2023-04-13 21:33:04
ዐርብ በስድስት 6 ሰዓት
ክፍል አስራ አራት
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ(፫) ተሰቅለ (፫) ወሐመ ቤዛ ኲሉ ኮነ ዬ ዬ ዬ በመስቀሉ ቤዘወነ እሞት ባልሐነ።
"ለከ ሃይል"ን በል
ከኦሪት ምንባብ እስከ ተአምረ ኢየሱስ ያለው ምንባብ ይነበባል።
ዲያቆኑ ከሐዋርያው ከቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ከገላትያ በውርድ ንባብ ይበል።
ይ.ካ ከሕዝቡ ጋር በቅብብል በዜማ እየተሰገደ:-
ለመስቀልከ ንሰግድ ኦ ሊቅነ : ወለትንሣኤከ ቅድስት ንሴብሕ ኲልነ : ይእዜኒ ወዘልፈኒ።
ይ.ዲ ምስባክ መዝ: ፳፩ : ፲፮
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ
ወኆለቊ ኲሎሙ አዕፅምትየ
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ
ከአራቱም ወንጌል ካህኑ ካነበበ በኋላ : ቀጥሎ ያለውን ቃል ከስግደት ጋር በኅብረት ይበሉ።
ማቴ: ፳፯ : ፳፯ - ፵፭ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት : አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ ወወሰድዎ።
ማር: ፲፭ : ፲፮ - ፴፫ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት : ዐበጥዎ ለስምኦን ከመ ይፁር መስቀሉ።
ሉቃ: ፳፫ : ፳፯ - ፵፬ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት : ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን።
ዮሐ: ፲፱ : ፲፫ - ፳፯ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት : ቀትር ሶቤሃ ሊቃነ ካህናት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማዕከለ ፪ኤ ፈያት።
ከዚህ በኋላ ተግሣጻትን የ"ኪርያላይሶን" ጸሎትና ስግደት እስከ ቡራኬ ድረስ ያድርሱ።
ከዚህ በኋላ የሰዓቱን መልክዐ ሕማማት ያድርሱ።
አዘጋጅ #ዲያቆን ፍቅረ አብ
ከሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ቻናል!!
https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw
#subscribe ያርጉ ይቀላቀሉ እና ይማሩ
@seratebtkrstian
@seratebtkrstian
@seratebtkrstian
join
2.0K viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, edited 18:33