Get Mystery Box with random crypto!

𝗙𝗔𝗡𝗔 𝗧𝗩 (ፋና)️ ️️

የቴሌግራም ቻናል አርማ fana_televisions — 𝗙𝗔𝗡𝗔 𝗧𝗩 (ፋና)️ ️️ 𝗙
የቴሌግራም ቻናል አርማ fana_televisions — 𝗙𝗔𝗡𝗔 𝗧𝗩 (ፋና)️ ️️
የሰርጥ አድራሻ: @fana_televisions
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.32K
የሰርጥ መግለጫ

This is FANA Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.
For more updates please visit
https://t.me/fana_televisions
#ሼር 🙏 #በማድረግ_አጋርነታችሁን_አሳዩን
ሀሳብ ወይም መረጃ ለማቀበል @FANA_TV_BOT
https://t.me/joinchat/WC9-gid0rxB-S4Ac

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2023-04-07 11:18:35
በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በሕገ-ወጥ የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት ፍለጋ ላይ የተሰማሩ የውጭ ሀገር ዜጎችና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ።

የፀና የጉዞ ሰነድ፣ የመግቢያ ቪዛ እንዲሁም የመኖሪያ ፍቃድ ሳይኖራቸው በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በጋምቤላ ክልል በሕገ-ወጥ የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት ፍለጋ ላይ የተሰማሩ 45 የውጭ ሀገር ዜጎች እና ሦስት ኢትዮጵያውያንን ከነ-ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ይፋ አድርጓል።
1.2K views08:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-07 05:00:14
አዳዲስ አማርኛ ፊልሞች የቃና ፊልሞች እና የውጪ አዳዲስ ፊልሞችን እንደተለቀቁ የምታገኙበት ምርጥ ቻናል
ነው ይቀላቀሉን
https://t.me/joinchat/AAAAAEWMlHY6leqiMnlGGA
308 views02:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 17:08:17
በናይጄሪያ የድምጽ ብክለት ምክንያት ሆኗል የተባለዉን ዶሮ ባለቤቱ እስክ ነገ አርብ ድረስ እንዲያርደዉ ፍርድ ቤት አዘዘ

የናይጄሪያ ፍርድ ቤት በጎረቤቶች ድምጽ ብክለት ቅሬታ ከቀረበ በኋላ ዶሮውን ባለቤቱን እስከ አርብ ድረስ እንዲያርደዉ ትዕዛዝ መስጠቱን የሀገር ዉስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡በሰሜናዊቷ የካኖ ከተማ የሚገኘው ፍርድ ቤት ሁለት ጎረቤቶች እንቅልፍ አጥተናል ልቅ በሆነዉ የዶሮዉ ጩኸት ተማረናል ሲሉ በዶሮዉ ባለቤት ላይ ክስ መስርተዋል፡፡

ከጎረቤቶቹ አንዱ የሆነው ዩሱፍ መሀመድ ለፍርድ ቤቱ እንደተናገረው የዶሮው መጮህ የተረጋጋ እንቅልፍ የማግኘት መብቴን አሳጥቶኛል ሲል ተናግሯል፡፡የዶሮዉ ባለቤት ኢሳኩ ሹአይቡ ለፍርድ ቤቱ እንደገለፀው ዶሮዋን ለስቅለት በዓል እንደገዛው እና ለቤተሰብ ግብዣ ለማድረግ በማሰብ መሆኑን በማንሳት እስከ አርብ ድረስ ቀነ ገደብ ይሰጠኝ ሲል ጠይቋል፡፡

ዳኛ ሀሊማ ዋሊ ጥያቄውን በመቀበል ዶሮው በአካባቢው እንዳይዘዋወር እና ነዋሪዎችን እንዳይረብሽ አስጠንቅቀዋል፡፡ባለቤቱ በገባው ቃል መሰረት አርብ እለት ዶሮዉ ማረድ ያለበት ሲሆን ይህንን ካላደረገ ቅጣት እንደሚጠብቀው ተገልጿል፡፡በመላዉ ዓለም በነገዉ እለት የስቅለት በዓል የሚከበር ሲሆን የፊታችን እሁድ የክርስቶስ የትንሳኤ በዓል ይታሰባል፡፡

በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
1.0K views14:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 16:55:56 Update
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ጎብዬ በምትባል ከተማ ዛሬ ጠዋት የተኩስ ድምፅ ይሰማ እንደነበር የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ በሌላ በኩል ከባሕር ዳር ጎንደር የሚሄዱ ተሸከርካሪዎች ጠዋት ለ2 ሰዓት አካባቢ ቆመው እንደነበር አንድ አሽከርካሪ ለዶይቼ ቬሌ ተናግረዋል፡

ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አንድ የጎብዬ ከተማ ነዋሪ በከተማዋ ዛሬ ጠዋት 3፡30 አካባቢ ለ10 ደቂቃ ገደማ የዘለቀ ተኩስ አንደነበርና ጉዳዩን በቅርበት ሲከታተሉ እንደነበር አመልክተዋል፣ በተኩሱ የተጎዳ ሰው ስለመኖሩ እንደማያውቁ ገልፀዋል።

ከጎብዬ ከተማ በቅርብ እርቀት ቆቦ ከተማ የሚኖሩ አንድ ነዋሪ በአጭር የፅሁፍ መልዕክት እንደገለፁልን “ ጎብዬ ዛሬ ጥሩ አላረፈደም፣ተኩስ ነበር” ብለዋል፡፡
ሮቢት ከተማ አካባቢም ተመሳሳይ ተኩስ ነበር የሚል ወሬ ቢኖርም ምንም ነገር እንዳልነበር ከአካባቢው ለማወቅ ችለናል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ ዛሬ ጠዋት 12 ሰዕት ጀምሮ እስከ እረፋድ ድረስ ከባሕር ዳር ጎንደር የሚጓዙ ተሸከርካሪዎች መንገድ ተዘግቶባቸው እስከ ሁለት ሰዓት መቆማቸውን አንድ አሽከርካሪ ገልጠዋል፣ ሆኖም ተጓዦች እየተፈተሸና መታወቂያ እያሳዩ ማለፋቸውንና መንገዱ ከሁለት ሰዓት መዘጋት በኋላ ተከፍቷል ነው ያሉት፡፡

ስለተከሰቱት ሁኔታዎች እንዲነግሩን ለአማራ ክልል የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮችና ለክልሉ የሰላምና ደህንነት ቢሮ የሰራ ኃላፊዎች ብንደውልም ስልካቸው አይነሳም፣ የሰሜን ወሎ ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ ኮሎኔል ኃይለማሪያም አምባዬ ግን ጎብዬ ከተማ ተፈጥሮ ነበር የተባለውን ጉዳዩ በተመለከተ ተጠይቀው “አላውቅም” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
የዶይቼ ቬሌ
967 views13:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 11:24:23
ወደ ውጭ ሀገር  ለመሔድ የዓይነ ጥላ መንፈስ ገርግሮታል? እንግዳውስ 0929569108ብለው በመደወል ከችግርዋ ይፈወሱ። በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አህዱ አምላክ አሜን ብለን እንነሳ።

ገርጋሪ መንፈስ ምንድን ነው

የሚገረግር መንፈስ እና የዓይነ ጥላ መንፈስ ነገዳቸው ምድራውያን አጋንንት ሲሆኑ ተግባራቸው የሰው ልጅ ዕድል መስበር እንዲሁም የታሰበ መልካም ስራ ማሰነካከል ነው።

የገርጋሪ መንፈስት ማለት፦እጅግ በጣም ብዙ እና አዳጋች እንዲሁም የረቀቀ የሕይወት መሰናክል ይዘው የሰው ልጅ አእምሮን የሚቆጣጠሩ ከዘመናዊ ሕክምና ጋር የተላመዱ የወደቁ መናፍስት ናቸው።

የሚገረግሩ መናፍስት፦ ከልጅነት እስከ አዋቂነት ዕድሜ ድረስ ዕድልን የሚሰልቡ ከራሳችን ባህሪ ጋር በመመሳሰል የራሳቸውን ዓላማ የሚያስፈጽሙ ተንኮለኞች መናፍስት ናቸው።

የሚገረግሩ መናፍስት ስራ፦ ሰዎች በተለያዩ ምክንያት የውጭ ሀገር ዕድል አግኝተው ምክንያቱ ሳይታወቅ ጉዳዩን ማስተጓጎል፣እንቅፋት መፍጠር፣በፈተና ሰዓት ማሸበር፣በበሽታ ማስተጓጎል የመሳሰሉት እንቅፋት እንዲከሰት ዋነኛ ተዋናዮች የገርጋሪ መናፍስት ናቸው።

የገርጋሪ መናፍስቶች፦ማንኛውም የታቀደ ስራ፣ ይሁን የሕይወት መሰረትን የሚገረግሩ፣የሚያናጉ፣ ወደ ቤተ እግዚአብሔር እንዳንጠጋ የሚገረግሩ፣የራስ ማንነታችን እንዳንመስል አስከፊ ባሕሪ የሚያጎናጽፉ፣ሞት የሚደግሱ፣የጥፋት ነገድ ናቸው።

የሚገረግሩ መናፍስት፦የማይገረግሩት የሕይወት ዘይቤ የለም:: ትዳር እንዳንይዝ፣ልጅ እንዳንወልድ፣ሃብት እንዳናፈራ፣ቤተሰብ ሰላም እንዳይሆን፣ሀገር ሰላም እንዳይፈጠር፣ግልፍተኝነት ባህሪ እንዲኖረን ያደርጋሉ።

የሚገርግሩ መናፍስት የልፋት ስራ

የውጭ ፕሮሰስ ማቊረጥ
ጽንስ ማቋረጥ
ትዳር ማቋረጥ
ተስፋ ማጨለም
የትምህርት ፈተና ማሰናከል
ከሰዎች ጋር አለመስማማት
መነጫነጭ
ራስ ምታት
በሰው እንድንጠላ ማድረግ
ሀብት መገርገር
ስራ መገርገር
ጭንቀት መፍጠር
ለአደጋ መዳረግ
እቃ እንዲበላሽብን መሆን
ከፍቅር ጓደኛ ማጣላት
በወር አበባ ከቤተ እምነት መከልከል
በህልመ ለሊት  ከቤተ እምነት መከልከል
ልጅ መከልከል
እንቅልፍ መንሳት/እንቅልፍ ማብዛት
ፍርሃት.....

ከላይ የተዘረዘሩት የሚገረግሩ መናፍስቶች ከብዙ በጥቂቱ ናቸው።

እነዚህ ችግሮች በእናንተ ዘንድ ያለ እንደሆነ በውጭም በሃገር ውስጥም ያላችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን መፍትሔ የሚሆን ድንቅ ጸሎት እንሆ ልመግባችሁ።

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ ጸሎት በእንተ ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ
ገርጋሪ ወአብራሪ የጋራት ኤሎሄ የጋራት ሃሌ ሉያ የጋራት ዮፍታሔ የጋራት ታኦስ አልፋ ቤጣ የውጣ የጋራት ዎዖ የጋራት ኢየሱስ ክርስቶስ የጋራት አማኑኤል ጸባዖት በኃይለ ዝንቱ አስማተ መለኮት በራስ በገጽ በዓይን ወበሽፋፍት በልሳን ወበአፍ በአንገት ወበደረት በእጅ ወበእግር በባት ወበአቁያጻት በራስ ጠጉር ወበእግር ጽፍር ዘሀሎከ ዓይነት ፃእ ከመወጽአ ዮናስመርጌታ   መላክ ነኝ
0906702623
1 መፍትሔ_ሥራይ (የጠላት ድግምት መሻሪያ)
2 ለቡዳ
3 ለቁራኛ
4 #መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5 ለጋኔን
6 ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7 ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)
8   ለፀር (ለጠላት)
9 ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10 ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11 ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12 ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13 መስተፋቅር
14 ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15 ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16 ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17 የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18 ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19 መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20 መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21 ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22 ለልሳነ_ሰብእ
23 ለበረከት
24 ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25 ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26 ጸሎተ_ዕለታት
27 ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28 ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29 ለከበሮ
30 ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31 ለሙግት
32 ለሰላቢ
33 ለስንፈት ወሲብ
34 ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35 ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36 ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
37 ለዱላ( ዱላ የማያስመታ)
38 መንስኤ_እስኪት (ለወንድ የመራቢያ አካሉ ለደከመ ላነሰ)
39 ህገ_ጠብቅ (የትዳር አጋራችን ወደሌላ እንዳይሄድ የሚያስር
እንዳይዘሙት የሚከለክል)
40 ለአይነ_ሰብእ (ከሰው አይን የሚጠብቅ)
41 ለአዙሪት
42 ለአስቸጋሪና ተመላላሽ ሲህር
43 ለሪህ በሽታ
44 የመገጣጠሚያ ህመም
45 ለጉልበት ድርቀት
46 የባት ህመም
47 የወገብ ህመም
48 የአንገትና ትከሻ ህመም
49 የከረመ ደረቅ ሳል
50 ለደም ግፊት
51 የሆድ መረበሽ
52 የከፋ የሆድ ድርቀት
53 በመኝታ ሽንት ለሚያመልጠው
54 የአእምሮ ጭንቀት፣ ድብርት፣         ከሰው  መገለል፣እንቅልፍ ማጣት
55 እንቅልፍ መብዛት
56 የተለየ የቆዳ ህመም
57 ክብደት ለመቀነስ
58 የእንቅርት በሽታ
59 ራስ ምታት ከሚከተሉት ህመሞች ጋ
60 አይን አካባቡ ውጥረት ካለ
61 የሳይነስ ህመም
62 የሆድ ድርቀትና የሆድ ህመም
63 የወር አበባ ችግር ካለ
64 የወገብ መንሸራተት ካለ
65 ውጥረትና የአእምሮ ጭንቀት
66 ለከፍተኛ ራስ ምታት
67 ማስታወስ፣ንቃት፣ተነሳሽነት ለሌላቸው
68 ለድምፅ መታፈን
69 ከአጫሽነት ለመላቀቅ
70 ራስን ስቶ በስቃይ ለሚ
በ0906702623
ይደውሉልንወይም በውሥጥ መሥመር  በመጫን ያውሩን
https://t.me/+8_ULNDjgDrFiZjg8
1.2K views08:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 10:35:25
wed ye fana telegram betseboche #online sera maserate metfalgu ba +251934122559 yawerune
1.9K viewsedited  07:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-05 21:21:48
ጉዳይ ለማስፈፀም ቢጫ ትኬት ቁረጡ በማለት የማታለል ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 9 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉዳይ ለማስፈፀም ቢጫ ትኬት ቁረጡ በማለት በተለያዩ አካባቢዎች በተሽከርካሪ እየተንቀሳቀሱ የማታለል ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 9 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ።

ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን የሚፈፅሙት የኢሚግሬሽን፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጉምሩክ ሰራተኛ እና የስራ ሃላፊ በመምሰል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ ያመላክታል፡፡
1.4K views18:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-05 21:18:38
ሌላ ጦርነት ይብቃን:: መከላከያ የያንዳንዱን ክልል ልዩ ሀይል ተራ በተራ መዋጋት አለበት እንዴ ኢትዮጵያ ሰለም እንድትሆን ካለፈው እንማር:: መከላከያ በበቂ ሁኔታ ተገንብቷል የኦሮሚያ የአማራ ሱማሌ .... ሳይባል ሁሉም በየክልሉ የሚገኙት ልዩ ሀይሎች ፈርሰው መከላከያን ያጠናክር::
1.3K views18:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-05 21:15:49
[ Album ]
ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የተሰጠ ማሳሰቢያ
ከአዲስ አበባ - ሙከጡሪ አለም ከተማ - ደጎሎ መስመር ከሙከጡሪ 72.3 ኪ.ሜ. እርቀት ላይ የሚገኘው የጀማ ወንዝ ድልድይ ከተወሰነላቸው የክብደት መጠን በላይ በጫኑ ከባድ ተሽከርካሪዎች ሳቢያ ጉዳት ደርሶበታል። በመሆኑም ይህ ድልድይ በአሁኑ ወቅት ለተሽከርካሪዎች አገልግሎት መስጠት የማይችልበት ደረጃ ላይ ይገኛል።

ይህንን ድልድይ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለአገልግሎት ለማብቃት እንዲያስችል አስፈላጊውን የጥገና ሰራ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የሚከናወን ይሆናል። በመሆኑም የዚህ መስመር ተጠቃሚዎች ለድልድዩ አስፈላጊውን የጥገና ስራ ተከናውኖ ለአገልግሎት እስኪበቃ ድረስ ሌሎች አማራጮችን እንድትጠቀሙ በማክበር እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
1.3K views18:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-05 12:09:23
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር 27 አባላት ያሉትን ካቢኔ ይፋ አደረገ
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው አዲሱ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር 27 አባላት ያሉትን ካቢኔ ይፋ አደረገ። በአዲሱ ካቢኔ ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሁም የሰላም እና ጸጥታ ካቢኔ ሴክሬተሪያት ኃላፊ ሆነው የተሾሙ ሲሆን፤ ሌተናል ጄነራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ ደግሞ በምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ ያልተማከለ አስተዳደር እና ዴሞክራታይዜሽን ካቢኔ ሴክሬተሪያት ኃላፊ ሆነዋል።

ከተቋቋመ ሁለት ሳምንት ያስቆጠረው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የካቢኔ አባላቱን በይፋ ያስተዋወቀው ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት 27፤ 2015 በመቐለ ከተማ ባካሄደው ስነስርዓት ነው። በዚህ ስነ ስርዓት ላይ የክልሉን መንግስት ሲመራ የነበረው የቀድሞ ካቢኔ፤ የአስፈጻሚነት ስልጣኑን በጊዜያዊ አስተዳደሩ ለተቋቋመው አዲሱ ካቢኔ አስረክቧል።

አዲሱ ካቢኔ የተዋቀረው ከህወሓት፣ ከትግራይ ኃይሎች፣ ከምሁራን እና ከብሔራዊ ባይቶ አባይ ትግራይ (ባይቶና) ፖለቲካ ፓርቲ የተውጣጡ አባላትን በማካተተት ነው። የካቢኔው 51 በመቶ ቦታ የተያዘው በህወሓት ሲሆን፤ ተቃዋሚው ባይቶና ፓርቲ ሁለት ቢሮዎችን በኃላፊነት የመምራት ዕድል አግኝቷል። ከትግራይ ኃይሎች በካቢኔው ውስጥ የኃላፊነት ቦታ ያገኙት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ፣ ብርጋዴር ጄነራል ተኽላይ አሸብር፣ ሌተናን ጄነራል ፍሰሃ ኪዳኑ እና ሜጀር ጄነራል ዘውዱ ኪሮስ ናቸው።
ፎቶ:- ዛሬ ከመቀሌ
777 views09:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ