2022-06-27 20:45:55
በፌዴራል መንግሥት በኩል የሰላም ተደራዳሪ ቡድን መሰየሙን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል:: ከተሰየሙት የቡድኑ አባላት ስም ዝርዝር ውስጥ የሚከተሉት ይገኙበታል::
የቡድኑ አባላትም የሚከተሉት ናቸው።
1ኛ. አቶ ደመቀ መኮንን........ሰብሳቢ
2ኛ. ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቲዎስ.....አባል
3ኛ. አቶ ተመስገን ጥሩነህ......አባል
4ኛ. አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር....አባል
5ኛ. አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን.....አባል
6ኛ. ሌ/ል ጀኔራል ብርሀኑ በቀለ....አባል
7ኛ. ዶ/ር ጌታቸው ጀምበር.........አባል
(Via EBC)
Wasu
1.3K views17:45