አርሰናል ብራዚላዊውን የክንፍ አጥቂ ማርኪኒዮስን ለማስፈረም ከሳኦ ፖሎ ጋር ሙሉ ስምምነት ላይ ደርሷል። ስምምነቱ ተጠናቆ ለመፈራረም ተዘጋጅቷል ማርኪኒዮስ በአርሰናል እስከ 2027 የሚያቆየውን ውል ይፈርማል የዝውውሩ ሂሳብ 3.5 ሚሊየን ዩሮ ይሆናል። አርሰናል ለጋብርኤል ጄሱስ ዝውውርም የመፈክቻ ጥያቄያቸውን ሊያቀርቡ እየተዘጋጁ ነው።[Fabrizio Romano] "SHARE" @ETHIO_ARSENAL 3.0K viewsHeny T, 23:15