Get Mystery Box with random crypto!

ልዩ መረጃ ®

የቴሌግራም ቻናል አርማ leyumerga — ልዩ መረጃ ®
የቴሌግራም ቻናል አርማ leyumerga — ልዩ መረጃ ®
የሰርጥ አድራሻ: @leyumerga
ምድቦች: ቴሌግራም
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 50.90K
የሰርጥ መግለጫ

#ልዩ_መረጃ  |  #ቀዳሚ_ምርጫዎ
➠ ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ
➠ወቅታዊ መረጃዎች
➠ልዩ ልዩ ዘገባዎች
➠ የስፓርት እና መዝናኛ ዜናዎች
➠ጠቃሚ ጥቆማዎች ይደርሶታል።
አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን።
         PROMOTION
➥   
🎬  "ተመራጭ የዜና ምንጭ"
News & Media Channel®

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 9

2023-02-14 21:57:06
ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ አስፋው በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ተወሰደ

ጋዜጠኛ እና የፖለቲካ ተንታኝ ቴዎድሮስ አስፋው በዛሬው ዕለት በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች መወሰዱን ወንድሙ ቢኒያም አስፋው ለአዲስ ማለዳ ገልጿል።

ቴዎድሮስ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት አካባቢ ቱሉዲምቱ አካባቢ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ አራት ሲቪል በለበሱና ኹለት የፌደራል ፖሊስ መለዮ በለበሱ የጸጥታ አካላት መወሰዱን የገለጸው ቢኒያም፤ ሜክሲኮ ወደሚገኘው የፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ መወሰዱንም አስታውቋል።

ጋዜጠኛ እና የፖለቲካ ተንታኝ ቴዎድሮስ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የፖለቲካ ትንታኔዎች በመስጠትና አግባብነት የሌላቸውን ፖለቲካዊ ሂደቶች በመተቸት ይታወቃል።

@leyumerga
1.9K views18:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-14 21:41:26
★ አማራ ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ

Deadline: February 20, 2023

Amhara Bank S.C would like to invite competent and qualified candidates.

Position: Branch Manager Grade – I

Qualifications: BA in Banking & Finance, Accounting, Business Administration, Economics, Management and any other related fields with exp.

How to Apply Online??

https://abyssinajob24.com/amhara-bank-vacancy-branch-manager
1.9K views18:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-14 11:59:14
★ [NGO Job] Norwegian Refugee Council አዲስ የስራ ማስታወቂያ በ0 አመት

Deadline: February 26, 2023

Position  - Intern – Logistics

Qualification: Bachelor’s degree in Business, economics, Accounting, or related disciplines

Experience: Fresh graduate


How to Apply Online??

https://abyssinajob24.com/norwegian-refugee-council-vacancy-2023
2.5K views08:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 20:06:47
★አቢሲኒያ ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ

Deadline: February 17, 2023.

Abyssinia bank invites qualified applicants for the following Professions.

Position 1: Banking Business Officer
Position 2: Banking Operation Officer
Position 3: Credit Underwriting Officer
Position 4: Grade I Branch Business Manager
Position 5: Grade I Branch Operation Manager
Position 6: Grade I Branch Manager
Position 7: Collateral Valuator
Position 8: Junior Human Resource Officer
Position 9: Associate Human Resource Officer
Position 10: Surveillance Officer
Position 11: Office Equipment Technician
Position 12: Legal Officer
Position 13: Junior IT Officer

How to Apply Online??

https://abyssinajob24.com/abyssinia-bank-sc-vacancy-2023-100
1.3K views17:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 12:05:15
#የመቁረጫ_ነጥብ

የአቅም ማሻሻያ (ረሜዲያል) የመቁረጫ ነጥብ፦

- የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 263

- የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 227

- የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 220

- የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 190

- የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 210

- የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 210

- የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 180

- የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 180

(ተጨማሪ ከላይ በተያያዘው ምስል ያንብቡ)

@leyumerga
1.2K views09:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-13 11:10:05
★ ኦሮሚያ ኢንሹራንስ አዲስ የስራ ማስታወቂያ

Deadline: February 18, 2023

Oromia Insurance S.C invites qualified applicants for the following insurance career positions. 
Position1: Advertising Officer
Position 2: Claims Administration Officer
Position 3: Senior Advertising Officer
Position 4: Principal Claims Administration OfficerPlace
Position 5: Senior Engineer

Professions: Accounting or Accounting & Finance, Management Human Resources Management, Management, Business Administration, Agronomy or Agricultural Economics or Plant Science or Animal Science or Agro-engineering or related fields.

Location: Head Office

How to Apply??

https://abyssinajob24.com/oromia-insurance-sc-vacancy-2023

@leyumerga
1.3K viewsedited  08:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-12 12:59:46 የዩኒቨርስቲ ምደባን ከዛሬ ከየካቲት 05/2015 እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል

በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50% እና ከዚያ በላይ ያመጣችሁና ለት/ት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከየካቲት 05/2015 እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል።

ስለሆነም ተማሪዎች ከታች በተገለጹት አማራጮች የተመደባችሁበትን ተቋም ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ ዩኒቨርሲቲዎች እስከ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትቆዩ እናሳስባለን፡፡

የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች

Website: https://result.ethernet.edu.et

SMS: 9444

Telegram bot: @moestudentbot

ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ

result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint

የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ምንም አይነት ጥያቄም ሆነ ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን።

በዚሁ አጋጣሚ ተማሪዎች የትምህርት ጥራትን ለማረጋጋጥ የጀመርናቸውን የሪፎርም ሥራዎች እንዲሳኩ የበኩላችሁን እንድትወጡ እያልን በዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ ህልማችሁ እንዲሳካና በቀጣይ ጠንካራ አገር ለመገንባት እንደ ህዝብ ለጀመርነው ተግባር ተገቢውን እውቀትና አስተውሎት የምትይዙበት ዘመን እንዲሆንላችሁ እንመኛለን፡፡  

@leyumerga
1.6K viewsedited  09:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 13:20:36
" ሰልፉ ተራዝሟል "

ቅዱስ ሲኖዶስ ምንም እንኳን የአቋም ለውጥ ባያደርግም ትላንት በነበረው ውይይት መንግስት የቤተክርስቲያኗን ጥሪ በመቀበል የቤተክርስቲያኗን ችግር ለመፍታት #በመስማማቱ ነገ ሊደረግ የታሰበው ሰላማዊ ሰልፍ መራዘሙን አሳውቋል።

@leyumerga
1.3K views10:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 09:41:43 #moe

የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከግማሽ በታች የሆኑትን በቅድመ መደበኛ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ጉድለታቸውን እንዲሞሉ ኮርስ ይወስዳሉ ብሏል።

የትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታው ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ለኤፍ ቢ ሲ በሰጡት ቃል ፤ " እነኚህ ተማሪዎች ያለባቸውን ጉድለት የሚሞላው የሬሜዲያል ፕሮግራም ይከታተላሉ፤  ያ ማለት በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተማሯቸውን ከሞላ ጎደል እነኚህን ኮርሶችን እንዲማሩ እናደርጋለን " ብለዋል።

" ዋና ዋና ይዘቶች እና መታወቅ ያለባቸውን እስከ አራት ወር ወስደን ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ መጫረሻ አካባቢ እነኚህን ትምህርቶችን እንዲማሩና እንዲከልሱ እናደርጋለን " ሲሉ ዶ/ር ሳሙኤል ተናግረዋል።

ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ፤ " ተማሪዎች ተከታታይ ምዘና ይመዘኑና ከመቶ ይያዝላቸዋል ፤ እሱን ወደ 30% ቀይረን ከማዕከል ተመሳሳይ ፈተና በግል ተቋማትም ዕጩ ለሆኖ ፍሬሽ ተማሪዎች በመንግስት ተቋማት ላሉ እጩ ፍሬሽ ማን ተማሪዎች ተመሳሳይ ፈተና እንሰጣለን። ይሄንን አድርገን 50 % እና ከዛ በላይ ያመጡትን ወደ መደበኛ ፌሽ ማን ፕሮግራም እንዲገቡ ይደረጋል። መደበኛ ፍሬሽማን ፕሮግራም ተከታትለው የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ይሆናሉ " ብለዋል።

ተማሪዎች የሚማሩት በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ላይ ያሳዩት ጉድለት ሲሆን ፦

- ቋንቋ፣
-  ሂሳብ፣
- የተፈጥሮ ሳይንስ (ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ) አስፈላጊ ከሆነ ዩኒቨርሲቲዎች ተጨማሪ ይዘት ይጨምሩላዋል ተብሏል።

በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ፦

- ጂዮግራፊ፣
- ታሪክ፣
- ቋንቋ እና ሂሳብ የሚማሩ ሲሆን ዩኒቨርሲቲዎች እንደፍላጎታቸው ተጨማሪ ይዘት ሊጨምሩላቸው እንደሚችሉ ተገልጿል።

መንግስት ለ100 ሺህ ተማሪዎች የቅድመ ፍሬሽማን ኮርስ እድል የሚያማቻች ሲሆን ለዚህም ቁርጥ ያለ ነጥብ እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል በራሳቸው ወጪ ሸፍነው ኮርስ ለሚወስዱ መንግስት ዝቅተኛ የመቁረጫ ነጥብ እንደሚያስቀምጥ ተነግሯል።

ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ፦

" ወጪውን ችሎ ወደ መንግስት ተቋማት የሚሄደው የግል ውሳኔ ስለሆነ አነስተኛውን መቁረጫ ነጥብ ብቻ መንገር ነው የኛ ኃላፊነት።

በመንግስት የሚሄደውን መለየት ስላለብን በዝርዝር ለሴቶች፣ ለወንዶች፣ ለተፈጥሮ ሳይንስ ፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ፣ አካል ጉዳት ላለባቸው፣ ከታዳጊ ክልል ለመጡ፣ ለአርብቶ አደር አካባቢዎች በዝርዝር ማስቀመጥ ስላለብን 100 ሺ ለመቀበል ስንት ተማሪ ምንያክል መቁረጫ ነጥብ አድርገን ነው የምናገኘው የሚለው የመንግስት ውሳኔ ነው የሚሆነው።

እኚህ መንግስት ወጪያቸውን ችሎ፣ ዶርም አስገብቶ፣ አብልቶ ፣ አስተኝቶ ሬሚዲያል ፕሮግራም ለሚሰጣቸው ነው።

በራስ ለሚወሰን አነስተኛውን ነው መንገር ያለብን በራስ ውሳኔ የሚለው የግድ ወደ ግል ተቋማት ይሄዳሉ ማለት አይደለም በመንግስት ተቋማትም ሊማሩ ይችላሉ ወጪያቸውን ሸፍነው " ብለዋል።

ይኸው እድል ለአንድ አመት ብቻ እንደሆነ ተገልጿል።

በ2014 ዓ/ም ፈተና ያለፉ #ተማሪዎችን_ምደባ እስከ #እሁድ ለማሳወቅ ፤ የቅድመ ፍሬሽማን ተማሪዎችን መቀበያ ነጥብ እስከ #ሰኞ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት ተናግሯል።

@leyumerga
1.5K views06:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-11 09:31:56
★ አማራ ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ

Deadline: February 14, 2023

Amhara Bank S.C would like to invite competent and qualified candidates.
Position 1: Customer Service Executive – II

Qualifications: BA in Accounting & Finance, Banking & Finance, Management, Business Management, Economics, Marketing Management, and related fields..

How to Apply Online??

https://abyssinajob24.com/amhara-bank-vacancy-2023customer-service-executive

@leyumerga
1.4K views06:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ