Get Mystery Box with random crypto!

ትምህርት በቤቴ🔝

የቴሌግራም ቻናል አርማ temhert_bebete — ትምህርት በቤቴ🔝
የቴሌግራም ቻናል አርማ temhert_bebete — ትምህርት በቤቴ🔝
የሰርጥ አድራሻ: @temhert_bebete
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.20K
የሰርጥ መግለጫ

A channel created for sharing
🔺study tips,
🔺short notes,
🔺tutorials,
🔺educational news,
🔺life tips and some motivational quotes ...
For comment @Tmhert_bebete_info_bot
Buy ads: https://telega.io/c/temhert_bebete

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 26

2022-05-13 21:13:09
LIBAN EDUCATIONAL CONSULTANCY

Big News For Ethiopian Students Who are Willing To study In
Poland Spain
Canada Romania
USA Czech republic
Italy Turkey

We are official partners of the polish universities.We are responsible for handling international students seeking admission into the university.

Another big news (specially for students who wants to study Health) we have RUSSIA with scholarship

Here is the golden opportunity,

Get priority for your process (12+1 students)

Note: processes take only 1 month

Don't miss this golden opportunity

If you wish to proceed, kindly Visit Our Office:-
Addis Ababa haya hulte 500m away from goalgul bldg in festiva 22 Bldg 2nd floor


Give us a call 0925694589 Befikir/Jo
0910526855 Abrham

@libanconsultant
2.8K views18:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 20:35:07
#MizanTepi_University

በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 17 እና 18/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

አዲስ ገቢ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ እና የመመዝገቢያ ቦታ፦

የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ~ ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ግቢ፣

የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ~ ሚዛን አማን ከተማ በሚገኘው ዋናው ግቢ

ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

• የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና 3 ኮፒ
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (9)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
1 view17:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 23:36:12 Addis Ababa University / ECONOMICS Reference book - for fresh man course

#SHARE
https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
1.3K views20:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 19:08:13
LIBAN EDUCATIONAL CONSULTANCY

Big News For Ethiopian Students Who are Willing To study In
Poland Spain
Canada Romania
USA Czech republic
Italy Turkey

We are official partners of the polish universities.We are responsible for handling international students seeking admission into the university.

Another big news (specially for students who wants to study Health) we have RUSSIA with scholarship

Here is the golden opportunity,

Get priority for your process (12+1 students)

Note: processes take only 1 month

Don't miss this golden opportunity

If you wish to proceed, kindly Visit Our Office:-
Addis Ababa haya hulte 500m away from goalgul bldg in festiva 22 Bldg 2nd floor


Give us a call 0925694589 Befikir/Jo
0910526855 Abrham

@libanconsultant
4.2K views16:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 14:18:27 የአሸናፊዎች እና የሰነፎች ልዩነት


ሰነፎች ሁሌም ነገሮችን ለመለወጥ የሆነ ነገር መደረግ አለበት ይላሉ፤ አሸናፊ አይምሮ ያላቸው ደግሞ እኔ ይሄን ማድረግ አለብኝ ይላሉ።

ሰነፎች ሁሌም አስተያየት ሰጪዎች ናቸው ተግባር ላይ የሉበትም፤ አሸናፊዎች ግን የሚያውቁትንና የሚያምኑበትን ተግባራዊ ሳያደርጉ አያርፉም።

ሰነፎች የምክንያትና የሰበብ ሀብታሞች ናቸው፤ አሸናፊዎች ግን የመፍትሄና የለውጥ ባለፀጋ ናቸው።

ሰነፎች ብዙ ጊዜያቸውን የሚያጠፉት ስለ ትናንት እና ስላለፈ ነገር አብዝቶ በማሰብ ነው፤ አሸናፊዎች ግን ከትናንት ተምረው ዛሬን ያጣጥማሉ ነገን አስቀድመው ያቅዳሉ።

እነዚህ ፀባዮች በተፈጥሮ የተሰጡን አይደሉም፤ በጊዜ ሂደት እያዳበርን የመጣናቸው ናቸው። ስለዚህ ምርጫችን አሸናፊ መሆን ከሆነ ከላይ ያሉትን አመለካከቶች ፀባያችን እንዲሆኑ ዋጋ መክፈል አለብን።

#inspire_Ethiopia

@temhert_bebete
@temhert_bebete
5.2K views11:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 14:10:10 በአዲስ አበባ የስምንተኛ ክፍል (የሚኒስትሪ) ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 30 ይሰጣል ተባለ

ፈተናው በአማርኛ እና በአፋን ኦሮምኛ ቋንቋዎች ይሰጣል።
ከተማ አቀፍ የሆነው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከ71ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 27 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ለመፈተን መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡በአዲስ አበባ ፣ዝዋይ ፣ሪያድ ጅዳ እና ሱዳን ላይ ባሉ ጣቢያዎቹ የሚገኙ ሰባ አንድ ሺ ስድስት መቶ ስልሳ አንድ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ለማስፈተን ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን በትምህርት ቢሮ ፈተና ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል፡፡

የፈተና ዝግጅቱ ተጠናቆ የህትመት ስራዉ የተዘጋጀ ሲሆን በእለቱ የማሰራጨት ስራ ብቻ እንደሚቀርም ገልጸዋል፡፡የፈተናዉን ምዝገባ በተመለከተ አቶ ዲናኦል እንዳብራሩት ከሆነ የተማሪዎች የአድሚሽ ካርድ በሚቀጥለው ሳምንት በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚላክ እና ለተማሪዎቹም እንደሚተላለፍ ተናግረዋል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስምንተኛ ክፍል ፈተና 211 የመፈተኛ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ሲሆን ጣቢያዎቹን ምቹ ናቸው የሚለውን ምልከታ እየተደረገ መሆኑን በማንሳት ቁጥሩ ከፍ አልያም ዝቅ ሊደረግ እንደሚችል አቶ ዲናኦል ጨምረው ነለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡ፈተናው በአማርኛ እና በአፋን ኦሮምኛ ቋንቋዎች እንደሚሰጥም ለማወቅም ችለናል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
5.1K viewsedited  11:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 22:06:23
#WerabeUniversity

በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ግንቦት 15 እና 16/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

• የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና
ኮፒው
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና
ኮፒው
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (8)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ

በ2012 እና 2013 ዓ.ም የአንደኛ ዓመት ተማሪ የነበራችሁና ትምህርታችሁን የዳግም ቅበላ ቅጽ በመሙላት የወጣችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዳግም ቅበላ ግንቦት 15 እና 16/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
7.6K views19:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 18:13:52
#የትምህርትና_ስልጠና_ባለሥልጣን

ከባድ የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ 24 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳውቋል።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ 108 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና 147 ካምፓሶቻቸው ላይ ሚያዚያ 10 እና 11/2014 ዓ.ም ድንገተኛ ፍተሻ ማካሄዱን ባለስልጣኑ ገልጿል።

በዚህም ከባድ የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ 24 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ካምፓሶች ላይ የፕሮግራም፣ የካምፓስ እና የተቋም መዝጋት እርምጃ ተወስዷል፡፡

በተጨማሪም በ82 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ ቀላል የማስጠንቀቂያ እርምጃ መስጠቱን ባለስልጣኑ ገልጿል።

ተቋማቱ በቀጣይ የተገኝባቸው ክፍተቶች በማስተካከል በአስር የሥራ ቀናት ውስጥ ለባለሥልጣኑ ሪፖርት እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጥቷቸዋል፡፡

(የፕሮግራም፣ የካምፓስ እና የተቋም መዝጋት እርምጃ የተወሰደባቸው 24 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።)

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
8.0K views15:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 11:54:50
#Arsi_University

በ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን ወደ አርሲ ዩኒቨርሲቲ የተመሰባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ግንቦት 10 እና 11 /2014 ዓ/ም መሆኑ ተገልጿል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
8.2K views08:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 19:58:05
#SamaraUniversity

በ2014 ዓ.ም ወደ ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 13 እና 14/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 15 እስከ 17/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

• የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው
• የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (8)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ፦ www.su.edu.et መጎብኘት ትችላላችሁ፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
8.8K views16:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ