Get Mystery Box with random crypto!

ዐርብ ጠዋት በ፫ ሰዓት ክፍል አስራ ሦስት አቡን ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ(፫) አርዑተ መስቀል ፆ | ሥርዓተ ቤተክርስቲያን Tube

ዐርብ ጠዋት በ፫ ሰዓት

ክፍል አስራ ሦስት

አቡን

ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ(፫) አርዑተ መስቀል ፆረ (፪) ይስቅልዎ ሖረ ዬ ዬ ዬ ከመ ኪያነ ይቤዙ እግዚእ ኮነ ገብረ።

"ለከ ሃይል"ን በል
ከኦሪት ምንባብ እስከ ተአምረ ኢየሱስ ያለው ምንባብ ይነበባል።

ዲያቆኑ መዝሙር ፴፬ትን ፫ ቦታ ከፍሎ በውርድ ንባብ ይበል።

ይ.ካ ከሕዝቡ ጋር በቅብብል እየተሰገደ:-

ግፍኦሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍኡኒ
ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጸብኡኒ
ግፍኦሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍኡኒ

ይ.ዲ ምስባክ:- መዝ: ፳፩ : ፲፮

ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን
ወአኃዙኒ ማኅበሮሙ ለእኩያን
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን።

ማቴ: ፳፯ : ፲፭ - ፲፯ ከተነበበ በኋላ

ጊዜ ፫ቱ ሰዓት : አኃዝዎ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ።

ማር: ፲፭ : ፮ - ፲፭ ከተነበበ በኋላ

ጊዜ ፫ቱ ሰዓት : አሕየወ ሎሙ በርባንሃ ወወሀበ ሎሙ ኢየሱስሃ ይስቅሉ።

ሉቃ: ፳፫ : ፲፫ - ፳፭ ከተነበበ በኋላ

ጊዜ ፫ቱ ሰዓት : ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዓውደ ምኲናን።

ዮሐ: ፲፱ : ፩ - ፲፪ ከተነበበ በኋላ

ጊዜ ፫ቱ ሰዓት : ቀሠፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ ወመጠዎሙ ይስቅልዎ።
            

ከዚህ በኋላ ተግሣጻትን የ"ኪርያላይሶን" ጸሎትና ስግደት እስከ ቡራኬ ድረስ ያድርሱ።

ከዚህ በኋላ የሰዓቱን መልክዓ ሕማማት ያድርሱ።


አዘጋጅ #ዲያቆን ፍቅረ አብ
ከሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ቻናል!!

https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw

#subscribe ያርጉ ይቀላቀሉ እና ይማሩ

@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   


     join