Get Mystery Box with random crypto!

Addis Ababa Education Bureau

የሰርጥ አድራሻ: @wwwaddisababaeducationbureau
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 106.22K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 79

2022-09-03 11:11:52
ቀን 28/12/2014 ዓ.ም

የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ትምህርት አጀማመርን በተመለከተ

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
11.2K viewsAbebe Chernet, 08:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 11:13:29
ቀን 26/12/2014 ዓ.ም

የ2015 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ በመዝገበ ብርሃን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት

የ2015 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ በልደታ ክፍለ ከተማ በሚገኘዉ በመዝገበ ብርሃን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

የተማሪዎች ምዝገባ አፈጻጸምን በተመለከተ ማብራሪያ ለመዝጋቢዎች በተቋሙ ከተሰጠ እና ማስታወቂያዎች ለማህበረሰቡ ይፋ ከተደረበት እለት ጀምሮ ተማሪዎች መረጃዎቻቸዉን በመያዝ በመመዝገብ ላይ መሆናቸዉን ከትምህርት ቤቱ ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡

ተገቢዉን መረጃ ሳያሟሉ በትምህርት ቤቱ ለመመዝገብ ለመጡ ተማሪዎችም ማብራሪያዎች እየተሰጡ የሚገኙ መሆኑን ለማወቅ ተችላል፡፡

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
15.6K viewsAbebe Chernet, 08:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 14:59:13 ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
6.0K viewsAbebe Chernet, 11:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 14:59:03
ቀን 25/12/2014 ዓ.ም

የሬዲዮ ትምህርት ስክሪፕት ፅሁፍ ቀረጻ በመካሄድ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አዲሱን ስርዓተ ትምህርት መሰረት በማድረግ ያዘጋጀው የሬዲዮ ትምህርት ስክሪፕት ቀረጻ ላይ እንደሚገኝና ቀረጻውም በቅርቡ ተጠናቆ ለመማር ማስተማር ስራው ዝግጁ እንደሚሆን ተገልጻል፡፡


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ቴክኖሎጂ ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ በለጠ ንጉሴ ሂደቱን አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት አዲሱን ስርዓተ ትምህርት መሰረት በማድረግ ከተዘጋጀው የተማሪዎች የመማሪያ መጽሀፍና የመምህር መምሪያ ለሬዲዮ መርሀ ትምህርት የሚሆን የይዘት መረጣ ተካሂዶ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል በአማርኛና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች 900 ስክሪፕቶች ተዘጋጅተው በቀረጻ ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል፡፡


አቶ በለጠ አክለውም በአሁኑ ጊዜ ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አንደኛ መንፈቅ አመት የሚያገለግሉ 450 የሚሆኑ ስክሪፕቶች ቀረጻ ላይ እንደሚገኙና በሂደቱም 75 የሬዲዮ ትምህርት ቀረጻ ፕሮግራም አዘጋጆችና ቴክኒሺያኖችን ጨምሮ የተለያዩ ጭውውቶችንና መዝሙሮችን የሚጫወቱ ተማሪዎች ተሳታፊ መሆናቸውን ገልጸው ቀረጻው ሲጠናቀቅ የአርትኦት ስራ ተሰርቶ ለትምህርት አገልግሎት እንደሚበቃ አስረድተዋል፡፡
5.8K viewsAbebe Chernet, 11:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 12:50:23 ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
6.3K viewsAbebe Chernet, 09:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 12:50:19
ቀን 24/12/2014 ዓ.ም

የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባና የትምህርት ተቋማት ቅድመ ዝግጅት በለሚ ኩራ ከፍለ ከተማ

የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን አስመልክቶ በዛሬው እለት በአንዶዴ ሁለተኛ ደረጃ ፣ በበሻሌ እና በጎሮ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በመገኘት የተማሪዎች ምዝገባና የትምህርት ተቋማት ቅድመ ዝግጅት ያሉበት ደረጃ ምን እንደሚመስል ምልከታ አድርጓል።

በዚህም ምልከታ ተማሪዎች ምዝገባ እያደሩ ለመሆኑ ለመመልከት የተቻለ ሲሆን በመጪው የትምህርት ዘመን ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች እየተሰሩ ለመሆኑ በበሻሌ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ለማየት ተችላል።

በቅድመ ዝግጅቱም ትምህርት ተቋማትን ለተማሪዎች ሳቢ እና ማራኪ እንዲሆኑ እና ለመማር ማስተማሩ ሂደት ምቹ ለማድረግ ክፍሎችን የማስዋብ ፣ አጥርና ግቢዎችን የማሳመር ፣ ለተማሪዎች ምቹ ያልሆኑ መቀመጫዎችን የመጠገን እና በተቋማቱ ዙሪያ ያሉ አዋኪ ተግባራትን ለማስወገድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይቶችን ሲደረጉ እንደቆዩ ለማወቅ የተቻለ ሲሆን በምልከታውም የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ጥሩ ጅማሮ ላይ እንዳሉ ለመመልከት መቻሉን የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ባዩም ወርቁ ገልጸዋል፡፡
6.2K viewsAbebe Chernet, 09:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 11:51:00 መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
15.8K viewsAbebe Chernet, 08:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 11:50:51
ቀን 21/12/2014 ዓ.ም

የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት በቀጣይ አመት ወደ ሙከራ ትግበራ እንደሚገባ ተገለፀ።

የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች በተመረጡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ በ2015 ዓ.ም ይጀምራል።

ለዚህም ይረዳ ዘንድ የሙከራ ትግበራ ከሚካሄድባቸው ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ መምህራን ስርዓተ ትምህርቱን የማስተዋወቅ የአሰልጣኞች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።

አዲሱ የስርዓተ ትምህርት ዝግጅት በርካታ ደረጃዎችን አልፎ ለሙከራ ትግበራ የደረሰ መሆኑን የስርዓተ ትምህርት ማበልፀጊያ መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ቴዎድሮስ ሸዋርገጥ ገልፀዋል ።

በስርዓተ ትምህርት ዝግጅቱ ላይ የተመረጡ የመማር ማስተማር የልህቀት ማዕከላት ዩኒቨርሲቲዎች እና ካምብሪጅ ዩኒቨርስቲ በአማካሪነት እንደተሳተፉበት ሥራ አስፈፃሚው ገልፀዋል ።

የተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርቶች ስርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ ወ/ሮ ዛፋ አብርሃ በበኩላቸው ይህ ሥርዓተ ትምህርት ሀገር በቀል እውቀትን፣ ግብረ ገብነትን ፣ ሳይንስና ቴክኖሎጂን የተላበሰ እንዲሆን ተደርጎ የተዘጋጀ መሆኑን ገልፀዋል ።

በመሆኑም በዚህ የሙከራ ትግበራ ወቅት ከመምህራንና ከባለድርሻ አካላት ብዙ ግብዓቶች እንደሚሰበሰቡ ጠቅሰው ወላጆችና ሌሎችም አስተያየት እዲሰጡበት በድረ ገፅ ይለቀቃል ብለዋል።

በሙከራ ትግበራው ወቅት የሚመጡ አስተያየቶች ተካተው በ2016 ወደ ሙሉ ትግበራ እንደሚገባም በመድረኩ ተገልጿል ።

የሚሰጠው ስልጠናም መምህራን የመምህሩን መምሪያና የተማሪውን መጽሐፉ እዲተዋወቁ ይረዳቸዋል ተብሏል ።


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!
14.8K viewsAbebe Chernet, 08:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 12:57:12 ዶክተር ዘላለም አክለውም የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አዲሱ ስርአተ ትምህርት ተግባራዊ የሚደረግበት አመት እንደመሆኑ ቢሮው ስርአተ ትምህርቱ በአግባቡ ተግባራዊ እንዲሆን የመማሪያ መጽሀፍና የመምህር መምሪያ አሳትሞ በቅርብ ቀናት ለትምህርት ቤቶች ለማሰራጨት በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ገልጸው በሙከራ ትግበራ የተገኘው ልምድ በሙሉ ትግበራው ወቅት ውጤታማ እንድንሆን አስተዋጾው ከፍተኛ መሆኑን አስገንዝበዋል።

በውይይቱ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ዋና እና ምክትል ርዕሳነ መምህራንን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም የክፍለ ከተማና ወረዳ ትምህርት ጽህፈቤት ኃላፊዎች የተሳተፉ ሲሆን በመርሀ ግብሩ ማጠቃለያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከከተማ አስተዳደሩ መምህራን ማህበር ፣ ከወላጅ ተማሪ ማህበር እንዲሁም ከክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤቶች ጋር በ2015ዓ.ም የትምህርት ዘመን በጋራ መስራት የሚያስችለውን የፊርማ ስነ ስርአት አካሂዷል ።

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
16.7K viewsAbebe Chernet, 09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 12:56:30
ቀን 20/12/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን እቅድ አፈጻጸም እና በ2015ዓ.ም ዕቅድ ዙሪያ በየደረጃው ከሚገኙ የትምህርት አመራሮች ጋር ላለፉት ሶስት ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን ውይይት አጠናቀቀ።

በማጠቃለያ መርሀ ግብሩ የውይይቱ ተሳታፊዎች ያነሱዋቸው ሀሳቦች ለመድረክ ቀርበው ምላሽ የተሰጠ ሲሆን በዋናነትም አዲሱ ስርአተ ትምህርት በአግባቡ ተግባራዊ እንዲሆን የቅድመ ዝግጅት ስራው ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ፣ለተማሪዎች የሚሰራጩ ዩኒፎርምን ጨምሮ ሌሎች የመማሪያ ቁሳቁሶች በፍጥነት ተደራሽ ቢሆኑ፣በትምህርት ቤቶች አከባቢ የሚገኙ አዋኪ ጉዳዮች በተማሪዎች ስነ ምግባር ላይ ተጽእኖ እያሳደሩ ስለሆነ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ችግሩን መቅረፍ ቢቻል፣በማስፋፊያ አከባቢዎች ያሉ የመማሪያ ክፍል እጥረቶችን መፍታት ቢቻል፣ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል መስራት እንደሚገባ እንዲሁም የትምህርት አመራሩን ሙያዊ ብቃት ማሻሻል የሚያስችሉ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠናዎች ቢሰጡ የሚሉ ሀሳቦች ተነስተው በቢሮው ኃላፊና ምክትል ቢሮ ኃላፊዎች ምላሽ ተሰቷል።

በውይይቱ ማጠቃለያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ባስተላለፉት መልዕክት ውይይቱ የመማር ማስተማር ሂደቱን ውጤታማ ማድረግ የሚያስችሉ ሀሳቦች የተነሱበትና የታለመለትን አላማ ያሳከ እንደነበረ ገልጸው ቢሮው በውይይቱ የተነሱ ሀሳቦችን መሰረት በማድረግ የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት አስተባብሮ እንደሚሰራ አስታውቀዋል ።
14.6K viewsAbebe Chernet, 09:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ