2023-04-25 19:29:31
የነዚህ ፎቶዎች ድምር በጉንችሬ እየሆነ ስላለው ነገር ምን መልእክት ያስተላልፍላችኃል?
ፎቶ 1:-አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቲሸርት ለብሰው ደብተር በእጃቸው ይዘው የሚንቀሳቀሱ 'ተማሪዎች'
ፎቶ 2:-በህብረት ነጠላ ለብሰው በእጃቸው ደብተር ይዘው የሚንቀሳቀሱ 'ተማሪዎች'
በጉንችሬ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ:-
ፎቶ 3:-በትምህር ቤቱ ጊቢ ውስጥ ነጠላ እና አረንጓዴ ቢጫ ቀይ የለበሱ 'ተማሪዎች'
ፎቶ 4:-በትምህርት ቤቱ በአንዱ መማሪያ ክፍል ውስጥ ደብተር ተዘርግቶ ትምህርት እየተሰጠ ባለበት ሁኔታ ነጠላ ለብሰው ቆመው ክፍል ውስጥ የሚታዩ 'ተማሪዎች'
ፎቶ 5:-አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቲሸርት የለበሱ ወደ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እንዳይገቡ ለመከልከል የተሰለፋ ሰዎች/'ተማሪዎች'
ፎቶ 6:-ኢስላም ያዘዘውን እና በህገ-መንግስት የሀይማኖት ነፃነት ዋስትና የተሰጠውን የመጎናፀፊያ ልብስ በመልበሳቸው/በመደገፋቸው ምክንያት ት/ቤት አትገቡም ተብለው የተከለከሉ ተማሪዎች።
*ከተራ ቁ 1-5 የተደረደሩ ፎቶዎች ላይ የ'ተማሪዎቹ' ስሜት የሚያንፀባርቀው:-
1)የአጥቂነት እና የማን አለብኝነት ስሜት
2)መዋቅራዊ ሽፋን እና ከለላ በሚሰጣቸው አካል የመተማመን ስሜት
3)አለባበሳቸው ለልዩ ተልኮ ያደረጉት እንጂ ለሐይማኖታቸው ካላቸው ቀናኢነት በመነሳት ዘውትር የሚያደርጉት አለመሆኑን
ፎቶ 7:-የክልሉ ርእሰ መስተዳድር
ፎቶ 8:-የክልሉ የፀጥታ ኃላፊ
ፎቶ 9:-"ከዚህ በፊትም ልጆቻችንን በተመሳሳይ የአለባበስ ስርአት አስተምረን ለወግ ለማእረግ አብቅተናል አዲስ የተፈጠረ ነገር የለም። አሁንም ልጆቻችን በሀይማኖታቸው ሳይሸማቀቁ የመማር መብታቸው ይከበር" በሚል ድምፃቸውን ያሰሙ የጉንችሬ እናቶች።
Ustaz mohammed abate
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
95 viewsedited 16:29