Get Mystery Box with random crypto!

Addis Ababa Education Bureau

የሰርጥ አድራሻ: @wwwaddisababaeducationbureau
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 106.72K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 77

2022-09-10 08:08:19
ቀን 5/13/2014 ዓ.ም

ጳጉሜ 5 የአንድነት ቀን

አባቶቻችን ያስረከቡንን ኢትዮጲያን በአንድነት እናስቀጥላለን!

አንድነታችን የጥንካሬያችን ምንጭ!

መከላከያችን የአንድነታችን ምልክት አርማ!

ህብረ ብሄራዊነታችን ለአንድነታችን!

የማሸነፋችን ሚስጢር በአንድነት መቆማችን ነው!

አንድነትና ህብረት፤-አሸናፊነት


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
9.3K viewsAbebe Chernet, 05:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 20:36:29 ከዚህም ጎን ለጎን በ2014 የትምህርት ዘመንም በትምህርት ዘርፍ ስራችን ፍራማ ተግባራት ለማከናወን ችለናል፡፡ ይህ እንዲሆን የተማሪዎች ፣ የመምህራን ፣ የትምህርት ባለድርሻ አካላት እና የትምህርት አመራሮች ሚና የጎላ በመሆኑ ምስጋና ላቀርብ እወዳለሁ፡፡ በተጨማሪም አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ወደ ሙሉ ትግበራ እና ወደ ሙከራ ትግበራ በሚገባባቸው የትምህርት ተቋማት ላይ ተገቢውን ርብርብ በማድረግ ውጤታማ እንዲሆን እንደምተደርጉም ሙሉ እምነት አለኝ፡፡

ለሀገር እንዲሁም ለትምህርት ተቋማት ሰላም እና መረጋጋት የትምህርት ማህበረሰቡ አካላት ከዚህ ቀደም ስታደርጉት የነበረውን አስተዋጽዎ በአዲሱ ዓመትም አጠናክራቸው ትቀጥሉ ዘንድ በተጨማሪ አደራ ልላችሁ እወዳለሁ፡፡

በመጨረሻም በአዲሱ ዓመት በ2014 ዓ.ም ካስመዘገብነው ውጤት በላቀ ደረጃ ስኬታማ የትምህርት ስራዎችን የምንሰራበት ፤ ከሀገር መከላከያ ጎን በመቆም የበኩላችንን አስተዋጽዎ የምናደርግበት ፤ እጅ ለእጅ ተያይዘን የሀገራችንን ዘላቂ ሰላም የምናረጋግጥበት ፣ የምንረዳዳበት ፣ አቅመ ደካሞችን የምናግዝበት ፣ የሰላም የጤና እንዲሁም የብልፅግና ዘመን እንዲሆንልን ከልብ እመኛለሁ።

መልካም አዲስ ዓመት!

ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቻን ይባርክ!

ክቡር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ደሙ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
10.9K viewsAbebe Chernet, 17:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 20:35:50
ቀን 4/13/2014 ዓ.ም

እንኳን ለ 2015 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም በፍቅር እና በጤና አደረሰን ፤ አደረሳችሁ!

አዲስ ዓመት አዲስ ተስፋን እና ትጋትን የሚያላብስ የአዲስ ምስራፍ መጀመሪያ እንደመሆኑ መጠን በአደይ አበባዎች ታጅበን ፤ አረንጋዴ ጸዳል ተላብሰን ፤ አበባን አየሁሽ ብለን ፤ ከወዳጅ ከዘመድ ጋር እንኳን ከዘመን ዘመን አሽጋገራችሁ ተባብለን ፤ በደስታ የምንቀበለው እና ከአለም ብቸኛው በሆነው የዘመን አቆጣጠር ከአስራ ሶስት ወራት በሀላ የሚመጣ ልዩ የውበት መገለጫ ቀን ነው፤ አዲስ ዓመት፡፡

አዲስ ዓመት ከአዲስ ህልም እና ህልሙን ለማሳካት ከምናስቀምጠው እቅድ ጋር እጅጉኑ የተቆራኘ ነው፡፡ በመሆኑም በአዲስ ዓመት ልናካውናቸው ያስቀመጥናቸውን እቅዶቻችንን ለማሳካት የሚቻለን ካለፈው አፈጻጸማችን መነሳት ስንችል መሆኑን መዘንጋት ተገቢ አይድለም፡፡

እንደ ሀገር ባሮጌው ዓመት ከነበሩን አፈጻጸምች መካከል በእልውናውም ሆነ ሀገርን በማዳን ዘመቻው ከደጀን እስከ ግንባር የነበረን አበርክቶ በወርቅ መዝገብ ውስጥ የተፃፈ ታላቅ ታሪክ ነው፡፡

ይህንንም በማጎልበት ሀገራችን ዳግመኛ ለሶስተኛ ጊዜ የተከፈተባትን ጦርነት ለመመከት እና ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ለማድረግ በአዲስ ዓመትም ከመከላከያ ጎን በመቆም የሚናችንን ልንወጣ ይገባል፡፡ ምክያቱም ልጅ ወልደን የምናሳድገው ፣ ስርተን የምንገባው ፣ ጎርሰን የምናድረው ብሎም እንዲህ ከዘመን ዘመን የምንሻገረው በሀገራችን ሰላም ሲረጋገጥ በመሆኑ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የ2014 የትምህርት ዘመን ያሰመዘገብናቸውን የላቁ የትምህርት ስራዎችን አፈጻጸሞን በተሻለ ትግበራ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስም ሆነ እጥረቶቻችንን ለማረም የምንችለው ለሀገራችን ሰላም የሚናችን መወጣት ስንችል ነው፡፡
9.4K viewsAbebe Chernet, 17:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 17:35:31
ቀን 4/13/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጳጉሜ 4 የአገልጋይነት ቀንን መሰረት በማድረግ የምስጋና እና የእንኳን አደረሳችሁ መድረክ አካሄደ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጳጉሜ 4 የአገልጋይነት ቀንን መሰረት በማድረግ የቢሮ ሰራተኞችን በ2014 የትምህርት ዘመን ላይ ለነበራቸዉ አገልግሎት ምስጋና አቅርባል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የእንኳን አደረሳችሁ ስጦታ ለሰራተኞቹ አበርክቷል፡፡

በመድረኩም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ እና የመኔጅመንት አባላት ተሳታፊ ሆነዋል፡፡


አገልጋይነት ከእኔ ይጀምራል!

አገልጋይነት ለሀገር ክብር

አገልጋይነት ክብርም፤ታላቅ ስብእናም ነው!

ዝቅ ብለን አገልግለን ፤ታላቅ ሃገር እንገነባለን!

ሀገርን ማገልገል ታላቅ ክብር ነው!!

ሀገሬን መቼም፣ የትም በምንም ሁኔታ አገለግላለሁ!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et
10.3K viewsAbebe Chernet, 14:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 17:23:10 ከመጽሀፎቹ ይዘትና ተዛማጅ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ የሚፈለገውን ግንዛቤ መፍጠር እንዲችሉ ያገዛቸው መርሀ ግብር መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

የመጽሀፍ ትውውቁ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ የትምህርት እርከኖች በተዘጋጁ የትምህርት አይነቶች የተካሄደ ሲሆን የትምህርት አይነቶቹም አማርኛ፤አፋንኦሮሞ፤እንግሊዘኛ፤ሒሳብ፤አጠቃላይሳይንስ፤አካባቢሳይንስ፤ሶሻልስተዲይ፤የዜግነት ትምህርት ፤ጤናና ሰውነት ማጎልመሻ፤ አይ ቲ፤የስራና ቴክኒክ ትምህርት(career and technical education) እንዲሁም የክወናና እይታ ጥበባት ትምህርት(performing and visual arts education) ናቸው፡፡


አገልጋይነት ከእኔ ይጀምራል!

አገልጋይነት ለሀገር ክብር

አገልጋይነት ክብርም፤ታላቅ ስብእናም ነው!

ዝቅ ብለን አገልግለን ፤ታላቅ ሃገር እንገነባለን!

ሀገርን ማገልገል ታላቅ ክብር ነው!!

ሀገሬን መቼም፣ የትም በምንም ሁኔታ አገለግላለሁ!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
8.5K viewsAbebe Chernet, 14:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 17:22:47
ቀን 4/13/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አዲሱን ስርዓተ ትምህርት መሰረት በማድረግ ያዘጋጀውን የተማሪዎች የመማሪያ መጽሀፍና የመምህር መምሪያ ይዘት ለመምህራን ያስተዋወቀበትን መርሀ ግብር በዛሬው እለት አጠናቀቀ፡፡

የመጽሀፍ ማስተዋወቂያ መርሀ ግብሩ በሁለት ዙር ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል በአማርኛና አፋን ኦሮሞ የትምህርት ዘርፍ ለሚያስተምሩ መምህራን በሁሉም የትምህርት አይነቶች በተዘጋጁ የመማሪያ መጽሀፍ ይዘቶች ዙሪያ ሲሆን ይዘቱን ቀደም ብሎ በመጽሀፍ ዝግጅቱ የተሳተፉ መምህራን ያስተዋወቁ ሲሆን ከመስከረም 3/2015 ዓ.ም ጀምሮ በመጽሀፍ ትውውቁ የተሳተፉ መምህራን በየክላስተሩ በተመሳሳይ መንገድ ለሌሎች መምህራን የመጽሀፉን ይዘት እንደሚያስተዋውቁ ከወጣው መርሀግብር ለማወቅ ተችሏል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርአተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ታለማ በአማርኛው ስርአተ ትምህርት 5,040 የአንደኛ ደረጃ መምህራን በመጽሀፍ ማስተዋወቅ መርሀ ግብሩ ተሳታፊ መሆናቸውን ገልጸው የመጽሀፍ ትውውቁ መምህራኑ በይዘቱ ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ይዘው ወደ ማስተማር ስራው መግባት እንዲችሉ ታስቦ መዘጋጀቱን አስረድተዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአፋን ኦሮሞ ስርአተ ትምህርት ዝግጅት ትግበራና አጠቃላይ ሱፐር ቪዥን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሩ አቶ ሮቢ ዋሚ በበኩላቸው በመጽሀፍ ትውውቁ 3,540 በአፋን ኦሮሞ ስርአተ ትምህርት የሚያስተምሩ መምህራን ተሳታፊ መሆናቸውን ጠቁመው መጽሀፍ ትውውቁ መጽሀፎቹ አዲሱን ስርአተ ትምህርት መሰረት አድርገው እንደመዘጋጀታቸው የመጽሀፍ ማስተዋወቂያ መርሀ ግብሩ መምህራኑ ከመጽሀፎቹ
8.5K viewsAbebe Chernet, 14:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 13:42:27 አገልጋይነት ከእኔ ይጀምራል!

አገልጋይነት ለሀገር ክብር

አገልጋይነት ክብርም፤ታላቅ ስብእናም ነው!

ዝቅ ብለን አገልግለን ፤ታላቅ ሃገር እንገነባለን!

ሀገርን ማገልገል ታላቅ ክብር ነው!!

ሀገሬን መቼም፣ የትም በምንም ሁኔታ አገለግላለሁ!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
9.6K viewsAbebe Chernet, 10:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 13:42:24
ቀን 4/13/2014 ዓ.ም

የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በአገልጋይነት ቀን ለተማሪዎች እና ለተማሪ ወላጆች የአዲስ ዓመት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

የለሚ ኩራ ክ/ከተማ "አገልጋይነት ጀግንነት ነው" በሚል መሪ ቃል ከ150 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች ከ300,000 ብር በላይ በሚገመት ገንዘብ እንደ ዘይት ስኳር ፣ ዶሮ ፣ ዱቄት እና የመሳሰሉ የአዲስ አመት የበዓል ስጦታዎችን ማበርከቱን የጽ/ቤቱ ሀላፊዋ ወ/ሮ ባዩማ ወርቁ ገልጸዋል፡፡

ወ/ሮ ባዩማ ጽ/ቤታቸው ይህን የበጎነት ተግባር ለማስቀጠል ህብረተሰቡን ፣ በጎ አድራጊ ግለሰቦችን እና ድርጅቶችን እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር በበዓላት እና ከበዓላት ውጪ ባሉ ጊዚያትም አበክሮ እንደሚሰራ በመግለጽ ይህንን የበጎነት ተግባር በማስተባበር ከፍተኛ አስታዋጽኦ ላበረከቱ የወረዳ የትምህርት ጽ/ቤት አካላት እና የወተመህ አባላት ያላቸውን ልባዊ ምስጋናና እና አድናቆትም ገልጸዋል፡፡

በዝግጅቱ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የለሚ ኩራ ክ/ከተማ የፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊዋ ወ/ሮ ሰብለም በተመሳሳይ ዝግጅቱን ላስተባበሩ አካላት ያላቸውን አድናቆት በመግለጽ 2014 ዓ.ም እኛ ኢትዮጵያዊያን ስንደመር ውጤት ማምጣት እንደምንችል እና ጠላቶቻችን መና ማድረግ እና ታሪክ መስራት እንደምንችል ያሳየንበት ዓመት ነው ብለዋል፡፡
9.0K viewsAbebe Chernet, 10:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 12:05:14
ቀን 4/13/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የህንጻ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ለቢሮው ጥበቃ ሰራተኞች ስልጠና ሰጠ።

ስልጠናው ከመነን ፖሊስ ጣቢያ ጋር በመተባበር መሰጠቱን የቢሮው የሕንጻ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊው አቶ መሀሪ ላልኦሬ ገልጸው ስልጠናው ወቅታዊ ሁኔታን መሰረት ያደረጉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑን አስረድተዋል።

አቶ መሀሪ አክለውም በዋናነት ትኩረት ጋደረገባቸው ርዕሰ ጉዳዮች መካከል ስነምግባር እንዲሁም ባለጉዳይ አቀባበልን የተመለከቱና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን እንደሚገኙበት ጠቁመው ሰልጣኞቹ በስልጠናው ያገኙትን ግንዛቤ መሰረት አድርገው ስራቸውን በአግባቡ መስራት እንደሚጠበቅባቸውም አስታውቀዋል።

አገልጋይነት ከእኔ ይጀምራል!

አገልጋይነት ለሀገር ክብር

አገልጋይነት ክብርም፤ታላቅ ስብእናም ነው!

ዝቅ ብለን አገልግለን ፤ታላቅ ሃገር እንገነባለን!

ሀገርን ማገልገል ታላቅ ክብር ነው!!

ሀገሬን መቼም፣ የትም በምንም ሁኔታ አገለግላለሁ!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
9.5K viewsAbebe Chernet, 09:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-09 11:27:43
ቀን 4/13/2014 ዓ.ም

ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የአገልጋይነት ቀንን ምክንያት በማድረግ የትራንስፖርት አገልግሎት በነጻ እየሰጡ ይገኛሉ።

አውቶቡስቹ ከጠዋቱ 12 ሰዓት እስከ ምሽቱ 3 ሰዓት ድረስ በነፃ አገልግሎት ይሰጣሉ።


አገልጋይነት ከእኔ ይጀምራል!

አገልጋይነት ለሀገር ክብር

አገልጋይነት ክብርም፤ታላቅ ስብእናም ነው!

ዝቅ ብለን አገልግለን ፤ታላቅ ሃገር እንገነባለን!

ሀገርን ማገልገል ታላቅ ክብር ነው!!

ሀገሬን መቼም፣ የትም በምንም ሁኔታ አገለግላለሁ!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
9.8K viewsAbebe Chernet, 08:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ