Get Mystery Box with random crypto!

ልዩ መረጃ ®

የቴሌግራም ቻናል አርማ leyumerga — ልዩ መረጃ ®
የቴሌግራም ቻናል አርማ leyumerga — ልዩ መረጃ ®
የሰርጥ አድራሻ: @leyumerga
ምድቦች: ቴሌግራም
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 50.90K
የሰርጥ መግለጫ

#ልዩ_መረጃ  |  #ቀዳሚ_ምርጫዎ
➠ ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ
➠ወቅታዊ መረጃዎች
➠ልዩ ልዩ ዘገባዎች
➠ የስፓርት እና መዝናኛ ዜናዎች
➠ጠቃሚ ጥቆማዎች ይደርሶታል።
አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን።
         PROMOTION
➥   
🎬  "ተመራጭ የዜና ምንጭ"
News & Media Channel®

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2023-02-19 16:32:39
○ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ኢንሹራንስ አዲስ የስራ ማስታወቂያ በ0 አመት [ Junior IT Officer ]

Deadline: February 24, 2023

National Insurance invites Fresh graduates for the following position.

Position: Junior IT Officer

Qualification: BSc Degree in Computer Science or Computer Engineering or Information Technology or a related field

• Experience: Not Required

Place of Work: Addis Ababa

How to Apply??

https://abyssinajob24.com/national-insurance-vacancy-for-fresh-graduates-2023
1.7K viewsedited  13:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-19 15:47:54 ኢዜማ በወልቂጤ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ለጠፋዉ የሰዉ ህይወትና ጉዳት ካሣ እንዲሰጥ ጠየቀ

በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ከሰሞኑ በዉሃ እጦት ምክንያት ሰልፍ ባካሄዱ ነዋሪዎች ላይ የደቡብ ክልልና የዞኑ የፀጥታ ኃይል ወስዶታል በተባለዉ እርምጃ ለተገደሉት እና ጉዳት ለደረሰባቸዉ ዜጎች መንግስት ካሳ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ጠየቀ።

ኢዜማ ባወጣዉ መግለጫ በየካቲት 8 ቀን 2015 ዓ.ም. "በወልቂጤ ከተማ በዉሃ እጥረት ምክንያት ድምፃቸውን በሰላማዊ ሰልፍ ለማሰማት በወጡ ነዋሪዎች ላይ የተፈጠረው ክስተት የመንግስት የአመራር ዉድቀት ማሳያ እና የአምባገነንነት መገለጫ ነዉ" ሲል ከሷል።

ከጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ከወርጀባር፣ ቃጤሳ እና ሬቦ የሚቀርብ የዉሃ አገልግሎቶች ለረዥም ጊዜ በመቋረጡ በነዋሪዎች ዘንድ ተቃዉሞ ቢነሳም የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት እርምጃ ለደረሰዉ ጉዳት ካሳ እንዲሰጥ በመግለጫው ገልጿል።

ፓርቲዉ በተጨማሪም የዜጎችን ህይወት አጥፍተዋል የተባሉትን የፀጥታ ኃይሎች በህግ እንዲጠየቁና ለማህበረሰቡ የዉሃ አቅርቦት ጥያቄ ጊዜያዊና ዘላቂ መፍትሔ እንዲሰጥ ጠይቋል።

@leyumerga
1.6K views12:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-19 15:46:42
#ማስታወቂያ

በስመአብ ወወልድ ወ መንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን መርጌታ ላቀው
የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል
እነሆ የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን
  0912468657
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
               እንዲሁም የተለያዩ
      መድኀኒቶችን እንቀምማለን
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
     መድሀኒቱን ባሉበት ቦታ ሰርተን  መላክ እንችላለን
ይደውሉ
ለጥያቄወ 0912468657 ይደውሉልን 
ቴሌግራም ቻናላችንን ለመቀላቀል https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
424 views12:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-18 15:26:12
#ሰበር

እንደገና ተመልሰዋል

ዛሬ የካቲት 11 ቀን 2015 ዓ.ም እነ ብፁዕ አቡነ ሣዊሮስ ስምምነቱን ሳይሸራረፍ እንደሚቀበሉና ተግባራዊ እንደሚያደርጉ በቅዱስ ሲኖዶስ በመገኘት ቃላቸውን ሰጥተው አረጋግጠዋል።


እነ ብፁዕ አቡነ ሣዊሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ክቡር ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር አብይ አሕመድ በተገኙበት የካቲት 8 ቀን 2015 ዓ/ም በተደረገው ውይይት የተስማማንባቸውን (10) ዐሥር ነጥቦች ያለመሸራረፍ ለመፈጸም እንዲሁም ቀጣዩን ተግባር በተመለከተ በቅዱስ ሲኖዶስ አማካኝነት ለማከናወን ተስማምተናል ሲሉ በቅዱስ ሲኖዶስ ፊት በመገኘት ቃላቸውን ሰጥተዋል።
EOTC TV

@leyumerga
2.0K views12:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-18 12:18:53 በወልቂጤ ከተማ ለተከታታይ አራተኛ ቀን የስራ እንቅስቃሴ ተቋርጧል

የካቲት ስምንት ቀን የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች በዉሃ አቅርቦት መቋረጥ ምክንያት ሰላማዊ ሰልፍ ካደረጉ እና የጸጥታ አካላት በወሰዱት እርምጃ የሰዉ ህይወት ከተቀጠፈበት በኋላ ለተከታታይ አራተኛ ቀን የስራም ሆነ ሌላ እንቅስቃሴ በከተማዋ መቋረጡን ብስራት ራዲዮ ከከተማዋ ነዋሪዎች ሰምቷል።

በሰልፉ ጣቢያችን ከአንድ ስማቸዉ እንዲጠቀስ ካልፈለጉ የዞኑ መንግስት ባለስልጣን እንዳረጋገጠዉ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን መዘገቡ ይታወሳል። በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በትናንትናው እለት ባወጣው መግለጫ ይህንኑ አረጋግጦ ሶስቱ ሰዎች ጭንቅላታቸዉን እና ደረታቸዉን በጥይት ተመትተዉ ሞተዋል ያለ ሲሆን ሌሎች 30 ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው አስታዉቋል።

ይህንን በማስመልከት የከተማዋ ነዋሪ ቅሬታዉን ለማሳየት በሚመስል ለተከታታይ አራተኛ ቀናት ከስራም ሆነ ሌላ እንቅስቃሴ በመገደብ በቤት ተቀምጧል ተብሏል።

በዛሬዉ እለትም ባንኮችን ጨምሮ የመንግስት መስሪያቤቶች እና የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ከስራ ዉጪ ናቸዉ ብለዋል። አያይዘዉም የዞኑም ሆነ የከተማዋ አስተዳደር ለነዋሪዎች ጥያቄ ተገቢዉን ምላሽ እየሰጠ አለመሆኑንም ተናግረዋል።

በተጨማሪም የእስካሁኑን ችግር በሚመለከት የዞኑ መንግስት ጉዳዩን የያዘበት መንገድ የሚያስተቸዉ መሆኑንም ገልጸዋል። በሌላ በኩል መንግስትን ከነዋሪው ጋር ለማጋጨት እየሰራችሁ ነዉ የተባሉ ወጣቶች እስር እየተፈጸመባቸው መሆኑንም ጣቢያችን ሰምቷል።

@leyumerga
2.2K views09:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-18 10:11:56
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የራሳቸውን ሲኖዶስ አቋቁመናል ካሉ የቀድሞ አባቶች ጋር የደረሰችው ስምምነት መጣሱን አሳወቀች

የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት አካባቢ አዲሱ ሲኖዶስ በሚል አዲስ ስያሜ ስምምነቱን የሚጥስ መግለጫ አውጥቷል ሲል ቅዱስ ሲኖዶስ ገልጿል።

ቅዱስ ሲኖዶስ በዚህ ሁለት ቀን ውስጥ የምንሰማቸው ነገሮች ሁሉ እንደገና ጆሮን ጭው የሚያደርጉ ቤተ ክርስቲያንን የሚከፋፍል አባቶችን ከልጆች ልጆችን ከአባቶች የሚያሻክሩ ነገሮችን እየሰማን ሲል ተደምጧል።

ከሁለት ቀናት በፊት በተፈጸመው ስምምነት ሰላም ቢፈጠርም አሁን ግን ሃይማኖቱንም ሕጉንም መልሰው መላልሰው ጥሰውታል፤ ሹመታቸው ሕጋዊ እንደሆነና በምንም ይሁን በምን የማይሻር መሆኑንም መልእክት አስተላልፈዋል።

ሻሚና ተሻሚ በአስተሳሰባቸውም ሆነ በአነጋገራቸው ሁሉ በእኩል ደረጃ እንደሆኑም ተናግረዋል፤ 25 የተባሉትም የትናንትና ካህናት አገልጋዮች አሁንም ኤጲስ ቆጶሳት እንደሆኑ ተደርጎ ተንጸባርቋል።

በተፈጠረው ችግር ዙሪያ ነገሩን ለማጥራት ብንጠብቅም ቀኑን ሙሉ አንመጣም ሲሉ ዉለው 10 ሰዓት ላይ ግን ለማንም ለማን መጣን ሳይሉ በቤተ ክህነት ግቢ በሚገኘው ማረፊያ ቤታቸው ገብተዋል።

ሆኖም ግን በስምምነቱ መሠረት የብሔር ብሔረሰቦች ኤጲስ ቆጶሳት ሿሚዎች ነን ያሉ 3 ሊቃነጳጳሳት ዛሬ የሰጡትን መግለጫ እስካላስተባበሉ ድረስ ከቤተክህነት እንዲወጡ ይደረጋል ሲል ቅዱስ ሲኖዶስ አስታውቋል።

@leyumerga
2.2K viewsedited  07:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-18 10:11:00
#ማስታወቂያ

በስመአብ ወወልድ ወ መንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን መርጌታ ላቀው
የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል
እነሆ የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን
  0912468657
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
               እንዲሁም የተለያዩ
      መድኀኒቶችን እንቀምማለን
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
     መድሀኒቱን ባሉበት ቦታ ሰርተን  መላክ እንችላለን
ይደውሉ
ለጥያቄወ 0912468657 ይደውሉልን 
ቴሌግራም ቻናላችንን ለመቀላቀል https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
921 views07:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-17 13:46:44
የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር ለኦነግ ሸኔ የሰላምና የእርቅ ጥሪ አቀረቡ!!

የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በክልሉ ታጥቆ ለሚብቀሳቀሰው የኦነግ ሸኔ ቡድን የሰላም እና የእርቅ ጥሪ አቀረቡ።

ጨፌ ኦሮሚያ በዛሬው እለት መደበኛ ስብሰባውን ማድረግ የጀመረ ሲሆን፣ የክልሉ ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የክልሉ መንግስት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል።

በዚህም አቶ ሽመልስ፣ "ሰላም ለሁሉም ነገር መሰረት ነው፣ ሰላም በሌለበት ስለ ልማት ማሰብ አይቻልም" ያሉ ሲሆን፣ የኦሮሚያ ክልል መንግስት የክልሉን ሰላም ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑንም አስታውቀዋል። ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ በንግግራቸው፣ "በዚህ በተከበረው ጨፌው ፊት በክልላችን ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ አካላት ማለትም ኦነግ ሸኔ በእርቅ ወደ ሰላማዊ መንገድ ተመልሶ እንዲገባ በክብር ጥሪ አቀርባለሁ" ብለዋል።

አቶ ሽመልስ አክለውም መንግስት ለሰላም ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ኦነግ ሸኔ እና መሰል የጥፋት ሃይሎች ትክክለኛውን መንገድ እንዲይዙ እየሰራ መሆኑንም አስታውቀዋል። በክልሉ ሰላም እንዲሰፍን እስከ ህይወት መሰዋእትነት እየከፈሉ ላሉ የጸጥታ አካላትም ምስጋናቸውን ያቀረቡት ርእሰ መስተዳደሩ፣ ለክልሉ ሰላም የሰሩት ስራ ሁሌም በታሪክ ስዘከር ይኖራል ብለዋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ2013 ግንቦት ወር ላይ በኦሮሚያ ክልል ታጥቆ የሚንቀሳቀሰውን "ኦነግ ሸኔ" ቡድንን በሽብርተኝትነት መፈረጁ ይታወሳል።

@leyumerga
1.0K views10:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-17 12:37:11 በትግራይ ክልል በሚቋቋመው ጊዜያዊ መንግስት ዙሪያ በፌደራል መንግስትና ሕወሓትና  መካከል ድርድር ሊካሄድ ነው

ሕወሓት ግዜያዊ መንግስቱን ለማቋቋም የሚረዳ ሰነድ በማጽደቅ፤ ከፌደራል መንግስት ጋር ይደራደራል ተብሏል
በፌደራል መንግስትና በሕወሓት መካከል በተፈረመው የሰላም ስምምነት መሰረት በትግራይ ክልል የሚቋቋመውን ጊዜያዊ መንግስት አስመልክቶ ከፌደራል መንግስት ጋር እንደሚደራደር ሕወሓት አስታውቋል፡፡

ለዚህም በሕወሓት በኩል ከወታደራዊ መስክ፣ ከምሁራን፣ ከሕወሓት  አባላት የተውጣጣ የጊዜያዊ መንግስት አደራጅ ኮሚቴ የተቋቋመ ሲሆን፣  በዚህ ሳምንት ውስጥ አደራጅ ኮሚቴው ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እንደሚያደርግ ተገልጿል፡፡

በውይይቱም ከሁሉም የሕብረተሰብ ክፍሎችና ከፖለቲካ ፓርቲዎች የተውጣጡ ተወካዮች ይሳተፋሉ ያሉት የኮሚቴው ሰብሳቢ ጄነራል ታደሰ ወረደ፣ ከውይይቱ በኋላ ግዜያዊ መንግስቱን ለማቋቋም የሚረዳ ሰነድ ይጸድቃል ብለዋል፡፡

ይህ ሰነድም በቀጣይ ሳምንት በሚዘጋጅ መድረክ ላይ ይፋ ይደረጋል ያሉት ጄነራሉ፣ ሕወሓት ይህን ሰነድ ይዞ ከፌደራል መንግስት ጋር ይደራደራል ብለዋል፡፡

ጄነራል ታደሰ የጊዜያዊ መንግስት ምስረታው የትግራይ ክልልን ሉአላዊ ግዛት የሚያስከብር፣ የክልሉን ጸጥታና የነዋሪዎችን ደኅንነት የሚያስጠብቅ እርምጃ ነው ያሉ ሲሆን፣ እርምጃው በኢትዮጵያ የፖለቲካ ባህል ላይ ለውጥ የማምጣት ወርቃማ እድል አለው ብለዋል፡፡

በዚህም የጊዜያዊ መንግስት ምስረታው የውስጥ የፖለቲካ ችግሮች የሚፈቱበት መንገድ እንደሆነ የገለጹት ጄነራሉ፣ የትግራይ ክልል ሕዝብን ችግር ከመፍታት ባለፈ እንደ አገር ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ይሆናል ብለዋል፡፡
   
ይሁንና አስተያየት ሰጪዎች በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሸባሪ ተብሎ የተፈረጀው ሕወሓት ጊዜያዊ መንግስት ከመቋቋሙ በፊት የሸብርተኝነት አዋጁ ሊነሳለት ይገባል ያሉ ሲሆን፣ “አሸባሪ” ተብሎ የተፈረጀ ድርጅት ሕጋዊ መንግስት የማቋቋም ሚና ሊኖረው አይችልም ሲሉ ይደመጣሉ፡፡

ሕወሓት ያቋቋመው ኮሚቴም ገለልተኛነቱ ላይ ጥያቄ የተነሳም ሲሆን፣ ጄነራል ታደሰ በመግለጫቻ ኮሚቴው ኹሉንም አካላት ያካተተ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ ከፌደራል መንግስት በኩል እስከአሁን የተሰማ ነገር የለም፡፡

@leyumerga
1.2K viewsedited  09:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-17 12:34:53
#ማስታወቂያ

በስመአብ ወወልድ ወ መንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን መርጌታ ላቀው
የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል
እነሆ የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን
  0912468657
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
               እንዲሁም የተለያዩ
      መድኀኒቶችን እንቀምማለን
እነዚህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን እንሰጣለን
     መድሀኒቱን ባሉበት ቦታ ሰርተን  መላክ እንችላለን
ይደውሉ
ለጥያቄወ 0912468657 ይደውሉልን 
ቴሌግራም ቻናላችንን ለመቀላቀል https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
https://t.me/+mecfU3N6TwNmNTk0
1.2K viewsedited  09:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ