የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.20K
የሰርጥ መግለጫ
A channel created for sharing
🔺study tips,
🔺short notes,
🔺tutorials,
🔺educational news,
🔺life tips and some motivational quotes ...
For comment @Tmhert_bebete_info_bot
Buy ads: https://telega.io/c/temhert_bebete
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6
2022-10-10 09:35:27
#HawassaUniversity
ዛሬ ጠዋት መስከረም 30/2015 ዓም በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲዉን ሁለት ካምፓሶች የሚያገናኝ ድልድይ በመፍረሱ ምክንያት ድልድዩን ሲሻገሩ በነበሩ የተወሰኑ ተማሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች በሀዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸዉ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ገልጿጻ።
" ሁኔታቸዉን መላዉ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ እና የትምህርት ሚኒስቴር ግብረሀይል በቅርበት እየተከታተለ " ነው ያለው ትምህርት ሚኒስቴር " ወላጆች እንዳይደናገጡ እንጠይቃለን " ብሏል።
ጉዳት የደረሰባቸዉ ተማሪዎች በቀጣይ በሚሰጠዉ ፈተና የሚፈተኑ መሆኑን የገለፀው ሚኒስቴሩ ሌሎች ተማሪዎች በአጋጣሚዉ ሳይረበሹ ተረጋግተዉ እንዲፈተኑ አሳስቧል።
ሁኔታዉን በሚመለከት ዝርዝር መረጃዎችን በቀጣይ እንደሚያሳውቅም ገልጿል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
56 views06:35
2022-10-10 07:05:05
https://t.me/onlinecourseethiopia
Learn Coding, Graphics Design, Digital Art, painting, photography, language, Animation,Musical imstruments Film Making from over 27,000+ courses from yearly and lifetime accounts from skillshare and Udemy.
GET YOUR PREMIUM SKILLSHARE ACCOUNT NOW
contact @alita_369 or call 0975039823
1.0K views04:05
2022-10-09 21:18:03
How are you feeling today?
1.7K views18:18
2022-10-09 20:56:34
ለፈተና ሄደው ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ለወለዱ ተፈታኞች በቀጣይ እንደመደበኛ ተማሪ እንዲፈተኑ ዕድል ይሰጣቸዋል ተባለበእርግዝና ላይ ላሉ እና ወልደው ህጻንን ጡት እየመገቡ ላሉ ለተመዘገቡ ሴት የ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች የእነርሱን ነባራዊ ሁኔታ ታሳቢ ያደረገ የመፈተኛ ስርዓት በቀጣይ ተዘጋጅቷል ሲል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታዉቋል፡፡
በዚህም መሰረት አገልግሎቱ ከመስከረም 30/2015 ዓ.ም ጀምሮ በሚሰጠው ፈተና ተፈጣኝ ወላዶች መፈተን አያስፈልጋቸውም ማለቱን ብስራት ራዲዮ ያገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
ይህም ከወራት በፊት ከወረዳ ደረጃ አንስቶ ገለጻ ተሰጥቷል፤መመሪያም ሆኖ ወርዷል ብሏል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፡፡
ሆኖም ለመፈተን ወደዩኒቨርሲቲ ከመጡ ተፈታኞች መካከል ወደ ተቋማቱ እንደደረሱ የወለዱ እንዳሉ ሪፖርት ደርሶናል ያለ ሲሆን ስለሆነም እነዚህ ወላድ ተፈታኞች የቤተሰብ እንክብካቤና ፈተናውን ለመፈተንም አካላዊ ማገገሚያ ጊዜ እንደሚያስፈልጋቸው እሙን ነው፡፡ በመሆኑም በቀጣይ እንደመደበኛ ተማሪ እንዲፈተኑ አገልግሎቱ ዕድል የሰጣቸው መሆኑ ታውቆ ቀድሞ በተላለፈው መመሪያ መሠረት በመጀመሪያው ዙር መፈተን የማይችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ሲል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታዉቋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
2.2K views17:56
2022-10-09 08:02:01
ማሳሳቢያ:- ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች!
ተፈታኞቻችን ወደ መፈተኛ ማዕከላት ገብተዋል፡፡ የተከለከሉ ነገሮችን ማንም ተፈታኝ ይዞ እንዳይገባ ከወረዳ ጀምሮ ገለጻ ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም አካላዊ ፍተሻ ተደረጓል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የተለያየ የማጭበርበሪያ ዘዴዎችን በመጠቀም የተከለከሉ ነገሮችን በተለይም
ተንቀሳቃሽ ስልክን ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ይዘው የተገኙ ተፈታኞች በህግ ቁጥጥር ስር ይገኛሉ፡፡ ድርጊቱ ከፍተኛ የፈተና ደንብ ጥሰት በመሆኑ ውሳኔው ከሁሉም ፈተና የሚሰረዙ ይሆናል፡፡
በተመሳሳይ ከዚህ በኃላም የተከለከሉ ነገሮችን መፈተኛ ማዕከላት (የኒቨርሲቲ) ግቢ ውስጥ ማንኛውም ተፈታኝ ይዞ ቢገኝ ከሁሉም ፈተና የሚሰረዝ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ገለጻውን ባለመቀበልና አካላዊ ፍተሻዎችን በማጭበርበር ስለፈጸመው ጉዳይ ተጨማሪ ህጋዊ ምርመራ የሚካሄድ ሲሆን እንደግኝቱም ተመጣጣኝ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል፡፡
ፈተና የሁሉም ማህበረሰብ ሀብት በመሆኑ ሁሉም ዜጋ ለፈተና ደህንነትና ፍትኃዊነት የበኩሉን አዎንታዊ ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
2.5K views05:02
2022-10-09 07:01:01
https://t.me/onlinecourseethiopia
Learn Coding, Graphics Design, Digital Art, painting, photography, language, Animation,Musical imstruments Film Making from over 27,000+ courses from yearly and lifetime accounts from skillshare and Udemy.
GET YOUR PREMIUM SKILLSHARE ACCOUNT NOW
contact @alita_369 or call 0975039823
2.5K views04:01
2022-10-08 16:32:53
በኦሮሚያ ክልል በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የትምህርት ቤት ምገባ ተጀመረ
በኦሮሚያ ክልል በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ።
በክልሉ በዘንድሮው ዓመት 7.5 ሚሊዮን ተማሪዎችን በምገባ ፕሮግራም ለማካተት እየተሠራ መሆኑን በኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ የትምህርት ቤቶች ማሻሻያ ፕርግራም ዳይሬክተር አቶ ወርቅነህ ነጋሳ ለኢዜአ ገልጸዋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
1.2K views13:32
2022-10-08 16:32:46
HOPE
EDUCATIONAL
CONSULTANT
YOUR FUTURE - OUR MISSION
CANADA JANUARY 2023 INTAKE
REQUIREMENTS
1,PASSPORT
2,TRANSCRIPT 9-12
3,NATIONAL EXAM 12
4,PHOTO 3*4
HIGH VISA SUCCESS RATE
OUR SERVICE
UNIVERSITY SELECTION
ADMISSION PROCESSING
VISA GUIDANCE
PRE DEPARTURE BRIEFING
CONTACT US :
+251911167984 ( whats app )
Telegram contact : @HopeEduCons
Or @Abditade
Instagram :hopeeducationalconsulants or abdi.tade
Email: hopeeducons@gmail.com or
abditade54@gmail.com
website :www.hopeeducationalconsultant.com
Telegram Channel:@HopeEducationalConsulant
ENJOY WITH OUR WELL EXPERIENCED COMPANY
1.1K views13:32
2022-10-08 13:26:19
Join the most active movie channel on Telegram for your latest movies (American, Philippines, Korean, Thailand, Indian, Chinese, etc.) and for old movies also. We also allow you to request for your favorite movies.
We've got the best movies for you on our channel.
Join Our Channel with the below
http://t.me/+EnyXXqdfmKVkZWQ0
2.1K views10:26
2022-10-08 10:01:59
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል።
ዩኒቨርሲቲው በዘጠኝ ካምፓሶቹ ከ38 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ተገልጿል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
3.1K views07:01