Get Mystery Box with random crypto!

Tikvah-University

የሰርጥ አድራሻ: @tikvahuniversity
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 213.59K

Ratings & Reviews

5.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2024-04-20 12:24:27
#SamiTech

አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech

በአገልግሎት አሰጣጣችንና በዕቃዎቻችን ጥራት ላይ ደንበኞቻችን ምስክሮች ናቸው።
ዛሬም ብዛት እንዲሁም ጥራት ሳንቀንስ እያስተናገድን እንገኛለ!

ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች፣ ወ.ዘ.ተ.

አቅምን ካገናዘቡ እስከ ቅንጡ ላፕቶፖች ይህ ቀረ ሳይሉ የሚያገኙበትን ሱቃችንን ይጎብኙ! የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ ባሉበት ሆነው ይዘዙን እናደርሳለን።

የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት @samcomptech ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ።

@sww2844
0928442662
0940141114

https:/
t.me/samcomptech
22.3K viewsedited  09:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-19 14:44:30
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው ወር ያጋጠመውን ችግር ተከትሎ ገንዘብ ያወጡ ወይም ያዘዋወሩና እስካሁን ገንዘቡን ያልመለሱ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እስከ ዛሬ ሚያዝያ 11/2016 ዓ.ም ድረስ ገንዘቡን እንዲመልሱ ዩኒቨርሲቲው ለመጨረሻ ጊዜ አሳስቧል፡፡

የወሰዱትን ገንዘብ ተመላሽ ያላደረጉ 55 ተማሪዎችን ሙሉ ስም፣ የተማሪ መለያ ቁጥር እና የትምህርት ክፍል ይፋ ያደረገው ዩኒቨርሲቲው፤ ለመጨረሻ ጊዜ በተሰጣቸው ዕድል ገንዘቡን በማይመልሱ ተማሪዎች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው በጥብቅ አሳስቧል፡፡

@tikvahuniversity
35.2K views11:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-19 14:25:19
#ጥቆማ

“ኢትዮጵያ:- ከግብርናና ከምግብ ቀውስ ነጻ ስለ መውጣት” በሚል ርዕስ ለህትመት የበቃ መፅሐፍ ተመረቀ፡፡

“ኢትዮጵያ:- ከግብርናና ከምግብ ቀውስ ነጻ ስለ መውጣት” የተሰኘው የአቶ ጌታቸው ድሪባ የጥናት ውጤት የሆነው መፅሐፉ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ለህትመት መብቃቱ ታውቋል፡፡

በሀገሪቱ የግብርና ዘርፍ ልማት ላይ ጥልቅና ሳይንሳዊ ዕይታን ያቀረበው መፅሐፉ፤ በዘርፉ ለሚደረጉ ጥናትና ምርምሮች ማጣቀሻ ሆኖ ያገልግላል ተብሏል፡፡

መፅሐፉ ETHIOPIA: OVERCOMING AGRICULTURAL AND FOOD CRISES በሚል ርዕስ በእንግሊዘኛ መታተሙም ተገልጿል፡፡

@tikvahuniversity
31.6K views11:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-19 14:25:09
በሰኔ 2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ የርቀት እና ተከታታይ መርሐግብር ተመራቂ ተማሪዎች ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መሰረት የአገልግሎት ክፍያ ብር 500 (አምስት መቶ ብር) እስከ ሚያዚያ 15/2016 ዓ.ም ድረስ እንዲከፍሉ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አሳስቧል።

ክፍያውን ያልፈፀመ ተማሪ የመውጫ ፈተና መውሰድ የማይችል መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

@tikvahuniversity
24.4K views11:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-19 14:20:01
#የቻናል_ጥቆማ

ለኢንጂነሪንግ ተማሪዎች እና Construction ዘርፍ ላይ ለተሰማራችሁ በሙሉ

የኮንስትራክሽን፣ ሲቪል ኢንጂነሪንግ፣ የአርክቴክቸር ተማሪ ነዎት? በጠቅላላ ኮንስትራክሽን የተሰማሩ ባለሙያ ነዎት?

በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ የሌክቸር ትምህርቶች፣ መፃሕፍቶች፣ ቪዲዮዎች እና ጠቃሚ የኮንስትራክሽን ዕውቀቶች ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ይቀላቀሉን!

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያዎች፣
አዲስ የሚወጡ የግንባታ ጨረታዎች፣
እጅግ ጠቃሚ የኮንስትራክሽን መረጃዎች፣
በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ሌክቸር የምታገኙበት፡፡

Join Us :-

on Telegram

https://t.me/ethioengineers1
https://t.me/ethioengineers1

on TikTok

tiktok.com/@ethiocons
tiktok.com/@ethiocons
23.8K views11:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-19 14:06:17
20ኛ ዙር የግራፊክስ ዲዛይን፣ ቪዲዮ ኤዲቲንግ፣ ሞሽን ግራፊክስ እና ዲጂታል ማርኬቲንግ ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን!!

አሁኑኑ ይመዝገቡ!

100% በተግባር የተደገፈ ስልጠና
15 በላይ ፕሮጀክቶች ያሉት
የሥራ ላይ ስልጠና (Internship) የተመቻቸለት
Advanced Graphics + Video Editing + Motion Graphics + Digital Marketing በአንድ ላይ

ለበለጠ መረጃ፦  0906777799 / 0906777755

አድራሻ፦ ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ

የበለጠ ይጠብቁ ...
        ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት


Facebook | Telegram | Instagram | LinkedIn
25.9K views11:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-18 11:54:08
#ጥቆማ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ “የባህላዊ ቅርሶች ጥበቃ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎች” በተሰኘ ጭብጥ ላይ የፓናል ውይይት መድረክ አዘጋጅቷል፡፡

ውይይቱ ዛሬ ሚያዝያ 10/2016 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እሸቱ ጮሌ መታሰቢያ አዳራሽ ይካሔዳል፡፡

መርሐግብሩን የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በኢትዮጵያ ከሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ክፍል ጋር በመተባበር የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል፡፡

በባህላዊ ቅርሶች ጥበቃ ዘርፉ ታዋቂ የሆኑ ምሁራን በመድረኩ በአቅራቢነትና ተወያይነት ይሳተፋሉ፡፡ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል፡፡

@tikvahuniversity
14.0K views08:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-18 11:29:25
#የሥራ_ቅጥር_ጥቆማ

የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከዚህ በታች በተገለፀው የትምህርት መስክ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በመምህርነት በቋሚ ኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ የሥራ መደብ፦ መምህርነት
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 16
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ በህክምና የመጀመሪያ ዲግሪ
➤ የሥራ ቦታ፦ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ
➤ የመመዝገቢያ ጊዜ፦ ከሚያዝያ 8/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ብቻ
➤ የምዝገባ ቦታ፡- አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የሰው ሃብት አስተዳደር 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 5

Note:

አመልካቾች ለምዝገባ ስትሔዱ የ8ኛ እና 10ኛ/12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት፣ የመጀመሪያ ዲግሪ ማስረጃ ሰርቲፊኬት እንዲሁም የሙያ ፍቃድ ምዝገባ የታደሰ ዋናውና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታችሁ 3.00 እና ከዚያ በላይ ሊሆን ይገባል፡፡

@tikvahuniversity
15.3K views08:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-18 10:53:15
#ጥቆማ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በቀርከሃ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ያካሒዳል፡፡

"Climate-smart Bamboo Forest Economy for Sustainable Development” በተሰኘ ጭብጥ ላይ የሚመክረው ጉባኤው፤ ሚያዝያ 11 እና 12/2016 ዓ.ም ይካሔዳል፡፡

ቀርክሃ ከምግብነት እስከ ቤት ውስጥ መገልገያ እቃ፣ ለቢሮ እና ለመኖሪያ እንዲሁም ለቢዝነስ፣ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ያለው አረንጓዴ ወርቅ ነው፡፡

ኢትዮጵያ አንድ ሚሊዮን ሄክታር የተፈጥሮ ቀርክሃ ሃብት እንዳላት የሚገመት ሲሆን በቢኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የቀርክሃ ሃብት ይገኛል፡፡

ለሁለት ቀናት በሚካሔደው ጉባኤ፤ በርካታ የዘርፉ ተዋናዮች እና ተመራማሪዎች እንደሚሳተፉ ይጠበቃል፡፡

@tikvahuniversity
14.2K views07:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-18 10:41:34
Are you a business owner with a gig matching model? Do you have a team committed to elevating your business to new heights? Is your business officially registered and backed by a six-month proof of concept? Does your business boast unique value propositions and a scalable model?

If you answered yes to these questions, then unlock Mesirat’s business development, marketing, technology, and qualified financing support by applying to the Mesirat Entrepreneurship Program 5th Cohort applications.

Application link: https://mesirat.org/apply/

#GigWork #MesiratEthiopia #GigEconomy
15.5K views07:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ