#EOTC በእሥር ላይ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያንን በተመለከተ #በጥቂት_ቀናት ጉዳያቸው ታይቶ እንደሚፈቱ ከመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር መግባባት ላይ መደረሱን ብፁዕ አቡነ አብርሃም ማሳወቃቸውን የኢ/ኦ/ተ/ቤ መገናኛ ብዙሀን አገልግሎት ዘግቧል። 2.6K views17:51