2022-11-29 14:43:57
መንፈሳዊ ጉዞ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል እና ሰረርኩላ ቅዱስ ሚካኤል
እነዚ ገዳማት መንዝ ውስጥ የሚገኙ ናቸው ከዛውስጥ አንዱ እመእጓል ቆጵሮስ ኢየሱስ ቅዱስ ዑራኤል ገዳም ሲሆን እሱም
ድንግል ማርያም ከልጅዋ ጋር በተሰደደች ግዜ የተቀመጠችበት ቦታ ነው
የቦታውን ስም እራሱ ጌታችን ነው ያወጣው /እመእጓል/ ብሎ እመእጓል ማለት የእናትና የልጅ ሀገር ማለት ነው።
በቦታው ተራራወች አሉ ከዛውስጣ ሁለቱ
1 ክሊና ተራራ ይባላል ይህ ተራራ ጌታችን ለ እመቤታች ኢትዮጵያን አስራት ሀገርሽ ትሁን ብሎ የሰጠበት ቦታ ነው።
2 ቆጵሮስ ተራራ ነው ይህ ተራራ ቅዱስ ዑራኤል የጌታን ደም የረጨበትን ጽዋ መነሳነስ የሰወረበት ተራራ ነው።
ሰረርኩላ ቅዱስ ሚካኤል
በ3 ቅዱሳን ናኦድ እያቄም ናትናኤል የተመሰረተ ታላቅ ቅዱስ ስፍራ ነው ቦታውን የረገጠ 12 ትውልድ ይማርለታል የበረከት የታሪክ ቦታ
ሲሆን በቦታውም ተገኝተን የበረከቱ ተካፋይ እንድንሆን በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም እንጠይቃለን።
የጎዞው መነሻ ቀን ታህሳስ 8 መመለሻ ታህሳስ 10
የጎዞ ዋጋ 1000 ብር መስተንግዶን ማረፊያን ጨምሮ
መነሻ ሰአት 11
መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ
መገናኛ
አያት አደባባይ
በዚህ ስልክ ደውለው መመዝገብ ይችላሉ 0991324844
0989094874
844 views••●◉ Estifanos ◉●••, 11:43