Get Mystery Box with random crypto!

ፈትህ አባቦራ መስጂድ

የቴሌግራም ቻናል አርማ fethababora — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የቴሌግራም ቻናል አርማ fethababora — ፈትህ አባቦራ መስጂድ
የሰርጥ አድራሻ: @fethababora
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.06K

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2023-05-10 07:58:18 "ዓነስ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት

"ሦስት ሰዎች ወደ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሚስቶች ቤት መጡ። ስለአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) አምልኮ ዒባዳ ለመጠየቅ። ሲነገራቸውም ቀለል አድርገው ተመለከቱት። "ያለፈውም የሚመጣውም ግድፈታቸው ይቅር የተባለላቸው ነቢይ (በአምልኮ ክንውን) ከኛ ጋር የሚወዳደሩ አይደሉም። አሉ። ከሦስቱ አንዱ፦ "እኔ ሁሌም ሌልቱን ስሰግድ አድራለሁ" አለ። ሌላኛው፦ "እኔ ዓመቱን ሙሉ በፆም አሳልፋለሁ" ሲል ሶስተኛው ደግሞ "እኔ ከሴት እርቃለሁ እስከወዲያኛው አላገባም" በማለት ተናገረ። የአላህ
መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ወደ እርሱ መጡና "እናንተ ናቹህ እንዲህ ... እንዲህ ያላችሁት? በአላህ ይሁንብኝ እኔ ከእናንተ ይበልጥ አላህን እፈራለሁ፣ እጠነቀቀዋለሁም፥ ነገር ግን እፆማለሁ፣ ፆም እፈታለሁ። እሰግዳለሁ። እተኛለሁ። ሴትም አገባለሁ። ከእኔ ሱንና ያፈነገጠ ዓርዓያነቴን አልተከተለም" አሉ።"
(ቡኻሪ እንደዘገቡት)
- ቡኸሪ ዘግቦታ"
==========================================
ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ።



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
101 views04:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-09 17:26:13 በእጁ ያረጀና የተቀደደ ጫማ አንጠልጥሎ ወደ ኸሊፋ መህዲ ቢሮ ዘለቀ
"ይህ የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ጫማ ነው። በስጦታ መልክ ሰጥቼሀለው ተቀበለኝ" በማለት እጁን ዘረጋ። ኸሊፋው የተሰጠውን ጫማ ተቀብሎ ሳመና እግሮቹ ላይ እያጠለቀ አስር ​​ሺህ ዲርሃም እንዲሰጠው አዘዘ።

ሰውዬው ብሩን ይዞ ከቤተመንግስቱ አፈትልኮ እንደወጣ ኸሊፋው በዙርያው ወደተሰበሰቡት መኳንንት ዞሮ፡-
"ረሱል ይህን ጫማ እንኳን ሊለብሱት እንዳላዩት አውቃለሁ። ሳልቀበል ብመልሰው ጎሳውን ሰብስቦ የአላህ መልእክተኛን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ጫማ በስጦታ ብሰጠው አልቀበልም አለ ይላቸዋል። አብዛኛው ማህበረሰብ ዘረኛ ስለሆነ አምነው ይቀበሉታል። በዚህ ምክንያት ፊትና እንዳይቀሰቀስ ምላሱን በአስር ሺህ ዲርሀም ገዝተነዋል" በማለት ተናገረ።

ምንጭ
البداية والنهاية لابن كثير



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
132 views14:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-09 15:36:18 አትስራው!

ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ما كرهتَ أن يراهُ الناسُ فلا تفعلهُ إذا خلوتَ﴾

“ሰዎች ቢያዩብህ የምትጠላውን ነገር ብቻህን ስትሆን አትስራው።”

ሶሂህ አልጃሚ: 5659



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
131 views12:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-09 06:23:38 "አነስ (ረ.ዐ) በተመሳሳይ ሀዲስ በዘገቡት መሰረት እንዲህ ብለዋል፡፡ ሐዲስ እነግራችኋለሁ፡፡ ከኔ ውጭ ሌላ ማንም ሊነግራችሁ የማይችለውን ሐዲስ፡፡ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ፡- ‹‹የትንሳኤ ቀን መድረስ ምልክቶች ውስጥ (የሚከተሉት ይገኙበታል)፡- 1) የዕውቀት ማነስ፤ 2) መሃይምነት መስፋፋት፤ 3) ዝሙት በግልጽና በስፋት መፈጸም፡፡ 4) የሴቶች አሀዝ መብዛትና የወንዶች ቁጥር ማነስ አንድ ወንድ ሀምሳ ሴትን ማስተዳደር እስኪኖርበት ድረስ፡፡

(ቡኻሪ ዘግበውታል) - ቡኸሪ ዘግቦታ"
==========================================
ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ።



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
181 views03:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-09 06:16:51
#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 19 #ሸዋል 1444 ሂ
132 views03:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-08 14:17:35
ፕሬዚዳንት ኤርዶጓን

በመጪው እሁድ በቱርክ ለሚካሄደው ሀገር አቀፍ የምርጫ ቅስቀሳ ፕሬዝደንት ኤርዶጓን በትላንትናው ዕለት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች መሬት አንቀጥቅጥ ሰልፍ አድርገዋል

ኤርዶጓን በሰልፉ ላይ ለደጋፊዎቻቸው ባደረጉት ንግግር
መጪው የምርጫ ውጤት የቱርክን ዕጣ ፈንታ የሚወስን ሲሆን
ተቃዋሚ ቡድኖች ገዢ መንግስት ማቋቋም ብቻ ሳይሆን የቱርክ ህዝብ የባህል እና የኃይማኖት እሴት ለማጥፋት የቋመጡ ናቸው
የግብረ ሰዶም ደጋፊ የሆኑ ቡድኖች ስልጣን ላይ ወጥተው ሃገሩቷን ያጠለሹ ዘንድ አንፈቅድም ብለዋል

Via bilal zayed



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
192 viewsedited  11:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-08 09:00:28 እህቴ ተጠንቀቂ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أيما امرأةٍ استعطرتْ فمرتْ على قومٍ ليجدوا من ريحِها فهي زانيةٌ﴾


“ሽቶ ተቀብታና መዓዛው እንዲያውዳቸው አስባ በሰዎች አጠገብ የተላለለፈች ማንኛዋም ሴት ዝሙተኛ ነች።”

ነሳዒ ሶሂህ ብለውታል: 5141

ከዘይነብ አሰቅፊ ተይዞ: ከአብደላህ ቢን መስዑድ ሴቶች ውስጥ አንዷ ነች ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል ትላለች፦

﴿إذا خرجتْ إحْداكنَّ إلى المسجدِ فلا تقْرَبنَّ طِيبًا.﴾

“አንዳችሁ ወደ መስጂድ በምትሄዱ ግዜ ሽቶ የተቀባችሁ እንደሆነ ወደ መስጂዱ አትቅረቡ።”

ሶሂህ አልጃሚ: 501



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
154 views06:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-08 06:27:00
#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 18 #ሸዋል 1444 ሂ
142 views03:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-08 06:26:06 "አስማእ ቢንት አቡበክር (ረ.ዐ) እንደወሱት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) የፀሐይ ግርዶሽ ሲከሰት ባሪያዎችን ነፃ በማድረግ (ሶደቃ እንዲያደርጉ) አዘዋል፡፡
(ቡኻሪ ዘግበውታል) - ቡኸሪ ዘግቦታ"
==========================================
ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ።



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
116 views03:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-07 21:45:46 ሙስሊም ለሙስሊም…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿المسلمُ أخو المسلمِ، لا يخونُه، و لا يكذِّبُه، و لا يخذُلْه، كلُّ المسلمِ على المسلمِ حرامٌ، عِرضُه، ومالُه، ودمُه، التقوى ها هنا وأشار إلى القلبِ بحسْبِ امريءٍ من الشرِّ أن يحقِرَ أخاه المسلمَ﴾

“ሙስሊም ለሙስሊም ወንድሙ ነው። አያታለውም፣ አይዋሸውም፣ አያወርደውም። ሁሉም ሙስሊም በሙስሊም ላይ ክብሩን፣ ገንዘቡን፣ ደሙን መንካት የተከለከለ ነው። ተቅዋ (አላህን መፍራት) እዚህ ጋር ነው። ወደ ልባቸው እያመላከቱ።  አንድ ሙስሊም ወንድሙን በንቀት አይን መመልከቱ ከመጥፎ ስራ በቂው ነው።”

ሶሂህ አልጃሚ: 6706



https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
133 views18:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ