Get Mystery Box with random crypto!

Addis Ababa Education Bureau

የሰርጥ አድራሻ: @wwwaddisababaeducationbureau
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 106.72K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 78

2022-09-08 08:47:47
ቀን 3/13/2014 ዓ.ም

ጳጉሜ 3

የሰላም ቀን!

የሰላም ዋጋዋ ውድ ነው፡፡ ሰላም ለሁሉም ነገር መሰረት ነው፡፡

ሰላም አገር እንዲኖረን ፣ ሰላም ሰርተን እንድንኖር ፣ ሰላም ወልዶ ለማሳደግ ፣ ሰላም የሰው ልጅ ህልውናው እንዲረጋገጥ እና በእርጋታ ማህበራዊ ህይወቱን እንዲመራ በእጅጉ ወሳኝ ነገር ነው፡፡

ከብዙ ውድ ነገሮቻችን ሁሉ የሚበልጠው ሰላም ነው፡፡ የከተማችን ሰላም የምናስጠብቀው እኛው እራሳችን ነን፡፡የሀገራችን ሰላም ለሁለንተናዊ እድገታችን ምሰሶ ነው፡፡ ለዘላቂ ሰላማችን በዱር በገደሉ እየተዋደቀ ያለውን የኢትዮጵያ የሰላም አምድ ከሆነው መከላከያ ሰራዊታችን ጎን ሆነን እኔ የሰለም ዘብ ነኝ ብለን ለሰላማችን እንቁም፡፡

ሰላም ለኢትዮጵያውያን!

የኢትዮጵያ የሰላም አቋም ዘላቂና የማይናወጥ ነው!

የሰላማችን ዘብ ጀግናው ሰራዊታችን!

ሰላም ለሁለንተናዊ እድገታችን

እኔ የሰላም ዘብ ነኝ!

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
2.1K viewsAbebe Chernet, 05:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 22:56:58
ቀን 2/13/2014 ዓ.ም


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
2.1K viewsAbebe Chernet, 19:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 12:19:32 እያመረትን ፤መከላከያን እየደገፍን፤ ኢትዮጵያን ከፍ እናደርጋለን!

አምራችነት ለብልፅግና !

ምርትማነት ለብሄራዊ ኩራት መሰረት ነው!

በምርታችን ተጠቃሚ እንሁን!

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
2.5K viewsAbebe Chernet, 09:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 12:19:30
ቀን 2/13/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች ጳጉሜ 2 የአምራችነት ቀንን በተለያዩ መርሀ ግብሮች አከበሩ፡፡

በእለቱ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱን ጨምሮ የማኔጅመንት አባላትና ሁሉም ሰራተኞች በተገኙበት በቢሮው ቅጥር ግቢ የተመረቱ የጉዋሮ አትክልቶችን ለሰራተኞች በመስጠት እና የተለያዩ ችግኞችን በመትከል ጳጉሜ 2 የአምራችነት ቀን ተከብራል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ እለቱን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክክት ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአምራችነት ቀን በተለያዩ መርሀግብሮች በመከበር ላይ እንደሚገኝና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮም ቀኑን በማስመልከት በመስሪያ ቤቱ ቅጥር ግቢ ያመረታቸውን የጉዋሮ አትክልቶች ለሰራተኞቹ በስጦታ መልዕክ ማከፋፈሉን ገልጸው መጪው የ2015 ዓ.ም አዲስ አመት ለሁሉም የቢሮው አመራሮችና ሰራተኞች የሰላም እንዲሁም በስራቸው ውጤታማ የሚሆኑበት እንዲሆን የመልካም ምኞት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የእቴጌ መነን የአካባቢ ፖሊስ አባላትም ተሳተፊ ሆነዋል፡፡
2.4K viewsAbebe Chernet, 09:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-07 08:45:17
ቀን 2/13/2014 ዓ.ም

ጳጉሜ 2 የአምራችነት ቀን!

እያመረትን ፤መከላከያን እየደገፍን፤ ኢትዮጵያን ከፍ እናደርጋለን!

አምራችነት ለብልፅግና !

ምርትማነት ለብሄራዊ ኩራት መሰረት ነው!

በምርታችን ተጠቃሚ እንሁን!

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
5.6K viewsAbebe Chernet, 05:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 11:02:35 በእለቱ ፅዳትን ከማከናወን በተጨማሪ ችግኝ የመንከባከብ መርሀግብርም ተከናውናል።


የበጎ ፈቃደኝነት ተግባር ራስን ከመስጠት ይጀምራል!

በጎ ፈቃደኝነት በገንዘብ የማይለካ ቀናነት ነው!

ያለንን ማካፈል የአብሮ መኖር ሚስጥር የበጎ ህሊና ማሳያ ነው!

ለሀገር ክብር የሚሰጥ በጎ ፈቃደኝነት ራስን አሳልፎ ለሌላ መስጠት ነው!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
6.0K viewsAbebe Chernet, edited  08:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 11:02:29
ቀን 1/13/2014 ዓ.ም

"ጳጉሜን በመደመር" ጳጉሜ 1 የበጎ ፈቃደኝነት ቀን በአራዳ ክፍለ ከተማ በሚኒሊክ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የትምህርት ተቋማትን ፅዱና ውብ የማድረግ መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡

ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት ተቋማት ለተማሪዎች ምቹ ፣ ፅዱ ፣ ውብና ማራኪ እንዲሁም ሳቢ እንዲሆኑ እና ለመማር ማስተማሩ ሂደት ጉልህ ሚና እንዲኖራቸው ለማድረግ የሚያስችል መርሀ ግብር በሚኒሊክ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መካሄድ ጀምራል።

በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ደ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌስር ብርሃኑ ነጋ ፣ የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደስ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊዎች ፣ የክፍለ ከተማ አመራሮች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

በመርሀ ግብሩ ላይ በጎነት የሁልጊዜ ተግባር መሆን እንደሚገባዉ እና ትምህርት ቤቶች ፅዱና ውብ እንዲሆኑ ለማድረግ የጽዳት ዘመቻዉ እገዛ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ገልጸዋል።

የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ባስተላለፉት መልዕክት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለራሳችን ስንል የምንሰራውና ከሌሎች ጋር አብሮ ለመኖር የሚያስችለን ነው ብለዋል። የበጎ ፈቃድ ተግባር ባንድ ጊዜ ብቻ የሚሰራ ተግባር ሳይሆን የሁልጊዜ ተግባር ሊሆን እንደሚገባው ነው ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የገለፁት።

የጤና ሚንስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በበኩላቸው የበጎ ፈቃድ ሌሎችን የምንደግፍበት ብቻ ሳይሆን ለራሳችንም ትልቅ ጠቀሜታ የምናገኝበት ነው ብለዋል ።
5.2K viewsAbebe Chernet, 08:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 09:46:33 የበጎ ፈቃደኝነት ተግባር ራስን ከመስጠት ይጀምራል!

በጎ ፈቃደኝነት በገንዘብ የማይለካ ቀናነት ነው!

ያለንን ማካፈል የአብሮ መኖር ሚስጥር የበጎ ህሊና ማሳያ ነው!

ለሀገር ክብር የሚሰጥ በጎ ፈቃደኝነት ራስን አሳልፎ ለሌላ መስጠት ነው!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
5.5K viewsAbebe Chernet, 06:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 09:46:27
ቀን 1/13/2014 ዓ.ም

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ትምህርት ተቋማትን ፅዱና ውብ የማድረግ መርሃ ግብር መካሄድ ጀመረ፡፡

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የትምህርት ጽ/ቤት በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን በማስመልከት የትምህርት ተቋማት ለተማሪዎች ምቹ ፣ ፅዱ ፣ ውብና ማራኪ እንዲሁም ሳቢ እንዲሆኑ እና ለመማር ማስተማሩ ሂደት ጉልህ ሚና እንዲኖራቸው ለማድረግ የሚያስችል መርሀ ግብር በዛሬው እለት በወረዳ 13 መሪ ህዳሴ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት አስጀምራል።

በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ ላይ የለሚ ኩራ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ሮባ፣የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ኃላፊ አቶ ፍቅሬ ግዛው፣የክፍለ ከተማው አስተባባሪ ኮሚቴ አባላትና በየደረጃው ያሉ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች ተገኝተዋል።

የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን በመርሀ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ትምህርት ቤቶች ፅዱና ውብ እንዲሆኑ የሚያደርገው ይህ መርሀ ግብር የተማሪዎችን የመማር ፍላጎታቸው እንዲጨምር ያደርጋል ሲሉ በቀጣይም የማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ የጳጉሜ ቀናትን ጨምሮ ትምህርት ተጀምሮ ተማሪዎች ወደ ተቋማቱ መጥተው መማር እስኪ ጀምሮ ድረስ በክፍለ ከተማው ባሉ ሀያ ሁለት የመንግስት የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተግባሩ እንደሚቀጥልም ተናግረዋል።
5.2K viewsAbebe Chernet, 06:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-06 08:51:50 የበጎ ፈቃደኝነት ተግባር ራስን ከመስጠት ይጀምራል!

በጎ ፈቃደኝነት በገንዘብ የማይለካ ቀናነት ነው!

ያለንን ማካፈል የአብሮ መኖር ሚስጥር የበጎ ህሊና ማሳያ ነው!

ለሀገር ክብር የሚሰጥ በጎ ፈቃደኝነት ራስን አሳልፎ ለሌላ መስጠት ነው!


ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!

ሀገርን በዘላቂነት እናልማ!’

የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ!

ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ!

ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
5.7K viewsAbebe Chernet, 05:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ