Get Mystery Box with random crypto!

Ethio 19

የቴሌግራም ቻናል አርማ coronaethiopiaa — Ethio 19 E
የቴሌግራም ቻናል አርማ coronaethiopiaa — Ethio 19
የሰርጥ አድራሻ: @coronaethiopiaa
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 1
የሰርጥ መግለጫ

Y

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 9

2021-02-13 18:48:50
የኮሮናቫይረስ ክትባት ሴቶች እንዳይወልዱ ያደርጋል በሚል የሚሰራጨው አሉባልታ መሠረተ ቢስ እንደሆነ ባለሙያዎች ገለጹ።

የፋይዘር ክትባት የሴቶች የሥነ ተዋልዶ ጤና ቀውስ ያስከትላል መባሉ "ምክንያታዊ አይደለም" ሲሉ በለንደን ኪንግስ ኮሌጅ የሚሠሩት ፕ/ር ሉሲ ቻፔል ተናግረዋል።

ክትባቱ ሰውነት በሽታውን የመከላከል አቅም እንዲያዳብር የሚረዳ ነው። ሰዎች በቫይረሱ እንዲያዙ ወይም ዘረ መላቸው እንዲለወጥ አያደርግም።

በሌላ በኩል ነፍሰ ጡር ሴቶች በክትባት ሙከራው ወቅት አልተካተቱም። ባለሙያዎች በክትባቱና በነፍሰ ጡር ሴቶች መካከል ስላለው ትስስር ግልጽ መረጃ ባይሰጡም፤ በከፍተኛ ሁኔታ ለቫይረሱ ተጋላጭ የሆኑ ነፍሰ ጡር ሴቶች ብቻ ክትባቱን እንዲወስዱ ይመክራሉ።

ፕ/ር ኒኮላ ስቶንሀውስ የተባሉ የቫይረስ ተመራማሪ፤ ክትባቱ የተሠራበት መዋቅር የሥነ ተዋልዶ ጤና ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድርበት መንገድ የለም ይላሉ።
ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተሰራጨ ያለው አሉባልታ የሚያጣቅሰው ከዚህ ቀደም በዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት የወጣ መግለጫን ነው።

Link
@coronaethiopiaa @coronaethiopiaa
11.9K viewsedited  15:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-13 12:19:22
ክፍት አስቸኳይ የስራ ማስታወቂያ (SHARE ) ይደረግ!!

የኢምግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ባለዉ የተለያዩ ክፍት የስራ መደቦች ላይ ሰራተኞችን በቋሚነት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።


ቶሎ ቶሎ የሚወጡ የስራ ማስታወቂያዎች በፍጥነት ወደእናነተ እንዲደርሶት Notification on በማድረግ እና ለወዳጅ ለዘመድ SHARE SHARE እያረጋችሁ ተባበሩ።

Link
@coronaethiopiaa
@coronaethiopiaa
12.8K viewsedited  09:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-13 12:12:54
"ጀዋር መሐመድ እናቱ ሊጠይቁት ሄደው ሊያውቃቸው አልቻለም" ኦፌኮ

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) በረሀብ አድማ ላይ የሚገኙት እነ አቶ ጀዋር መሐመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ አሐምዛ አዳነ እና አቶ ሸምሰዲን ጠሃ የጤና ሁኔታ አሳሳቢ እንደሆነ ገልጾ መንግሥት "በአስቸኳይ ሕይወታቸውን አድኖ ግዴታውን ይወጣ" ሲል መግለጫ አውጥቷል።

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ፊርማ በማሰባሰብ፣ አቤቱታ በማሰማት፣ ሰልፍ በማድረግ ወይም መንግሥታቸው በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫና እንዲያሳድር በማድረግ የእስረኞቹን ሕይወት እንዲያድን ጠይቀዋል።

ያሳለፍነው ሰኞ፣ የካቲት 1/2013 ዓ.ም እስረኞቹን እንደጎበኟቸው የጠቀሱት አቶ ጥሩነህ፤ "ምንም ቃል ማውጣት አይችሉም። የሕክምና ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል" ብለዋል።

እነ አቶ ጀዋር በረሃብ አድማ ላይ ለረዥም ቀናት በመቆየታቸው የተነሳ የጤና ችግር እየተስተዋለባቸው መሆኑን የጤና ክትትል ከሚያደርጉላቸው ሐኪሞች መካከል አንዷ የሆኑት ዶ/ር ኢሊሊ ጀማል ለቢቢሲ መግለጻቸው አይዘነጋም።

አያይዘውም አቶ ጀዋር መሐመድን ሊጠይቋቸው የሄዱ እናታቸውን መለየት እንዳልቻሉ ለቢቢሲ ገልጸዋል።

Link
@coronaethiopiaa
@coronaethiopiaa
10.7K views09:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-13 07:32:10
SHARE

ክፍት የስራ ማስታወቂያ (SHARE ) ይደረግ!!

የካቲት 05 2013 ዓ.ም .. 6 በላይ ቦታዎች በ0አመት 1 ቦታዎች ልምድ ላላቸው

ለወዳጅ ለዘመድ እያላችሁ ስራ ላጡ ተባበሩወቸዉ።
SHARE SHARE SHARE

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለተወሰነ ጊዜ ስራ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል።

ቶሎ ቶሎ የሚወጡ የስራ ማስታወቂያዎች በፍጥነት ወደእናነተ እንዲደርሶት Notification on በማድረግ እና ለወዳጅ ለዘመድ SHARE SHARE እያረጋችሁ ተባበሩ።

Link
@coronaethiopiaa
@coronaethiopiaa
11.1K viewsedited  04:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-12 21:07:08
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ከተደረገው 7,056 የኮቪድ-19 የላብራቶሪ ምርመራ 686 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ተረጋገጠ።

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የ6 ሰዎች ሞት ሲመዘገብ ፤ 242 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።

ኮቪድ-19 ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ 145,548 ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ ከነዚህ መካከል ፣2,177 ሰዎች ሞተዋል፤ 127,864 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።

አሁን ላይ 260 ሰዎች በፀና ታመው በህክምና ክትትል ላይ ይገኛሉ።

Link
@coronaethiopiaa
@coronaethiopiaa
11.6K viewsedited  18:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-12 16:12:50
ክፍት የስራ ማስታወቂያ (SHARE ) ይደረግ!! ቡሌሆራ University መምህራን እየቀጠሩ ነው።

ቶሎ ቶሎ የሚወጡ የስራ ማስታወቂያዎች በፍጥነት ወደእናነተ እንዲደርሶት Notification on በማድረግ እና ለወዳጅ ለዘመድ SHARE SHARE እያረጋችሁ ተባበሩ።

Link
@coronaethiopiaa
@coronaethiopiaa
12.2K viewsedited  13:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-12 16:10:22
በአዲስ አበባ ከተማ ለተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ወጪ ሆኗል የተባለው 53 ቢሊዮን ብር ምን ላይ ወጪ እንደሆነ እንደማይታወቅ ተገለጸ።


ይህን ያለው ከጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እና ለባለ እድለኞች ተላልፈው የሚሰጡበትን ውስብስብ ጉዳዮች እንዲያጠና የተጠየቀው ቡድን ነው።
ይህን ጥናት ያካሄደው ከኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የተውጣጣ የባለሙያዎች ቡድን ሲሆን፤ የጥናት ቡድኑን ሲመሩ የቆዩት ቱሉ ቶላ (ዶ/ር) ከጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እና መኖሪያ ቤቶቹ ተላልፈው የሚሰጡበትን ውስብስብ ችግር ለማጥናት ከአራት ወራት በላይ መፍጀቱን ይናገራሉ።


በጥናት ውጤቱም መሠረት ለጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ ወጪ ሆኗል የተባለ 53 ቢሊዮን ብር አለመወራረዱን፣ አልያም ለወጪው ሰነድ አለመገኘቱን ቱሉ ቶላ (ዶ/ር) ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በተመሳሳይ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ21ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሕገ-ወጥ መንገድ ተይዘው መገኘታቸውን በጥናት መረጋገጡን አስታውቆ ነበር።
11.2K views13:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-12 01:10:19
ክፍት የስራ ማስታወቂያ (SHARE ) ይደረግ!!

ቶሎ ቶሎ የሚወጡ የስራ ማስታወቂያዎች በፍጥነት ወደእናነተ እንዲደርሶት Notification on በማድረግ እና ለወዳጅ ለዘመድ SHARE SHARE እያረጋችሁ ተባበሩ።
12.6K viewsedited  22:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-11 19:10:19
ክፍት የስራ ማስታወቂያ (SHARE )

ኢትዮ ቴሌኮም በዜሮ ዓመት የወጣ የሥራ ማስታወቂያ
Job Title Contact Center Advisor
Amharic
Afan Oromo
Tigrigna
Somali
ዝርዝር መስፈርቶቹን ለማግኘት እና ለማመልከት ከታች ያለውን ሊንክ ይክፈቱት
https://www.ethiotelecom.et/vacancy/

Link
@coronaethiopiaa
@coronaethiopiaa
13.5K viewsedited  16:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-11 15:50:43
እነ ጃዋር መሐመድ በረሃብ አድማ ላይ ለረዥም ቀናት በመቆየታቸው የተነሳ የጤና ችግር እየተስተዋለባቸው መሆኑን የጤና ክትትል ከሚያደርጉላቸው ሐኪሞች መካከል አንዷ የሆኑት ዶ/ር ኢሊሊ ጀማል ለቢቢሲ ገለፁ።



የዶ/ር ጃዋር እና ሌሎች በረሃብ አድማ ላይ የሚገኙ እስረኞችን የጤና ሁኔታ የሚከታተሉት ዶ/ር ኢሊሊ ጀማል፣ እስከ ማክሰኞ ድረስ ክትትል ሲያደርጉላቸው እንደነበር ለቢቢሲ ገልፀዋል።


ነገር ግን ረቡዕ ዕለት የተለመደውን ሕክምና ለመስጠት ወደ ማረሚያ ቤቱ ቢያመሩም "ባላወቅኩት መንገድ በር ላይ ማዘግየቶችና ማመላለሶች ሲኖሩ ማግኘት አቅቶን ወጥተናል" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።


እነ አቶ ጃዋር መሐመድ የረሃብ አድማውን እያደረጉ ያሉት በፖለቲከኞች ላይ የሚደርሰውን እንግልት እና እስር፣ እነሱን ለመጠየቅና የችሎት ሂደታቸውን ለመከታተል ወደ ፍርድ ቤት በሚመጡ ሰዎች ላይ የሚፈጸም እስር እና ወከባ እንዲቆም ለመጠየቅ እንደሆነም ቢቢሲ ከጠበቆቻቸው ለመረዳት ችሏል።


የጤንነታቸው ሁኔታ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?
ዶ/ር ኢሊሊ እነ አቶ ጃዋር ያሉበትን የጤና ሁኔታ ለቢቢሲ ሲያስረዱ "የመድከም፣ አቅም የማጣት. . . ሰውነታቸው ላይ መጎሳቆል" በጉልህ ይታያል ብለዋል።
13.8K views12:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ