Get Mystery Box with random crypto!

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

የቴሌግራም ቻናል አርማ fethababora — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የቴሌግራም ቻናል አርማ fethababora — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የሰርጥ አድራሻ: @fethababora
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.06K

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2023-05-05 20:50:26 የምንችል እንዳንቀር
“”””””””””””””””””””
124 ሺ ካሬ ስፋት ያለው የጉለሌ የሙስሊሞች መካን መቃብርን  የማጽዳት ስራ 70% ደርሶዋል አላህ ካለ  በቃጣይ ሳምንታት መካነ መቃብሩን መልሶ ለመጠቀም መሰረተ ልማቶችን ለማሟላት በግሬደር መንገድ የማውጣት ስራ ይሰራል ተብሎ ይጠበቃል ።

የፊታችን እሁድ የመጨረሻ ዙር የጽዳት ፕሮግራም ስለሚኖር ህዝበ ሙስሊሙ በነቂስ በመውጣት ጽዳት እንዲያከናውን ጥሪ ቀርቦዋል ።

መካነ መቃብሩን የማጽዳት ስራ 100% ሲጠናቀቅ ቀብሩ እንደ አዲስ አገልግሎት የመስጠት ስራ ይጀምራል።



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
112 views17:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-05 16:34:42 የኦሮሚያ መጅሊስ ህዝበ ሙስሊሙን ይቅርታ ጠየቀ።

(ቢላል መረጃ፣ ጁሙዓ ሚያዝያ 27፣2015)

ይቅርታውን የጠየቀው በኦሮሚያ መጅሊስ የመስጂድ እና የአውቃፍ ዘርፍ ሐላፊ በሆኑት አቶ አብድልሐኪም ሁሴን አማካይነት ነው ።

የመስጂድ እና የአውቃፍ ዘርፍ ሓላፊው ለቢላል ቲቪ እንደተናገሩት በኮዬ ፈጨ የሚገኘው የመጀመሪያው መስጂድ በህገ - ወጥ መንገድ መፍረስ ከጀመር በሗላ መጅሊሱ ፈጣን እርምጃ በመውሰድ ከሸገር ሲቲ አስተዳደር ጋር በመነጋገር ሙስሊም ለከተማ ምስረታ እንቅፋት ባለመሆኑ መሥጂዶች መፍርስ ቢኖርባቸው እንኳን ግዜ ተሰጥቶ እና ምትክ ቦታ እንዲያገኘ ተደርጎ የመሰጂዱ ክብር ተጠብቆ በራሱ በህዝበ ሙስሊሙ እጅ በክብር እንዲፍርስ እና ሌሎች በወከባ እና በእንግልት የሚገኙ መሥጂዶችም እንዳይፈርሱ ከሸገር ከተማ ከንቲባ ጋር ተነጋግረን እልባት እና መፍትሔ ላይ ብንደርስም አስተዳደሩ ቃሉ አጥፎ በመካድ መሥጂድ ፈረሳው እንዲቀጥል በማድረጉ እና ዳግም ጉዳያችንንም እንደማይፈታ በመረዳታችን የመስጂድ ፈረሳውን ለማስቆም እንደ ኦሮሚያ መጅሊስ ከአቅማችን በላይ በመሆኑ ለፌድራል መጅሊስ ፕሬዝደንት ለሼህ ሐጂ ዒብራሒም ቱፋ ደብዳቤ እንደጻፉ እና ጉዳዩ ሐገራዊ ጉዳይ በመሆኑ የፌድራል መጅሊሱ ፕሬዝደንት ለጠ/ሚንስትር አብይ አህመድ እንዲያደርሱላቸው ማድረጋቸውን ተናግረዋል።

በሸገር ሲቲ እስካሁን ድረስ ምን ያኸል መስጂዶች እንደፈረሱ እንደማይውቁ እና እስካሁን ለወደሙት መሥጂዶች እና ለተፈጠረው የመረጃ ክፍተት ይቅርታ የጠየቁ ሲሆን አያይዘውም
የስልጣን ተዋረድ ለመጠበቅ ሲባል እና የቀድሞውን መጅሊስ ስንወቅስበት የነበረን ጉዳይ ፈጽሞ እኛ ልንተገብረው አይገባም ።

በሐላፊነት እስከተቀመጥን ድረስ ተጠያቂዎች ነን ይሁን እና አሁንም ይኸንን ጸያፍ እና ህገ - ወጥ ድርጊት ለማስቆም እየሠራን እንደሆነ ህዝበ ሙስሊሙ ይወቅልን ሲሉ ተናግረዋል።

በትናንትናው ዕለት የመስጂድ ፈረሳው እንዲካሔድ ያለ አግባብ ትዕዛዝ ሰጥተዋል የተባሉት የሸገር ከተማ የመሬት አስተዳደር ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ግርማ ቡታ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸው የሚታወስ ነው ።



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
133 views13:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-05 13:41:03 ከደጃል ፈተና ለመጠበቅ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَنْ حَفِظَ عَشْرَ آيَاتٍ مِنْ أَوَّلِ سُورَةِ الْكَهْفِ عُصِمَ مِنَ الدَّجَّالِ﴾

“ከምዕራፍ አልካህፍ የመጀመሪያ አስር አንቀፆችን በጭንቅላቱ የሸመደደ ከደጃል ፈተና ይጠበቃል።”

ሙስሊም ዘግበውታል: 809



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
132 views10:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-05 08:50:52
#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 15 #ሸዋል 1444 ሂ
130 views05:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-05 08:47:21 "ሑዘይፋና አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-

"አላህ (ሱ.ወ) የቂያማ ዕለት ሰዎችን ይሰበስባል። ሙእሚኖች ይቆማሉ ጀነት እስክትቀርብላቸው ድረስ። ወደ አደም ይቀርቡና፡- "አባታችን ሆይ! ጀንነት ትከፈትልን ዘንድ (አላህን) ጠይቅልን?" ይሉታል፣ "ከጀነት ያባረራቹ ያባታቹ ወንጀል እንጂ ሌላ ምንድን ነው? ለዚህ ተግባር ብቁ አይደለሁም፣ የአላህ ወዳጅ ከሆነው ልጄ ከኢብራሂም ዘንድ ሂዱ" ይሏቸዋል። (ነቢዩ ትረካውን ቀጠሉ) ኢብራሂም ዘንድ ይመጣሉ (ተመሳሳይ ጥያቄ ሲያቀርብላቸው) "የአላህ ወዳጅ የነበርኩ ቢሆንም ለዚ ተግባር ብቁ አይደለሁም፣ አላህን ወዳነጋገረው ሙሳ ሂዱ" ይሏቸዋል። ወደ ሙሳም ይመጣሉ "ለዚህ ተግባር ብቁ ሰው አይደለሁም፣ የአላህ ቃል እና መንፈስ ወደሆነው ዒሳ ዘንድ ሂዱ" ይሏቸዋል። ዒሳም "ለዚህ ተግባር ብቁ አይድለሁም" ይሏቸዋል። ወደ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ይመጣሉ። ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) (ከአላህ በፊት) ይቆማሉ፣ ይፈቅድላቸዋል። ከዚያም አማናና ዝምድና ይላካሉ። በ"ሲራጥ" (በጀሀነም ላይ የተዘረጋ ቀጭን ድልድይ ነው) ሁለት ጎኖች በቀኝ እና በግራ ይቆማሉ። ከመካከላቸው የመጀመርያው እንደ መብረቅ ብልጭታ ሆኖ (ሲራጥን) ያልፋል" አሉ። "ወላጆቼ ለርስዎ መስዋዕት ይሁኑልዎትና እንደ መብረቅ ብልጭታ ማለት እንዴት ነው?" በማለት ጠየቅኳቸው። "እንዴት እንደ ዓይን ብልጭታ እንደሚያልፍና እንደሚመለስ አላያችሁምን? ከዚያም እንደ ንፋስ ከዚያም እንደ በራሪ አዕዋፍ (እየሆኑ ሲራጥን ያልፋሉ) ፤ ብርቱ ሰዎች ስራዎቻቸው (ሲራጥን) የሚያሳልፏቸው ናቸው። ነቢያችሁ ሲራጥ ላይ ቆመው "ጌታየ ሆይ! ሰላም አስፍን ሰላም አስፍን" ይላል። የባሪያዎች ስራዎች (ሲራጥን) ማሳለፍ እስኪሳናቸው ድረስ እየተንፏቀቁ ካልሆነ መሄድ የማይችል ሰው እስኪመጣ ድረስ። በሲራጥ ዳር ዳሩን የተንጠለጠሉ ሜንጦዎች አሉ። የታዘዙትን በመያዝ ታዘዋል። ተቧጭሮ (የተረፈ) ነፃ ወጣ። የተያዘ እሳት ውስጥ ነው። የአቡ ሁረይራ ነፍስ በጁ በሆነችው ጌታ እምላለሁ የጀሀነም ጥልቀት ሰባ አመት ነው።"
(ሙስሊም ዘግበውታል)
- ሙስሊም ዘግቦታ"
==========================================
ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ።



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
119 views05:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 22:55:29
121 views19:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 22:52:59 የሸገር ሲቲ ምክትል የመሬት አስተዳድር የሆኑት አቶ ግርማ ቡታ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ

በኦሮሚያ ምክትል ኘሬዚዳንት ማዕርግ የሸገር ሲቲ ከንቲባ ዶ/ር ተሾመ አዱኛ በሚመሩት የሸገር ሲቲ ምክትል የመሬት አስተዳድር የሆኑት ከመስጂድ ፈረሳ ጋር ተያይዞ ሙሉ ለሙሉ የአስተዳድር ዉሳኔ ባልተሰጠበት ሁኔታ በፈጸሙት እኩይ ምክንያት በኦሮሚያ ፖሊስ በቁጥጥር ስር መዋላቸዉ ታውቋል።

አቶ ግርማ ቡታ የሸገር ሲቲ ምክትል መሬት አስተዳድር ከአንዳንድ ሙስሊም ጠል አካላት ተልዕኮ በመቀበል፤ ዶ/ር ተሾመ አዱኛ(ዋና ከንቲባ) እና አቶ ጉዮ ገልገሎ(ምክትል ከንቲባ) እንዲሁም ዋና የመሬት አስተዳድር ባላወቁበት ሁኔታ 'መስጂዱ' እንዲፈርስ ማሀተም በማሳረፍና የፀጥታ አካላትን በማናለበኝነት ይዞ በመሄድ ሕገ ወጥ ተግባር ፈጽሟል።

ከሸገር ሲቲ ከንቲባ ጽ/ቤ ያገ ኘነዉ መረጃ እንደሚያመለክተዉ በአስተዳደር ዉስጥ የራሳቸዉን አደረጃጀት በመፍጠር ሕገ ወጥ ተግባር የሚፈጽሙ አካላት መኖራቸዉና ለዚሁ የመስጂድ ፈረሳ ጋር ተያይዞ በየደረጃዉ ላይ የሚገ ኙ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ ይጠበቃል።

በሸገር ከተማ አስተዳደር  ቡራዩ ክ/ ከተማ  በመልካ ኖኖ የሚገኘው መስጂድ ተለዋጭ ቦታ ሳይሰጠዉ መፍረሱ ተገቢነት የሌለዉ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን በዚህ የማፍረስ እንቅስቃሴ ላይ የተሳተፉ በሙሉ ግልጽና ሕጋዊ እርምጃ በተጠናከረ መልኩ እንዲሰጥ እንጠይቃለን።

ከመስጂድ ፈረሳዉ ጋር በተያያዘ የታሰሩ ወንድሞቻችንም መፈታታቸዉ ታውቋል።

በአዲስ አበባ ዙሪያ ያሉ ከተሞችን በማጣመ0ር 12 ክፍለ ከተሞች እና 36 የወረዳ አስተዳደሮችን በማዋቀር ሸገር ከተማ በሚል ስያሜ የተሰጠዉ መዋቅር ተጠሪነቱ ለክልሉ ፕሬዝዳንት መሆኑ ይታወቃል።



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
125 views19:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 21:50:13
«ከአቅሜ በላይ ነው »
=================
(የኦሮሚያ መጅሊስ)
||
እንኳን የክፍለ ከተማ መጅሊሶች የኦሮሚያ ክልል መጅሊስ ራሱ ሸገር ሲቲ በተባለው ከተማ ውስጥ እየተካሄደ ያለው የመስጅድ ማፍረስ ዘመቻ ከአቅሙ በላይ መሆኑን ለፌዴራል መጅሊስ በሚከተለው ደብዳቤ አሳውቋል።

የፌዴራል መጅሊስ ምን እርምጃ ይወስድ ይሆን የምናየው ይሆናል!

የኦሮሚያ መጅሊስ ለፌዴራሉ መጅሊስ በጻፈው ደብዳቤ ላይ እንዲህ የሚል ይገኝበታል፦

«…ከቡራዩ መጅሊስ ባገኘነው ተጨባጭ መረጃ እና ደብዳቤ መሠረት መስጂድ እንዳይነካ እና የመስጂድ ጉዳይ ላይ ከኛ ጋር እንዲነጋገሩ ደብዳቤ ለሸገር ከተማ በድጋሚ ተፅፏል። በስልክም በአካልም ክትትል እያደረግን አያለን በዚሁ ሳምንት ሁለት መስጂዶች ፈርሰዋል። እነሱም 
  1. ሰበታ (ተውፊቅ መስጂድ)
  2. ቡራዩ (ሰላም መስጂድ ኤን ኢ ሳይት) ፈርሰው በሚሊዮን የሚቆጠር ንብረታቸው ተወስዷል፣ ወድሟል።

የሸገር ከተማ አስተዳደር መስጂድ አናፈርስም ብሎ ቃል ቢገባም፣ መስጂዶች መፍረስና ንብረታቸው መወሰድ እንደቀጠለ ነው።  ስለዚህ የኦሮሚያ መጅሊስ ጉዳዩ ከአቅሙ በላይ ስለሆነ ጉዳዩን በባለቤትነት ወስዶ እንዲከታተል፣ የተወሰዱ ንብረቶች እንዲመለሱና መስጂዱም በቦታው አንዲመለስ ለፌዴራል መጅሊስ ደብዳቤ ለመጻፍ ተገዷል።»


Cc:
===
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
125 views18:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 21:44:20 ነገረ ጉንችሬ

#ሽምግልናው ከቀኑ 7:30 የጀመረ ሲሆን ከሽምግልናው በፊት በተነሱ ሀሣቦች መሰረት ክቡር አቶ መምሬ ይረዳ መድረኩን ለጆካ ሽማግሌዎች በማስረከብ ውይይቱ ተጀመረ
ነገር ግን ውይይቱ በከፊሉ ይዘቱን የለቀቀ እና ገና በአዲስ ከውስጥ ገለልተኛ ወገን ተመርጦ የእርቅ ሂደቱን እንዲመራው እና ያለውን ሂደት በሰፊው ለማየት ለማክሰኞ ቀጠሮ ይዘው ተለያይተዋል ።
የመንግስት አካላት በሽማግሌዎች በኩል የላኩት አዝናኝ መልክቶችንም ለህብረተሰቡ ደርሰዋል:
1ኛ➜''''የንግድ ተቋማት ስራ ይጀምሩ አሉ....ሚያሽጉትን ካሸጉ ቡሀላ።
2ኛ'➜'''የቆመው ትምህርት ይቀጥላል አሉ እስከ ማክሰኞ ከዛ ቡሃላስ?
3ኛ#'➜'እስሩ ይቀጥላል.....የሚል አይነት መልዕክት ለህብረተሰቡ ደርሶዋል ገርሞ ሚገርም ነው።
ነገር ግን የሽምግልናው ሒደት ገና ማክሰኞ ነው ሚጀምረው ብለውናል።
የህዝቡ አቋም ምንድንነው?
1ኛ➜'''ደህንነታችን ሣይረጋገጥ
-የወደሙ ንብረቶቻችን መፍትሔ ሣይሰጣቸው
-የታሸጉ ሱቆች ሣይነሣላቸው ንግድ መጀመር እንደማይታሰብ።
2ኛ➜ሙስሊሙን ያላማከለ ትምህርት መጀመር እንደሌለበት።
3ኛ➜ሙስሊሞች ላይ ብቻ ያነጣጠረ እስር መቆም እንዳለበት በላካቸው ሽማግሌዎች በኩል ህብረተሰቡ መልዕክቱን ለመንግስት ልኮዋል።
Sabit Abdu


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
128 views18:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-04 13:23:56 የፈረሰው የቡራዮ መስጅድ እንደፈረሰ በሜዳው ላይ የሰላት አገልግሎት መስጠት ጀምሯል ።

አፍራሾቹ የግል ፈላጎት ያላቸው እና ሙስሊም ጠሎች እንደሆኑ እየተነገረ ነው ማን ናቸው?

መጅሊሱ ሊያስቆማቸው አልቻለም ለምን?
የቡራዩ መጅሊስ በፈረሳው ዙርያ ለሚመለከተው አካል ደብዳቤ ፅፏል ደብዳቤው ምን ይላል?

በዚህ ጉዳይ የኦሮሚያ መጅሊስ አቋም ምንድነው የፌደራሉስ?

ዛሬ ሀሙስ ሚያዚያ 26 ምሽት 3፡00 በዛውያ ቲቪ ጉዳያችን ፕሮግራም ጠብቁን
ናይል ሳት ፍሪኮንሲ 11636 ላይ እንገኛለን
ዛውያ ቲቪ
ተግባራዊ ዳእዋ



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
151 views10:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ