Get Mystery Box with random crypto!

ቀን 4/13/2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የህንጻ አስተዳደር ጽህፈ | Addis Ababa Education Bureau

ቀን 4/13/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የህንጻ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ለቢሮው ጥበቃ ሰራተኞች ስልጠና ሰጠ።

ስልጠናው ከመነን ፖሊስ ጣቢያ ጋር በመተባበር መሰጠቱን የቢሮው የሕንጻ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊው አቶ መሀሪ ላልኦሬ ገልጸው ስልጠናው ወቅታዊ ሁኔታን መሰረት ያደረጉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑን አስረድተዋል።

አቶ መሀሪ አክለውም በዋናነት ትኩረት ጋደረገባቸው ርዕሰ ጉዳዮች መካከል ስነምግባር እንዲሁም ባለጉዳይ አቀባበልን የተመለከቱና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን እንደሚገኙበት ጠቁመው ሰልጣኞቹ በስልጠናው ያገኙትን ግንዛቤ መሰረት አድርገው ስራቸውን በአግባቡ መስራት እንደሚጠበቅባቸውም አስታውቀዋል።

አገልጋይነት ከእኔ ይጀምራል!

አገልጋይነት ለሀገር ክብር

አገልጋይነት ክብርም፤ታላቅ ስብእናም ነው!

ዝቅ ብለን አገልግለን ፤ታላቅ ሃገር እንገነባለን!

ሀገርን ማገልገል ታላቅ ክብር ነው!!

ሀገሬን መቼም፣ የትም በምንም ሁኔታ አገለግላለሁ!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc