Get Mystery Box with random crypto!

ልዩ መረጃ ®

የቴሌግራም ቻናል አርማ leyumerga — ልዩ መረጃ ®
የቴሌግራም ቻናል አርማ leyumerga — ልዩ መረጃ ®
የሰርጥ አድራሻ: @leyumerga
ምድቦች: ቴሌግራም
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 50.90K
የሰርጥ መግለጫ

#ልዩ_መረጃ  |  #ቀዳሚ_ምርጫዎ
➠ ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ
➠ወቅታዊ መረጃዎች
➠ልዩ ልዩ ዘገባዎች
➠ የስፓርት እና መዝናኛ ዜናዎች
➠ጠቃሚ ጥቆማዎች ይደርሶታል።
አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን።
         PROMOTION
➥   
🎬  "ተመራጭ የዜና ምንጭ"
News & Media Channel®

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2023-02-16 21:59:47 ስራ እየፈለጉ ነው?የማስታወቂያ ቦርዶች ላይ በ አካል መሄድ ሳይጠበቅብዎ በእጅ ስልክዎ ብቻ በየቀኑ አዳዲስ የስራ ማስታወቂያዎችን የሚያገኙበትን ቻናል ይቀላቀሉ!!
800 views18:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-16 10:35:13
★ሳፋሪ ኮም ኢትዮጲያ የስራ ማስታወቂያ

Deadline: February 19th, 2023.

Safaricom Telecommunications Ethiopia Vacancy.

Position 1: Retail Centre Operations Coordinator
Position 2: HR Operations Specialist
Position 3: Employee and Labor Relations Manager
Position 4: Territory/ Corporate Account Manager
Position 5: Program Manager, Core Networks
Position 6: Program Manager, Radio Access Network
Position 7: Program Manager, Transport Network
Position 8: International Roaming Manager
Position 9: MPESA TEAM LEADER

Professions: Accounting, Marketing, Sales, Business administration or Economics, Project Management, Business, Finance or Technology, Administration, Marketing Management, Human Resource Telecommunication Engineering, Electrical Engineering, Electronics engineering, Computer Science, IT, any Engineering fields and other related fields.

How to Apply??

https://abyssinajob24.com/safaricom-ethiopia-job-vacancy-feb-2023
2.1K views07:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-16 10:34:51
በቦሌ ክፍለ ከተማ ቡልቡላ አካባቢ በተነሳ የእሳት አደጋ 10 የንግድ ሱቆች ወደሙ

ትናንት የካቲት 9 ቀን 2015 ሌሊት 7:51 በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዪ ቦታዉ ቡልቡላ እየባለ በሚጠራዉ አካባቢ በተነሳ የእሳት አደጋ 10 የንግድ ሱቆች መውደማቸውን የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።

የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠር 4 የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪዎች አንድ አንቡላንስና 27 የአደጋ መቆጣጠር ሰራተኞቾ የተሰማሩ ሲሆን፤ የእሳት አደጋዉ ተስፋፎቶ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገልጿል።

በእሳት አደጋዉ በሰዉ ሕይወት ላይ ጉዳት አለማድረሱና በንብረት ላይ የደረሰዉ የጉዳት መጠን ግምትና የአደጋዉ መንስኤ እየተጣራ እንደሚገኝም ተነግሯል።

በአዲስ አበባ የእሳት አደጋዎች እየተደጋገሙ በንብረት ላይም ጉዳት እያደረሱ ይገኛል።

አሁን ያለንበት ወቅት (የአየር ጸባዩ) ለእሳት አደጋ መከሰትና መባባስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያደርግ በመሆኑ ሕብረተሰቡ እሳትና የኤሌክትሪክ ሀይል ምንጮችን በሚጠቀም ጊዜ ከወትሮዉ የተለየ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል ሲል የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።

በሌላ በኩል ማናቸዉም አደጋዎች ሲያጋጥሙ አደጋዎች ከመስፋፋታቸዉ በፊት በ939 የነጻ ስልክ መስመር ፈጥኖ ማሳወቅ እንደሚያስፈልግም ኮሚሽኑ አሳስቧል።

@leyumerga
1.8K views07:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-16 10:34:39
በስመአብ ወወልድ ወ መንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን መርጌታ ላቀው
የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል
እነሆ የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን
  0912468657
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
               እንዲሁም የተለያዩ
      መድኀኒቶችን እንቀምማለን
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
     መድሀኒቱን ባሉበት ቦታ ሰርተን  መላክ እንችላለን
ይደውሉ
ለጥያቄወ 0912468657 ይደውሉልን 
ቴሌግራም ቻናላችንን ለመቀላቀል https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
1.7K views07:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-15 20:51:32
#EOTC

በእሥር ላይ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያንን በተመለከተ


#በጥቂት_ቀናት ጉዳያቸው ታይቶ እንደሚፈቱ ከመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር መግባባት ላይ መደረሱን ብፁዕ አቡነ አብርሃም ማሳወቃቸውን የኢ/ኦ/ተ/ቤ መገናኛ ብዙሀን አገልግሎት ዘግቧል።
2.6K views17:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-15 20:49:27
#EOTC

- "በቅርቡ በቤተ ክርስቲያናችን ተከስቶ የነበረው ችግር በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሰረት ተፈቷል"--- የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ

- "ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሦስቱ አባቶች መመለስ እግዚአብሔርን ታመሰግናለች"--- ብፁዕ አቡነ አብርሃም
2.4K views17:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-15 15:25:53
★ ህዋዊ ቴክኖሎጂ አዲስ የስራ ማስታወቂያ በ0 አመት [ For Fresh Graduates]

Deadline: Feb 18, 2023

Huawei Technologies Vacancy Fresh Graduates.

Position 1: Civil Engineer

requirements: BSc degree in Civil Engineering or related fields.

Position 2: Legal Officer

Requirements: Bachelor degree in Law or related fields.

Required No: 14

How to Apply??

https://abyssinajob24.com/huawei-technologies-vacancy-fresh-graduates-2023
73 views12:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-15 15:07:01
#MoE

በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸውን በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን አማካይነት ማስተካከል ይችላሉ ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አሳስውቋል።

ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከል የሚችሉት እስከ የካቲት 10/2015 ዓ.ም ድረስ መሆኑ ተመላክቷል።

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በዚህ ፕሮግራም የማይካተቱ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡

@leyumerga
321 views12:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-15 15:07:01
በስመአብ ወወልድ ወ መንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን መርጌታ ላቀው
የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል
እነሆ የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን
0912468657
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
               እንዲሁም የተለያዩ
      መድኀኒቶችን እንቀምማለን
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
     መድሀኒቱን ባሉበት ቦታ ሰርተን  መላክ እንችላለን
ይደውሉ
ለጥያቄወ 0912468657 ይደውሉልን 
ቴሌግራም ቻናላችንን ለመቀላቀል https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
294 views12:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-15 12:29:45
በሸገር ባስ መምህራን ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኙ ተወሰነ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስር በሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ በማስተማር ሙያ ላይ የሚገኙ መምህራንና የትምህርት አመራሮች በሸገር ባስ ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኙ ተወስኗል፡፡


በከተማ አስተዳደሩ በመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ በማስተማር ሙያ ላይ የሚገኙ መምህራንና የትምህርት አመራሮች ከሰኞ ማለትም ከ13/6/2015 ዓ.ም ጀምሮ የሸገር ባስን አሁን እየተጠቀሙበት ባለው መታወቂያ መጠቀም እንዲችሉ መወሰኑን የኢፕድ ዘገባ ያመለክታል፡፡

የከንቲባ ጽሕፈት ቤት መረጃ እንደሚያመለክተው ሌሎች በመምህራን የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ አስቻይ ሁኔታዎችን የሚያጠና ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ ገብቷል፡፡

@leyumerga
937 views09:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ