Get Mystery Box with random crypto!

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

የቴሌግራም ቻናል አርማ fethababora — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የቴሌግራም ቻናል አርማ fethababora — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የሰርጥ አድራሻ: @fethababora
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.06K

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 57

2023-01-17 19:36:58
101 views16:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-17 19:36:54 ታላቅ የዳዕዋ ድግስ ለተከታታይ 3 ቀናት በሀድያ!

በሀድያ ዞን በሻሾጎ ወረዳ ሸምሰምሴ ቀበሌ ታላቅ የደዕዋ ድግስ ፕሮግራም ከጥር 26/2015—28/2015 ለተከታተይ ሶስት ቀናት ይደረጋል።

በእለቱ ከአ/አ ከሚገኙ ዳዒዎች መካከል
1) ኡስታዝ አቡ ሀይደር
2) ኡስታዝ ሙሀመድ ፈረጅ
3) ኡስታዝ ሙሀመድ ሙስጠፋ
4) ኡስታዝ ሙሀመድ ከድር እና
ሌሎቹም ዳዒዎች ይገኙበታል

• የፕሮግራሙ አዘጋጆች:—
1) የአካባቢው ማህበረሰብ የአንበሳውን ድርሻ በመወጣት፣
2) የዲያስፖራ ማህበረሰብ ከውጪ
3) ጉረባእ የሀድያ ኢስላማዊ ማህበር

በዚህ ፕሮግራም ለሕዝቡ ለመስጠት የተለያዩ የንፅፅር መፅሃፍቶችን መተባበር የምትፈልጉ ካለችሁ በዉስጥ በኩል አናግሩኝ።

Share አድርጉ

ተውሂድ በሀድያ



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
98 views16:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-17 16:45:53 #ሆድ አጥፊ ነው!

ከአልሚቅዳድ ኢብኑ መዕዲየክሪብ ተይዞ:  የአላህ መልእክተኛን (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ ብለዋል፦

﴿ما ملأَ آدميٌّ وعاءً شرًّا من بطنٍ حسْبُ الآدميِّ لقيماتٌ يُقِمنَ صلبَهُ فإن غلبتِ الآدميَّ نفسُهُ فثُلُثٌ للطَّعامِ وثلثٌ للشَّرابِ وثلثٌ للنَّفَسِ.﴾

“ሰው እንደ ሆድ ያለ የሸር ከረጢት ልሞላም። ለሰው ልጅ ጀርባውን የሚያቆምባቸው ጥቂት ጉርሻዎች በቂው ናቸው። የማይቀር ከሆነ ሲሶውን ለምግቡ፤ ሲሶውን ለመጠጡ እና ሲሶውን ለእስትንፋሱ ያድርግ።”

ኢማሙ አሕመድ (17186) ቲርሚዚ (2380) ነሳኢ (6769) ኢብኑ ማጃህ (2720)
ዘግበውታል፡፡




https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
114 views13:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-17 08:17:57
#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 24 #ጀማዱል አኽር 1444 ሂ
131 views05:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-17 07:01:24 "ጃቢር (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ከምግብ በኋላ ጣትንና (የመመገቢያን ሳህንን) መላስን አዘዋል። "በረከት የት ላይ እንዳለ አታውቅም" ብለዋልም።
(ሙስሊም ዘግበውታል)
- ሙስሊም ዘግቦታ"
==========================================
ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ።


https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
127 views04:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-16 21:37:26
128 views18:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-16 21:37:20 የፌዴራል መጅሊሱ ልዑካን ቡድን አባላት የደቡብ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሀድያ ጥቃት ዙሪያ ውይይት አደረጉ
...
ሀሩን ሚዲያ፥ ጥር 8/2015
...
የፌዴራል መጅሊሱ ልዑካን ቡድን አባላት የደቡብ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሀድያ ጥቃት ዙሪያ ውይይት አደረጉ። በውይይታቸው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የመልካም አስተዳደር ዳይሬስክቶሬት ዳይሬክተር ከሆኑት አቶ አብርሀም አለሙ ጋር ውይይት ያደረጉ ሲሆን ከዛም በተጨማሪ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ተመስገን ጋር ውይይት ማድረጋቸውን ለማወቅ ተችሏል።
...
በውይይቱ ከተነሱ ቁልፍ ነጥቦች መካከል በዞኑ ተፈጥሮ የነበረውን ጥቃት በዝርዝር ያሳወቁ ሲሆን ያለውን ችግር በክልል ደረጃ ልዑካን ቡድን ተቋቁሞ እንደሚፈታም መግባባት ላይ ተደርሷል። የተነገራቸው መረጃ "ግጭት" የሚል እንደነበረ ገልጸው ጉዳዩን ግን ቦታው ድረስ መጣራት የሚያስፈልገው መሆኑን መተማመን ላይ ደርሰዋል። ኮሚቴው በቀጣይ ጉዳት የደረሰበትን ጭንጎ ወረዳ እንደሚጎበኙ ለሀሩን ሚዲያ ገልጸውልናል።
...
ሀሩን ሚዲያ



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
119 views18:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-16 17:20:17
120 views14:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-16 17:20:09 በልደታ ክፍለ ከተማ የመሪዎች ትውውቅ ተደረገ።

የልደታ ክፍለ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከወረዳ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ትውውቅ አደረገ።

የከተማው እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የክፍለ ከተማ አመራሮች፣የአስሩም ወረዳ ተወካዮች፣ የመስጅድ ኢማሞች ፣ ሙአዚኖችና አስተዳደሮችን ጨምሮ ሌሎች ተጋባዥ እንግዶችም በትውውቅ መረሃ ግብሩ ላይ ተገኝተዋል።

የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሚስባህ ወርቁ የክፍለ ከተማው ምክር ቤቱ ከተቋቋመ ጀምሮ የተጣለባቸውን አደራ(አማና) ለመወጣት ባለፉት ሶስት እና አራት ወራት ከፍተኛ ጥረት በማድረግ የክፍለ ከተማቸውን ማህበረሰብ ለማገልገል ተቋም በመመስረት፣ ወረዳን በማደራጅት ስኬታማ ስራ መከናወኑን ገልፀዋል።

በትውውቅ ፕሮግራሙ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የምክር ቤት አባልና የፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ካሊድ መሀመድ ና ዋና ስራ አስኪያጁ አቶ ሪያድ ጀማል ንግግር አድርገዋል።

መሪነት አገልጋይነት እንጂ ተገልጋይነት አይደለም! አንዱን ጥሎ ሌላውን አንጠልጥሎ የሚባል መርህ በሚሪነት ውስጥ የለም!
መሪነት የሚወድህንም የሚጠላህንም በእኩል ማገልገል ስትችል ብቻ ነው ያሉት የፅህፈት ቤት ሀላፊው አቶ ካሊድ መሀመድ ናቸው።

የምክር ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ሪያድ ጀማል በበኩላቸው የሰላማችን መሰረት የሆነውን አንድነታችንን አስጠብቀን ህልማችን የሆነውን ሁሉን አቀፍ ህዝባዊ መሰረት ያለው በሀገራዊ ጉዳይ የነቃ ተሳትፎ የሚያደርግ ተቋም መመስረት አለብን በማለት ለአመራሮቹ መልእክት አስተላልፈዋል።

በፕሮግራሙ ላይ የክፍለ ከተማው ም/ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ኡስታዝ ካሚል ነስሩ የስራ ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን በመጨረሻም ከተሳታፊዎች አስተያየት ተሰጥቶበታል።

በቀበረው ሪፖርትና የወደፊት እቅድ እንዲሁም መዋቅራዊ አደረጃጀት ላይ ከተሳታፊዎች ለቀረቡት ጥያቄዎቸ ምላሽ ተሰጥቷል።



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
118 views14:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ