Get Mystery Box with random crypto!

Arat Kilo Media - አራት ኪሎ ሚዲያ

የቴሌግራም ቻናል አርማ horn_african_news — Arat Kilo Media - አራት ኪሎ ሚዲያ A
የቴሌግራም ቻናል አርማ horn_african_news — Arat Kilo Media - አራት ኪሎ ሚዲያ
የሰርጥ አድራሻ: @horn_african_news
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 4.70K

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 12

2022-12-15 17:15:59

350 views14:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-08 19:39:10

399 views16:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-07 20:49:53 #1 ቀን ቀረው

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ | ከ ‎@Arat Kilo Media ጋር ያደረገው ቆይታ | ቅምሻ | ሐሙስ ህዳር 29 ቀን 2015 ዓ/ም | ምሽት 1:30 ላይ | ለእናንተ ይደርሳል | ቤተሰብ ሆነው ይጠብቁን!

ሰብስክራይብ ያድርጉ! ይጋብዙ ይጋበዙ!





የማህበረሰብ ትስስር ገጾቻችንን ይከተሉ!

ፌስቡክ : https://www.facebook.com/profile.php?id=100088485937460&mibextid=ZbWKwL

ቴሌግራም : https://t.me/Horn_African_News

ትዊተር : https://twitter.com/Aratkilomedia?t=0_firYVZjR-U-k4JFC-S6w&s=09


#ethiopia #aratkilo #aratkilomedia #temesgen #temesgendesalegn
478 views17:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 19:09:21

698 views16:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-04 16:47:16 Dawit Begashaw:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100088485937460&mibextid=ZbWKwL

https://twitter.com/Aratkilomedia?t=wySIuiuj70isQ9BLm_23dA&s=09
1.2K views13:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-21 17:16:22
ዛሬ ጥቅምት 11/2015 ልደታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት አንደኛ ፀረ ሽብርና የህገ መንግስት ጉዳዮች በዋለው ችሎት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ የሚከተለውን ብይን ሠጥቷል

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በተከሠሰበት 1ኛ እና 2ተኛ ክስን ፍርድ ቤቱ ሙሉ በሙሉ ነፀ ያለው ሲሆን በ3ተኛውን ክስን በተመለከተ በአዎጅ ቁጥር 11/2012 አንቀፅ መሠረት ክሱ ተቀይሮ በጥላቻ ንግግረና ሀሠተኛ መረጃ ስርጨትን ለመከለከልና ለመቆጣጣር በወጣ አዎጅ መሰረት እንዲከለከል ብይን ተሠጥቷ::

የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን መከላከያ ለመሠማት ችሎቱ ለህዳር ሁለትና አምስት 2015 ቀጠሮ ሠጥቷል።
1.0K views14:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-20 21:47:12
"በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ነገር ይቋጫል… ኢትዮጵያ ሰላም ትሆናለች" - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ
1.1K views18:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-20 16:47:44
የህወሃት ታጣቂዎች የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ሲያሰቃዩ የሚያሳይ ምስል ከወጣ በኋላ ከፍተኛ ቁጣ ቀስቅሷል።
1.2K views13:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-20 16:43:26
ከተሾሙ አጭር ጊዜ የሆናቸው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ።
1.2K views13:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-20 16:42:01
የአፍሪካ ህብረት የድርድር ቡድን የኢትዮጵያን መንግስት እና ህወሃትን ለሰኞ ጠርቷል።
1.1K views13:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ