Get Mystery Box with random crypto!

ትምህርት በቤቴ🔝

የቴሌግራም ቻናል አርማ temhert_bebete — ትምህርት በቤቴ🔝
የቴሌግራም ቻናል አርማ temhert_bebete — ትምህርት በቤቴ🔝
የሰርጥ አድራሻ: @temhert_bebete
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.20K
የሰርጥ መግለጫ

A channel created for sharing
🔺study tips,
🔺short notes,
🔺tutorials,
🔺educational news,
🔺life tips and some motivational quotes ...
For comment @Tmhert_bebete_info_bot
Buy ads: https://telega.io/c/temhert_bebete

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 19

2022-06-15 21:58:53
በቻይና ሀገር ትምህርታቸው ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች ያቋረጡትን ትምህርት እንዲከታተሉ ተፈቅዷል።

ትምህርት ሚኒስቴር በዓለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እና ይሄንን ተከትሎ የቻይና መንግስት ባወጣው የኮቪድ- 19 ፕሮቶኮል ምክንያት በአጋጣሚ ወደሀገራቸው መጥተው መመለስ ያልቻሉ ተማሪዎች የኢትዮጵያ መንግስት እና በቻይና ሀገር የሚገኘው ኤምባሲ ባደረጉት ጥረት የቻይና መንግስት ተማሪዎች ተመልሰው ያቋረጡትን ትምህርት እንዲከታተሉ መፍቀዱን አሳውቋል።

ስለሆነም ከዚህ ጋር በተያያዘው ፎርም መሰረት ተማሪዎች አስፈላጊ መረጃዎችን በመሙላት እጅግ ቢዘገይ እ.ኤ.አ. እስከ June 20/2022 ብቻ በሚከተለዉ ማስፈንጠሪያ በመግባት ፎርሙን ሞልተው በተከታዩ ኢሜይል አድራሻ እንዲልኩ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።

Link- https://moe.gov.et/AddReso

Email፡ daddiketema@gmail.com,
educationattache@ethiopianembassy.org.cn

ትምህርት ሚኒስቴር

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
4.0K views18:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-12 15:40:57
#ወላጆች_ለልጆች_ጥንቃቄ_እንዲያደርጉ_አሳስቧቸው !

ትናንትና በአዲስ አበባ ከተማ በጣለው ዝናብ አንድ ተማሪ በጎርፍ እንደተወሰደ ተሰምቷል።

የአዲስ አባባ እሳትና ድንገተኛ አደጋ የኮሙኒኬሽን ተማሪው በጉለሌ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ላዛሪስት የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ትምህርት ቤት ተማሪ መሆኑን አመልክቷል።

ተማሪው በጎርፍ የተወሰደው ትላንት 9 ሠዓት አካባቢ በጣለው ዝናብ መሆኑን የገለፀው ኮሚኒኬሽኑ በጎርፉ የተወሰደው ተማሪ በትምህርት መውጫ ሠዓት ላይ ከትንሽ ወንድሙ ጋር ወደ ቤት እየሄዱ እንደነበርም አስረድቷል።

እስከዛሬ ጠዋት የእሳትና ድንገተኛ አደጋ ሠራተኞቹ ከኅብረተስቡ ጋር በመሆን ተማሪውን የመፈለጉን ሥራ ቀጥለዋል ተብሏል፡፡

ወላጆች በክረምቱ ልጆቻቸውን ወደ ት/ቤት ሲልኩ ሆነ ሲቀበሉ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉላቸው የእሳትና ድንገተኛ አደጋ ማሳሰቡን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።

#ኤፍቢሲ

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
3.7K views12:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-12 10:34:25
FreelanceEthiopia

በትርፍ ሰዓትዎ ከሚሰርዋቸው ሥራዎች ጀምሮ እንደ ትምህርት ደርጃዎ፣ የሥራ ልምድዎ እና ፍላጎትዎ በሁሉም አይነት ዘርፎች ሁሉንም አይነት ሥራዎች በአንድ ቦታ ያገኛሉ።
4.5K views07:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-11 22:57:25
iCog-ACC ልጆችን በለጋ እድሜያቸዉ መሠረታዊ የኮምፒዉተር እና ኮዲንግ ስልጠና በመሰጠት ለወደፊት ለሚጠብቃቸዉ በዲጂታል የጎለበተ አለም ዝግጁ ያደርጋቸዋል፡፡

በአሜሪካ፥ ካናዳ እና በአዲስ አበባ ብቻ ሲሰጥ የነበረው ይህ የክረምት ፕሮግራም አሁን ደግሞ በባህር ዳር፣ ሃዋሳ፣ ጅማ እና ሐረር ይሰጣል ፡፡

ልጆቻችሁን በዚህ ፕሮግራም እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ወላጆች በስልክ ቁጥራችን +251904262728 በመደወል ይህንን ቦት @iCogACCBot ወይም ይህንንማስፈንጠሪያ በመጠቀም ከዛሬ ጅምሮ ማስመዝገብ ትችላላችሁ https://icogacc.com/register/summer+camp+program+2022

#icog

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
1.3K views19:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-11 16:34:21
የትምህት ሚኒስቴር ፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነጻ ሆኖ ራሱን የሚያስተዳድር ዩኒቨርሲቲ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡

በኢትዮጵያ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ ሆኖ የመመራት መብት የሚሰጥበት የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሄዷል።

የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ÷ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲን ተከትሎ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በሂደት ወደ ነጻ ዩኒቨርሰቲነት እንደሚቀየሩ ተናግረዋል።

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ውጪ በመሆን ነጻ ተቋም እንዲሆን የተወሰነውም መንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በራስ ገዝ አስተዳደር እንዲተዳደሩ የሚያስችል ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ መሆኑን መግለፃቸውን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
4.0K views13:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-11 10:25:32 Economics

Answer for review questions

መልካም ቀን

ለተማሪዎች ሼር አርጉላቸው!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
4.9K viewsedited  07:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-11 10:25:28 Economics

chapter 2 ppt

ለተማሪዎች ሼር አርጉላቸው!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
4.8K views07:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-11 10:24:51 Economics

all chapter important notes.

ለተማሪዎች ሼር አርጉላቸው!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
4.5K views07:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 18:57:59
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የኦንላይን (Online) ሙከራ ፈተና የሰጠው ት/ቤት

በሀገር ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የኦንላይን (Online) ሙከራ ፈተና መስጠቱን የአረካ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስታዉቋል። ይህም ሀገራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች በፈተና ጊዜ የቴክኖሎጂ ችግር እንዳይገጥማቸው ያግዛል ነው የተባለው።

ፈተናው በሙክራ እየተሰጠ የሚገኘው ትምህርት ቤቱ በራሱ መምህር አማካኝነት በበለጸገው ሥርዓት አማካኝነት ነው። ትምህርት ቤቱ የዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ በተገኙበት በይፋ በዛሬው ዕለት ሲስተሙን አስተዋዉቋል።

የወላይታ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ታደሰ ኩማ ይህ ተግባር እጅግ ተስፋ የሚሰጥ ተግባር መሆኑን በመግለፅ የዚህን ትምህርት ቤት ተሞክሮ ወደ ሌሎች በዞን ወደሚገኙ ትምህርት ቤቶች በአጭር ጊዜ ለማስፋፋት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።

ይህ የኦንላይን (Online) ፈተና ዝግጅት ከማዳበር ባሻገር ለተማሪዎች የቴክኖሎጂ ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩና እንድያጎለብቱ መልካም እድል እንደሆነ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ አለማየሁ ተናግረዋል።

ትምህርት ቤቱ በዚህ ዘርፍ ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የጠቀሱት አቶ አለማየሁ በረካታ በጀቶችን ወደዚህ መስክ በማሰማራት ዉጤታማ ለመሆን እየተሰራ እንደሚገኝ ጭምር ጠቁመዋል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
4.6K viewsedited  15:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 13:20:05
ኢትዮ ቴሌኮም የፓስፖርት አገልግሎት ክፍያዎችን በቴሌ ብር መፈፀም እንደሚቻል ይፋ አደረገ፡፡


ከበርካታ የመንግስት እና የግል ተቋማት ጋር ስምምነት እየፈፀመ የሚገኘው ኢትዮ ቴሌኮም አሁንም ከኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ጋር ስምምነቱን ፈፅሟል።

ስምምነቱም አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት፣ እድሳት ለመፈፀም እና ሲጠፋ ሌላ ለማውጣት አገልግሎት ሲፈልጉ በቴሌ ብር ክፍያ መፈፀም እንደሚችሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሪት ፍሬህወት ታምሩ አስታውቀዋል።

ወደ ተግባር ከገባ አንድ አመት ያስቆጠረው ቴሌ ብር 20 ሚሊዮን ደምበኞች እየተገለገሉበት መሆኑንም ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ጠቁመዋል።
20 ቢሊዮን ብር የገንዘብ ዝውውርም ተደርጎበታል ነው ያሉት።

የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ሙሉጌታ በበኩላቸው አገልግሎቱ በቀን ከ1500 እስከ 2000 የሚጠጉ ደምበኞች የሚስተናገዱበት መሆኑን ጠቅሰዉ አገልግሎቱን ለማግኘት የሚፈጠረውን መጨናነቅ ይቀንሰዋል የሚል እምነት እንዳላቸዉ ተናግረዋል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

https://t.me/temhert_bebete
https://t.me/temhert_bebete
4.9K views10:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ