#UPDATE ጋብርኤልና ቤን ዋይት አርሰናል ለነገው ጨዋታ ወደ ሆቴል በሄደበት ወቅት አብረው ነበሩ ! ይሄ ማለት ግን ይሰለፋሉ ማለት አይደለም ! ነገ የመጨረሻ የፊትነስ ምርመራ ይደረግላቸዋል ! ያንን ካለፉ የሚሰለፉ ይሆናል ! "SHARE" @ETHIO_ARSENAL 7.4K views 𝕪𝕠𝕦𝕟𝕘 𝖋𝖑𝖎𝖕 ᴇᴢᴀɴᴀ , 20:29