Get Mystery Box with random crypto!

#ሥርዓተ_ጸሎት_ወስግደት_ዘዓርብ_ስቅለት ክፍል አስራ ሁለት            ዐርብ ጠዋት በ፲፪ | ሥርዓተ ቤተክርስቲያን Tube

#ሥርዓተ_ጸሎት_ወስግደት_ዘዓርብ_ስቅለት
ክፍል አስራ ሁለት
           ዐርብ ጠዋት በ፲፪ ሰዓት


አቡን

ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ(፫) ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም ርግዘተ ገቦሁ ነአምን ወቅንዋተ እደዊሁ ነአምን ዬ ዬ ዬ ነአምን ሞቶ ወትንሣኤሁ።

"ለከ ሃይል"ን በል
ከኦሪት ምንባብ እስከ እስከ ተአምረ ኢየሱስ ያለው ምንባብ ይነበባል።

ምስባክ

መዝ: ፳፮ ፣ ፲፪

እስመ ቆሙ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ
ወሐሰት ርዕሰ ዐመፃ
እስመ ቆሙ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ

ከአራቱም ወንጌል ካህኑ ካነበበ በኋላ ቀጥሎ ያለውን ቃል ከስግደት ጋር በዜማ በኅብረት ይበሉ:-

ማቴ: ፳፯ : ፩ - ፲፬ ከተነበበ በኋላ

ወጸቢሆ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት : ይስቅልዎ ለኢየሱስ ዲበ ዕፀ መስቀል።

ማር: ፲፭ : ፩ - ፭ ከተነበበ በኋላ

ወጸቢሆ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት : አውጽእዎ አፍአ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ።

ሉቃ: ፳፪ : ፷፮ - ፸፩ ከተነበበ በኋላ

ወጸቢሆ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት : አውጽዕዎ ለኢየሱስ ወመጠውዎ ለጲላጦስ።

ዮሐ: ፲፰ : ፳፰ - ፵ ከተነበበ በኋላ

ወጸቢሆ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት : አውጽዕዎ ለኢየሱስ ወነበረ ዐውደ ሶቤሃ።
            

ከዚህ በኋላ ተግሣጻትን የ"ኪርያላይሶን" ጸሎትና ስግደት እስከ ቡራኬ ድረስ ያድርሱ።
          
ከዚህ በኋላ የሰዓቱን "መልክዐ ሕማማት" ያድርሱ።

የ12 ሰአቱ ስግደት ተፈጸመ የ3 ሰአት ይቀጥላል......

አዘጋጅ #ዲያቆን ፍቅረ አብ
ከሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ቻናል!!


https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw

#subscribe ያርጉ ይቀላቀሉ እና ይማሩ

@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   


     join