Get Mystery Box with random crypto!

TIKVAH-MAGAZINE

የሰርጥ አድራሻ: @tikvahethmagazine
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 196.57K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
#ኢትዮጵያ
ያግኙን 251913134524

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 253

2022-05-18 12:56:27
p.s5
p s4
ps3
laptop
0911061990/ 0947152583

ይዘዙን ያሉበት ድረስ እናመጣለን

Merkato near to yergahaile
join @gamerszone1
17.4K views09:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-18 12:56:27
የአንፖል ካሜራ lamp camera

በከፍተኛ ጥራት የሚቀርፅ Full HD ካሜራ የተገጠመለት የአንፖል ከስልኮ ጋ በ app በማገናኘት ማንኛውንም አይነት ክትትል የሚያደርጉበት የአንፖል መሰኪያ ላይ በመግጠም ብቻ ማንኛውንም እንቅስቃሴ የሚቃኙበት ለሱቅ፣ ለቤት፣ የልጆችዎን እንቅስቃሴ ያለሃሳብ የሚቃኙበት እንዲሁም አካባቢዎን ከስርቆት የሚከላከሉበት የራሱ ሳውንድ ሪከርድ እንዲሁም ሚሞሪ የሚቀበል በመሆኑ ተመራጭ ያደርገዋል።

ዋጋውን ዋጋውን እና ሙሉ መረጃውን ከታች ባስቀመጥነው ሊንክ ገብተው ይመልከቱ

https://t.me/joinchat/Um_xfu9NW05k6L77
https://t.me/joinchat/Um_xfu9NW05k6L77

አድራሻ፦ ልደታ ፌዛክ የገበያ ማእከል 1ኛ ፎቅ ላይ
ስልክ:- 0913979989 0900664655

 Inbox @Tebe_mart09    
21.0K views09:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-17 20:05:04
በመጀመሪያ ዕጣ ሰባት ሚሊዮን ብር የሚያሸልመው የልዩ -2 ሎተሪ አጣ ዛሬ ወጥቷል።

የልዩ -2 ሎተሪ ዛሬ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት የወጡት የአሸናፊ ዕጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ሆኗል።

1ኛ. 7,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር 0759162

2ኛ. 3,000,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር 0134613

3ኛ.1,000,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር 0299997

4ኛ. 400,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር 1037132

5ኛ. 100,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር 0530065

6ኛ. 50,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር 0516747

7ኛ. 30,000 ብር የሚያስገኘው የ7ኛ ዕጣ ቁጥር 1185534

8ኛ. 12 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 2,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 01329

9ኛ.12 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 31649

10ኛ. 12 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 400 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 02455

11ኛ. 120 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 120 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 4335

12ኛ. 120 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 100 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 0652

13ኛ. 1,200 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 100 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 768

14ኛ. 12,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 60 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 50

15ኛ. 120,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 40 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር (የማስተዛዘኛ ዕጣ) ደግሞ 6 ቁጥር በመሆን ወጥቷል፡፡

@tikvahethmagazine
29.9K viewsedited  17:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-17 17:53:25
በቦረና ከ165ሺህ ኪ.ግ በላይ የሚመዝን አደንዛዥ ዕጽ በቁጥጥር ስር ዋለ

በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የሚኦ ወረዳ ፖሊስ ከ165 ሺህ ኪ.ግ በላይ ካናቢስ የተሰኘ አደንዛዥ እጽ በቁጥጥር ስር መዋሉን የወረዳዉ ፖሊስ የወንጀል መከላከል እና ፀጥታ ማስከበር ዲቪዥን ሃላፊ ዋና ሳጅን ሮባ ገልገሎ ተናግረዋል ፡፡

አደንዛዥ ዕፁ በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለው በኬንያ በኩል ለማስወጣት ከ አራት ሚሊዮን ብር በላይ በሚሆን ገንዘብ ለገበያ ለማቅረብም አዘዋዋሪዎቹ ስምምነት ላይ ደርሰው እንደነበረም ተገልጿል፡፡

በቁጥጥር ስር የዋለው አንድ መቶ ስልሳ አራት ሺህ በላይ የሚመዝነው ካናቢስ የተባለው አደንዛዥ እጽ በጸጥታ አካላት እንዲቃጠል መደረጉን ብስራት ሬድዮ ዘግቧል፡፡

@tikvahethmagazine
27.6K viewsedited  14:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-15 16:28:16
አንዲት እናት እያዋለደች ባለበት ሰዓት በባሏ በጩቤ ተወግታ የተገደለችው የጤና ባለሞያ

በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በዳዳ ሳታላይት ጤና ጣቢያ አዋላጅ ነርስ የነበረችው ሲ/ር ሲ/ር አማረች ዋዳ በምትሰራበት ቦታ በባሏ በጩቤ ተወግታ ህይወቷ አልፏል።

ድርጊቱ የተፈጸመው ግንቦት 5 ዕለት ከጧቱ 3:00 ሰዓት ላይ አንዲት እናት እያዋለደች እንዳለ ሲሆን ገዳይ በጩቤ 5 ቦታ በመውጋት ህይወቷ እንዲያልፍ ማድረጉን ፖሊስ አስታውቋል።

ከወረዳው ኮሚውኒኬሽን ቢሮ በተገኘው መረጃ መሰረት ሲ/ር አማረች ከገዳይ ባሏ ሁለት ልጆች የወለደች ሲሆን የአንድ ወንድና የአንድ ሴት እናት ነበረች።

ገዳይ በሰዓቱ በህግ ቁጥጥር ውሎ ምርመራ እየተካሄደ ሲሆን መረጃው ተጣርቶ የህግ እርምጃ ሲወሰድ እንደሚያሳውቅ ገልጿል።

@tikvahethmagazine
25.9K viewsedited  13:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-15 16:07:46
የጎጃም ባህል ማዕከል ግንባታ አፈጻጸም 41 በመቶ መድረሱን የምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ገለጸ።

በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ማርቆስ ከተማ ላይ በመገንባት የሚገኘው የጎጃም ባህል ማዕከል ግንባታ አፈጻጸም 41 በመቶ መድረሱን የምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ገልጿል።

የባህል ማዕከሉ ዘመናዊ የመሰብሰቢያ አዳራሽ፣ ሙዚየም፣ ቤተ መፅሀፍትና ሌሎች ቢሮዎችን ያካተተ መሆኑንና ከተማዋን የቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ ጠቀሜታ እንዳለው የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አያሌው ተናግረዋል።

በአማራ ህንፃ ስራዎች ተቋራጭነት እየተገነባ የሚገኘው ይህ የባህል ማዕከል የግንባታ ጥራቱን በጠበቀና በተገቢው የውል ስምምነት ጊዜ ለማጠናቀቅ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የድርጅቱ የጎጃም በህል ማዕከል አሰሪ መሀንዲስ አቶ ሰለሞን ቸኮል ተናግረዋል።

መረጃው የክልሉ ኮሚውኒኬሽን ቢሮ ነው።

@tikvahethmagazine
24.0K viewsedited  13:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-15 16:01:08
#Arerti

በሰሜን ሸዋ ዞን አረርቲ ከተማ አሥተዳደር በ15 ሄክታር መሬት ላይ 70 መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት የማስጀመሪያ መርኃግብር ተካሂዷል። ግንባታውን በሱፍቃድ ሪልስቴት የሚያከናውነው ሲሆን በከተማዋ ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ከማቃለል ባለፈ ለበርካታ ወጣቶች የሥራ እድል ይፈጥራል ተብሏል። (አሚኮ)

@tikvahethmagazine
20.3K viewsedited  13:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-15 16:00:39
#PowerOutage

በአዲስ አበባ ከተማ ለመካከለኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ተሸካሚ መስመሮች የማሻሻያ ስራ ለመስራት ለጥንቃቄ ሲባል ሰኞ ግንቦት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ቀኑ 11፡00 ድረስ በለቡ፣ በጆሞ አንድ በከፊል፣ በኮዩ ፈጨ ውሃ፣ በአርሴማ ቤተ ክርስቲያን፣ በባሌስትራ እና አካባቢዎቻቸው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል።

@tikvahethmagazine
18.4K viewsedited  13:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-15 16:00:23
የሊንኮቹን ዝርዝር ለማግኘት

Join our telegram

https://t.me/+Zhm6yWqPh7U0N2E0
17.0K views13:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-15 16:00:08
የተሟላ የውሃ ስራ መፍትሔ - Complete Solar pumping solution

የአንድ ገበሬ ወይም የሰፋፊ እርሻ ባለቤት ከሆኑ፣ መንግስታዊ የውሃ እና የመስኖ ቢሮዎች ከሆናችሁ፣ እንዲሁም መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ውስጥ የውሃ ፕሮጀችቶች ለምትቀርፁ ሁሉ ተመራጭ ስለሆንን ተጨማሪ ዝርዝሮችን ለማግኘት በስልክ ቁጥሮቻችን አሁኑኑ ያግኙን።

Solution matters!
+251970710024 / +251970710017

@SinopiaImpex
17.9K views13:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ