማካፈል የአብሮ መኖር ሚስጥር የበጎ ህሊና ማሳያ ነው!

ለሀገር ክብር የሚሰጥ በጎ ፈቃደኝነት ራስን አሳልፎ ለሌላ መስጠት ነው!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
5.4K viewsAbebe Chernet, 05:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 08:35:18
ቀን 1/13/2014 ዓ.ም

በንፋስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በአባይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ጳጉሜ 1 የበጎ ፈቃደኝነት ቀን ተከበረ፡፡

በንፋስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በአባይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ጳጉሜ 1 የበጎ ፈቃደኝነት ቀን በትምህርት ቤቱ የጽዳት ዘመቻ በማካሄድ ተከብራል፡፡

በመርሃ ግብሩ የትምህርት ተቋማትን ለ2015 የትምህርት ዘመን ጽዱ እና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ሲመጡ ምቹ እና ማራኪ እንዲሆኑ ለማድረግ እንዲቻል በትምህርት ተቋማት የጽዳት ዘመቻዎች በጳጉሜ 1 በጎ ፈቃደኝነት ቀን ላይ በመከናወን ላይ መሆኑ ተገልጻል ፡፡
5.4K viewsAbebe Chernet, 05:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 08:03:37 የሀገሬን ህልውና ለማስከበር በበጎ ፈቃደኝነት ሁለንተናዊ ድጋፍ አደርጋለሁ!

መልካም የበጎ ፍቃድ ይሁንልን!

በጎነት መልሶ ይከፍላል!

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቧን አብዝቶ ይባርክ!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
6.0K viewsAbebe Chernet, 05:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 08:03:32
ቀን 1/13/2014 ዓ.ም

ጳጉሜን 1 የበጎ ፈቃደኝነት ቀን

በጎ ፍቃደኝነት ከበጎ ህሊና የሚመነጭ የተቀደሰ ተግባር ነው፡፡ ከራስ አልፎ ለሌሎች የመሆንን አሳቢነትን ፣ አካፋይነትን አቋዳሽነትን ፣ ተባባሪነትን ፣ እኔ ብቻ አለማለትን እና ተጋግዞና ተደጋግፎ መኖርን የሚገልፅ ከፍ ያለ ስብዕና መገለጫ ነው፡፡

በጎ ፈቃደኝነት የህብረተሰብን አኗኗርን ሊያሻሽሉና ሊለውጡ እንዲሁም ሃገርን ሊያሳድጉ የሚችሉ ተግባራትን በራስ ተነሳሽነት ተጨማሪ ክፍያ ወይም ምንዳ ሳይጠየቅበት የሚከወን ተግባር ነው፡፡ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ደግሞ ይህ የእርስ በርስ መደጋገፍ ለዘመናት አብሮን የኖረ ባህላችንም ጭምር ነው፡፡

ሁላችንም በበጎ ፈቃድ ካለን እውቀትና ሃብት ለማህበረሰባዊ ለለውጥ በማዋል የየራሳችንን አሻራ በማሳረፍ የከተማችን ብሎም የሃገራችንን እድገት ማፋጠን እንችላልን፡፡ ለተደጋገፉና ለተባበሩ እጆች ለውጥ ቀላል ነው፡፡በጎ ፈቃደኝነት ለራስ እርካታ ለሀገር እድገት ሚናው ከፍተኛ ነው፡፡
7.4K viewsAbebe Chernet, 05:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-05 17:57:59 ኢትዮጵያ ተገዳ የገባችበት ጦርነት ከጦር መሳሪያ በሻገር በተለያዩ የውስጥና የውጭ ሀይሎች ፕሮፓጋንዳ የሚደገፍ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊው አቶ ዳኘው ገብሩ ጠቅሰው የትምህርት አመራሩ ጦርነቱን በድል ለመወጣት በሚደረገው ማንኛውም እንቅስቃሴ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባም ገልጸዋል፡፡
በሌላ በኩል በመርሀ ግብሩ በፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የተዘጋጀ የትምህርት አመራሮች የሙያ ምዘና መመሪያ በቢሮው የመምህራንና ትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በአቶ ብዝነህ በቀለ ቀርቦ ውይይት የተካሄደበት ሲሆን በመመሪያው ዙሪያ ቀደም ሲል ከመምህራን ማህበር አመራሮች ጋር ውይይት መካሄዱንና በቀጣይ ከሱፐር ቫይዘሮች ጋር ተመሳሳይ ውይይት ተደርጎ ሚጨመሩ ሀሳቦች ተጨምረው መመሪያውን የማጸደቅ ስራ እንደሚሰራ ተገልጻዋል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube:


Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
7.1K viewsAbebe Chernet, 14:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-05 17:57:37
ቀን 30/12/2014 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎችና ከሁሉም የመንግስት 1ኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዋና ርዕሳነ መምህራን ጋር ውይይት አካሄደ፡፡
በውይይቱ መክፈቻ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳምሶን መለሰ እንዳስታወቁት በአሁኑ ወቅት አሸባሪው ህውሀት መንግስት ያለቅድመ ሁኔታ ያቀረበለትን የሰላም ጥሪ ወደ ጎን በመተው በሀገራችን ላይ ለሶስተኛ ዙር ወረራ መፈጸሙን ጠቁመው የትምህርት አመራሮች መንግስት የሽብር ቡድኑ የፈጸመውን ወረራ ለመቀልበስ እየወሰደ የሚገኘውን ሉአላዊነት የማስከበር ዘመቻ ከመደገፍ ባሻገር በትምህርት ቤቶች ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማስፈን በሚያደረገው እንቅስቃሴ የሚጠበቅባቸውን ከፍተኛ ኃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባም አስገንዝበዋል፡፡
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ አድማሱ ደቻሳ በበኩላቸው አሸባሪው ቡድንና ተላላኪዎቹ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸው የትምህርት ማህበረሰቡ ቀደም ብሎ በሽብር ቡድኑ የተፈጸመውን ወረራ ለመመከት ከግንባር ጀምሮ በተለያዩ የደጀንነት ተግባራት ተሳትፎ ሲያደርግ መቆየቱን በመጥቀስ ትምህርት ቤቶች ለተለያዩ የጸጥታ ስጋቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ የትምህርት አመራሩ በአከባቢው ከሚገኙ የጸጥታ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚጠበቅበት አስረድተዋል፡፡
6.8K viewsAbebe Chernet, 14:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ