የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
279.53K
የሰርጥ መግለጫ
–The Best Arsenal Football Club Telegram Channel in Ethiopia.
–በኢትዮጵያ ትልቁ የአርሰናል ቴሌግራም ቻናል ነው። ስለ አርሰናል አዳዲስና ትኩስ መረጃዎች የዝውውር ፣ ዜናዎች ፣ኃይላይቶች፣ቪዲዬች፣ ትንታኔ በቀጥታ ያገኛሉ። ____________________
📥 ለማስታወቂያ ስራ : @Mex_classic
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
2
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 549
2022-05-16 02:21:33
ETHIO ARSENAL pinned a photo
23:21
2022-05-16 02:15:04
አርሰናል ብራዚላዊውን የክንፍ አጥቂ ማርኪኒዮስን ለማስፈረም ከሳኦ ፖሎ ጋር ሙሉ ስምምነት ላይ ደርሷል። ስምምነቱ ተጠናቆ ለመፈራረም ተዘጋጅቷል ማርኪኒዮስ በአርሰናል እስከ 2027 የሚያቆየውን ውል ይፈርማል የዝውውሩ ሂሳብ 3.5 ሚሊየን ዩሮ ይሆናል።
አርሰናል ለጋብርኤል ጄሱስ ዝውውርም የመፈክቻ ጥያቄያቸውን ሊያቀርቡ እየተዘጋጁ ነው።[
Fabrizio Romano]
"SHARE" @ETHIO_ARSENAL
3.0K viewsHeny T, 23:15
2022-05-16 00:25:26
የ ኪያ ቁጥር 2 ፊልም አዲሱ ማጀቢያ ሙዚቃ ዳውንሎድ ማድረግ ሳይጠበቅባቹ ከስር 'Play' ሚለው በመንካት ያዳምጡ
ኤሊያስ ተሾመ - ኪያዬ ቁ.2
Play ▷ ◉─────── 04:55
2.2K views⓱ Jobers ⓱, 21:25
2022-05-16 00:25:26
ለስልኮ የሚሆኑ የእግር ኳስ ተጫዋቾችን ፎቶዎች ለማግኘት JOIN አድርጉ
1.5K views⓱ Jobers ⓱, 21:25
2022-05-15 23:42:50
| በውሰት ለሪያል ቤቲስ ተሰቶ ይህን ሲዝን ያሳለፈው ሄክተር ቤለሪን ዛሬ ምሽት በቤቲስ ሜዳ የመጨረሻ ጨዋታውን ካረገ በኋላ በእምባ ተሞልቶ ታይቷል።
"SHARE" @ETHIO_ARSENAL
6.5K viewsHeny T, 20:42
2022-05-15 23:33:47
INJURY UPDATE !ሁለቱ የኋላ ደጀኖቻችን ቤን ዋይት እና ጋብሬል በዛሬው ወሳኝ ልምምድ ላይ ያልተገኙ ሲሆን ነገ ከኒውካስል ጋር በምናደርገው ጨዋታ የመኖር እድላቸው ጠባብ ነው
[THE SUN]SHARE || @ETHIO_ARSENAL
7.1K views◈ᴊɪʙƦᴀɴ◈, edited 20:33
2022-05-15 23:29:25
#UPDATE
ጋብርኤልና ቤን ዋይት አርሰናል ለነገው ጨዋታ ወደ ሆቴል በሄደበት ወቅት አብረው ነበሩ ! ይሄ ማለት ግን ይሰለፋሉ ማለት አይደለም ! ነገ የመጨረሻ የፊትነስ ምርመራ ይደረግላቸዋል ! ያንን ካለፉ የሚሰለፉ ይሆናል !
"SHARE" @ETHIO_ARSENAL
7.4K views 𝕪𝕠𝕦𝕟𝕘 𝖋𝖑𝖎𝖕 ᴇᴢᴀɴᴀ , 20:29
2022-05-15 22:43:57
| 36 ጨዋታዎች
14 ክሊን ሺቶች
እንኳን ደህና መጣህ ዊሊያም ሳሊባ
"SHARE" @ETHIO_ARSENAL
11.3K viewsHeny T, 19:43
2022-05-15 22:40:04
| የክለባችን ኮከብ የሆነውና በዚህ ሲዝን በማርሴ በውሰት ድንቅ ብቃቱን ያሳየው ዊሊያም ሳሊባ የሊግ 1 የአመቱ ምርጥ ወጣት ተጫዋች በመባል ተመርጧል።
"SHARE" @ETHIO_ARSENAL
11.7K viewsHeny T, 19:40
2022-05-15 22:11:59
| የኢትዮ አርሰናል ቤተሰብ ሆነ ኢንስታግራም ተጠቀሚ ከሆንክ ተከተለን +follow
https://www.Instagram.com/ethio_Arsenal
13.8K views•Mex Classic•, 19:11