2023-01-28 13:53:19
1. የተማሪዎች አማካይ ውጤት በየትምህርት አይነቱ፤
አጠቃላይ መረጃ፡- ፈተና የተፈተኑ ብዛት-----908,256 ናቸው፡፡
አማራ………..30.37%
ኦሮሚያ…..…27.96%
ደቡብ………..28.17%
ሀረሪ…………32.88%
አዲስ አበባ----38.46%
ደሬደዋ--------31.42%
ሲዳማ---------28.34%
2. ከ50% እና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ከተፈተኑ መካከል
(እንደ ሀገር ያለፉ 29909 (3.3%) ናቸው
አማራ………ከ246,675 መካከል 8,810 ((3.6%)
ኦሮሚያ…..…327,737 መካከል 6,407 (2.0%)
ደቡብ………..ከ127,345 መካል 2,533 (2.0%)
ሀረሪ…………ከ1,849 መካከል 194 (10.5%)
አዲስ አበባ----ከ47,980 መካከል 9,491 (19.8%)
ደሬደዋ-------- ከ3,726 መካከል 250 (6.7%)
ሲዳማ---------ከ53,478 መካከል 1247 (2.3%)
3. ተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 እና በላይ እንደ ሀገር 263 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ
አማራ………70 ተማሪዎች
ኦሮሚያ…..…51 ተማሪዎች
ደቡብ………..10 ተማሪዎች
ሀረሪ…………1 ተማሪዎች
አዲስ አበባ----117 ተማሪዎች
ደሬደዋ-------- 2 ተማሪዎች
ሲዳማ---------8 ተማሪዎች
4. ማህበራዊ ሳይንስ ከ500 እና በላይ እንደሀገር 10 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ
አማራ………1ተማሪ
አዲስ አበባ----8 ተማሪዎች
ደሬደዋ-------- 1 ተማሪ
5. ሁሉንም ተማሪዎች 100% ያሳለፉ ት/ቤቶች 7 ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥ
ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት
ባሕር ዳር ስቲም ት/ቤት
ጎንደር ኮሙኒቲ ስኩል
ወላይታ ሶዶ ሊቃ ት/ ቤት
አዳማ ኦዳ አዳሪ ት/ ቤት
ናቸው።
6. ከፍተኛ ውጤት (የዓመቱ ሰቃይ)
ከአማራ ክልል ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሚኪያስ አዳነ 666 አስመዝግቧል።
5.7K viewsAnt B, 10:53