ቶማስ ሙለር ስለ ሻምፒዮንስ ሊግ፡ "የሻምፒዮንስ ሊጉን እጣ ድልድል የተከታተለ እኛ ወደ ፍፃሜው የምናረገው ጉዞ ከባድ መሆኑን ያውቃል። ይህ የአርሰናል ቡድን በፊት በቀላሉ እንደምናሸንፈው አይነት ቡድን አይደለም ከባድ ስራ ይጠብቀናል ነገርግን መድፈኞቹን እንደምናሸንፍ እምነት አለኝ።" SHARE | @ETHIO_ARSENAL 32.5K viewsHenok , 13:20