Get Mystery Box with random crypto!

Addis Ababa Education Bureau

የሰርጥ አድራሻ: @wwwaddisababaeducationbureau
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 106.72K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 74

2022-10-01 15:28:23
ቀን 21 /1/2015 ዓ.ም

የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሠሌዳ

የትምህርት ሚኒስቴር የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሠሌዳ ይፋ አደረገ።

በዚህ መሠረት በመጀመሪያ ዙር የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ከመስከረም 26 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች የሚገቡ ሲሆን÷ መስከረም 29 ቀን 2015 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ይሰጣል፡፡

ከመሰከረም 30 እሰከ ጥቅምት 2 ቀን 2015 ፈተና ይሰጣል፤ ጥቅምት 3 እና 4 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈታኞች ወደየአካባቢያቸው ይመለሳሉ።

በሁለተኛው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን ይወስዳሉ።

በዚህም ጥቅምት 5 እና 6 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርስቲ ይገባሉ፤ ጥቅምት 7 ቀን 2015 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ለተፈታኞች ይሰጣል።

ከጥቅምት 8 እሰከ 11 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ፈተና የሚሰጥ ሲሆን፥ ከጥቅምት 12 እና 13 ቀን 2015 ተፈታኞች ወደየአካባቢያቸው እንደሚመለሱ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
16.8K viewsAbebe Chernet, 12:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-30 12:52:23 ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
14.1K viewsAbebe Chernet, 09:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-30 12:51:08
ቀን 20 /1/2015 ዓ.ም

እንኳን ለኢሬቻ በዓል በሠላም አደረሳችሁ!

ኢሬቻ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት እና የወንድማማችነት የምስጋና በዓል በመሆኑ በህዝቦች መካከል ወንድማማችነትን ለማጠናከር የጋራ የሆኑ እሴቶቻችንን ለማጎልበት ያግዛል፡፡

ኢሬቻ በህዝብ መሰባሰብ አብሮነትን በሚያሳይ ደረጃ ደምቆ የሚከበር ሲሆን የኦሮሞ ሕዝብ የክረምቱን የጨለማ ጊዜ አሳልፈኸን ብራን ልምላሜን ውበትን ያሳየኸን፤ ተፈጥሮን ሕይወትን መልሰህ ያጎናፀፍከን፤ መሬቱን በልምላሜ፣ ድፍርሱን በጥራት የተካህልን፤ ወደ ብርሃንና መልካም ዘመን ያሻገርከን ፈጣሪያችን ምስጋና ይገባሃል በማለት ምስጋናውን የሚያቀርብበት እና ላጠፋነው ነገር ሁሉ ይቅር በለን እያለ ከፈጣሪው ጋር ጥልቅ ተፈጥሯዊ እና ሥነ-ልቦናዊ ግንኙነቱን የሚያጠናክርበት ታላቅ በዓል ነው።

ኢሬቻ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሀብት ከመሆኑም ባሻገር የአንድነትን ፣ የብሮነትን እና የመተባበርን ስሜት የሚፈጥር ታላቅ በዓል በመሆኑ በዓሉን ስናከብር ይህንን በሚያሳይ ደረጃ ሊሆን ይገባል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ኢሬቻ በዩኔስኮ የተመዘገበ ሀብት በመሆኑ ሁሉም በእኔነት ስሜት በሰላማዊ መንገድ እንዲከበር የጋራ እና ከፍተኛ በሆነ ርብርብ የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪዩን እያቀረብኩ በዓሉ የሰላም የፍቅር እና የጤና እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ፡፡

አመሰግናለሁ!

ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ደሙ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ
13.4K viewsAbebe Chernet, edited  09:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-29 14:28:28 የኢሬቻ የፓናል ውይይት መድረክ በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት ተጀምሮ በምርቃት እንዲጠናቀቅ የተደረገ ሲሆን የመወያያ ሰነዱ በቢሮ ጽፈት ቤት ሀላፊ በአቶ ሲሳይ እንዳለ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ አቶ ሲሳይ በዓሉን ስናከብር በፍቅር፣ እርስ በእርስ በመተሳሰብ፣ ለዘላቂ ሰላማችን የማረጋገጥ ሥራችንን እያጠናከን ሊሆን ይገባል ብለዋል፡፡

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
8.2K viewsAbebe Chernet, 11:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-29 14:28:27
ቀን 19 /1/2015 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አተዳደር ትምህርት ቢሮ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት መድረክ አካሄደ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት መድረክ አካሂደዋል፡፡ በመድረኩ ኢሬቻ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት እና የወንድማማችነት የምስጋና በዓል መሆኑ ፤ የኦሮሞ ሕዝብ የክረምቱን የጨለማ ጊዜ አሳልፈኸን ብራን ልምላሜን ውበትን ያሳየኸን፤ ተፈጥሮን ሕይወትን መልሰህ ያጎናፀፍከን፤ መሬቱን በልምላሜ፣ ድፍርሱን በጥራት የተካህልን፤ ወደ ብርሃንና መልካም ዘመን ያሻገርከን ፈጣሪያችን ምስጋና ይገባሃል በማለት ምስጋናውን የሚያቀርብበት እና ላጠፋነው ነገር ሁሉ ይቅር በለን እያለ ከፈጣሪው ጋር ጥልቅ ተፈጥሯዊ እና ሥነ-ልቦናዊ ግንኙነቱን የሚያጠናክርበት በዓል እንደሆነ ተገልጸዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ አድማሱ ደቻሳ በዓሉ የኦሮሞ ብሎም የኢትዮጵያ ሕዝብ መገለጫ እና በገዳ ሥርዓተ ትውፊት አማካኝነት ከማይዳሰሱ ቅርሶች ውስጥ አንዱ ድንቅ በዓል እንደሆነ የገለጹ ሲሆን በሁሉም ኢትዮጵያን የሚከበር በዓል ነው ብለዋል፡፡
7.9K viewsAbebe Chernet, 11:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-28 11:46:06
ቀን 18/1/2015 ዓ.ም

የሀዘን መግለጫ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳር ትምህርት ቢሮ አመራሮች እና ሰራተኞች በአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጹ ለቤተሰቦቹ ፣ ለወዳጆቹ እና አድናቂዎቹ መጽናናትን ይመኛሉ፡፡

ፈጣሪ ነብሱን በአጸደ ገነት ያኑር!



መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
8.5K viewsAbebe Chernet, edited  08:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-26 17:04:51 ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
6.0K viewsAbebe Chernet, 14:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-26 17:04:15
ቀን 16/1/2015 ዓ.ም

እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን !

መስቀል የአዲስ ምዕራፍ መጀመሪያ የስኬት ማሳያ ሲሆን ደመራ የሁለንተናዊ አንድነታችን እና ጥንካሬያችን መገለጫ በመሆኑ የዘንድሮውን የመስቀል ደመራ በዓልን ስናከብር በፍቅር በመረዳዳትና ለሀገራችን ሰላም መረጋገጥ ሚናችንን በመወጣት ሊሆን ይገባል፡፡

የዘንድሮ የመስቀልና የደመራ በዓል በ2015 የትምህርት ዘመን የትምህርት ልማት ስራችን ውጤታማ እንዲሆኑ በ2014 የትምህርት ዘመን በተከናወኑ አንኳር ተግባራት የተገኙ ዕመርታዊ የመማር ማስተማር ስራዎችን መለስ ብለን የተመለከትንበት እና በቀጣይ ስራዎቻችን ላይ ከመግባባት ላይ በደረስንበት በ29ኛዉ ከተማ አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ማግስት የምናከብረው በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ ቀደም ላከናወናችዋቸዉ አመርቂ ስራዎች መስጋናዩን እያቀረብቁ የትምህርት ልማት ስራ በአንድ አካል ጥረት ብቻ ውጤታማ የሚሆን ባለመሆኑ በቀጣይ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ እንዲቻል የትምህርት ባለድርሻ አካላት ሚናችሁን ትወጡ ዘንድ አደራ እያልኩ ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ እና ለደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም እና የደስታ እንዲሆንላችሁ ምኞቴን እገልጻለሁ፡፡

ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ
5.4K viewsAbebe Chernet, edited  14:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-26 16:46:41
ቀን 16/1/2015 ዓ.ም

እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ!

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
5.6K viewsAbebe Chernet, 13:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-26 12:45:13
ቀን 16/1/2015 ዓ.ም

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ!

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
1.2K viewsAbebe Chernet, 09:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ