Get Mystery Box with random crypto!

Ayu Zehabesha-Official (አዩ ዘሀበሻ)

የሰርጥ አድራሻ: @ayuzehabeshaofficial
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 181.36K
የሰርጥ መግለጫ

በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ❗
መረጃ ለማድረስ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከስር ባለው ሊንክ ይጻፉልን👉http://t.me/ayulaw

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 294

2022-10-04 21:43:47
ሩሲያ እና ዩክሬን ወደ ኒውክሌር ጦርነት ይገቡ ይሆን
የኪዬቭ ከተማ ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ላይ ልታደርስ የሚትችለውን የኒውክሌር ጥቃት ለመከላከል በሚል የፖታስየም አዮዲን ክኒኖችን ወደ ማሰራጫ ማዕከላት እየሰጠች መሆኑን ደይሊ ሜይል በሰጠው መረጃ አስታውቋል።

የፖታስየም አዮዲን ክኒኖች ለኒውክሌር ጨረር መጋለጥ ከመጋለጡ በፊት ወይም ወዲያውኑ ከተወሰዱ የታይሮይድ ዕጢን ጎጂ ጨረሮች ለመግታት ይረዳሉ።

ክኒኖቹ ከተሰራጩ በኋላ ካስፈለገ በኒውክሌር ጨረር በተበከሉ አካባቢዎች ለሚኖሩ ነዋሪዎች ይከፋፈላል ሲል የከተማው ምክር ቤት በመግለጫው ገልጿል ሲል ደይሊ ሜይል ዘግቧል።
========================
በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ ትክክለኛው የቻናሌ ሊንክ ከስር ያለው ብቻ ነው
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
20.8K viewsAyu, 18:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 21:11:46 #አየር ሀይል
አየር ሐይል ዋጃ ላይ ወያኔ በኮንክሪት የገነባውን ምሽግ በመደብደብ ለእግረኛ መንገድ ከፍቶ ጠላትን እንዲፈረጥጥ አድርጓል ዋጃን ጠበቆ የያዘው የሽብር ቡድኑ ምሽግ ተንኮታኩቷል።
አዩ ዘሀበሻ
በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ ትክክለኛው የቻናሌ ሊንክ ከስር ያለው ብቻ ነው
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
25.2K viewsAyu, edited  18:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 20:57:05 ራያ ግንባር
በራያ ግንባር ዛሬ በአብዛኛው ሲሰራ የዋለው ተቆርጠው የነበሩ የህወሓት ታጣቂዎችን እጅ እንዲሰጡ የማድረግ እና አሻፈረኝ ባሉት ላይ ደግሞ እርምጃ የመውሰድ ስራ ነው ሲሰራ የዋለው። ከዚህ በተጨማሪ በየሸለቆው እና በየተራራው ያልተቀበሩ የህወሓት ታጣቂዎችን መሰብሰብ እና መቅበር ነው ሲደረግ የዋለው።
አዩ ዘሀበሻ
በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ ትክክለኛው የቻናሌ ሊንክ ከስር ያለው ብቻ ነው
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
27.1K viewsAyu, edited  17:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 20:46:20 ጎብዬ እና ሮቢት ነገ ኔትወርክ ይጀምራል፣ከዚህ በተጨማሪ ቆቦ እስከ ነገ በስተያ ኔትወርክ ይጀምራል ተብሏል።
27.9K viewsAyu, edited  17:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 20:44:46
ህወሃት የቆቦ ከተማ ጤና ጣቢያን በዚህ መልኩ ነው ያወደመው።
28.2K viewsAyu, 17:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 19:09:33
የፈታኝ መምህራን ጉዳይ !

የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚፈትኑ መምህራንን ምደባ አካሂዷል።

መምህራኑ ወደ ተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ወዳሉ የመፈተኛ ማዕከላት የተመደቡ ሲሆን ከዚህ ጋር በተያያዘ ሚቀርቡ ማንኛውም አይነት ጥያቄዎችን እንደማያስተናግዱ ዩኒቨርሲቲዎች እያሳወቁ ይገኛሉ።

በሚኒስተሮች ም/ቤት ደንብ ቁጥር 260/2004 አንቀፅ 9(2) በተሰጠው ሥልጣንና እንዲሁም በሀገር አቀፍ የፈተና አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 1/2012 መሰረት ፈተና ለመፈተን ወደ ሌላ መፈተኛ ማዕከል የተመደበ መምህር በተዘጋጀው የፈተና አሰጣጥ እና አፋጻጸም ማንዋል 01/2014 መሰረት የፌደራል ት/ሚ/ር እና ፈተናዎች አገልግሎት ኤጄንሲ ወደ ተመደበበት ቦታ የመገኘት ኃላፊነት ያለበት መሆኑን ይገልጻል፡፡

በመመሪያው መሰረት የዩኒቨርሲቲ መምህራን ወደ ተመደቡበት አካባቢ ሄደው የተጣለባቸው #ሀገራዊ_ኃላፊነት የመወጣት ግዴታ ያለባቸው መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ከጉዞ ጋር ተያይዞ የሚመጣ ማንኛውንም ጥያቄ እንደማያስተናግዱ ከወዲሁ እያሳወቁ ይገኛሉ።

ትላንት የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በሰጡት መግለጫ ፤ " ከዚህ በፊት የነበረውን የኔ አካባቢ ሰው ፣ የኔ ዘመድ የሚለውን ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት ማንኛውም የአንድ አካባቢ ተወላጅ እዛው አካባቢ ያሉ ተማሪዎችን አይፈትንም። ማንኛውም የአንድ ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ እራሱ የሚያስተምርበት ዩኒቨርሲቲ ውስጥ አይፈትንም " ሲሉ አሳውቀዋል።

(ከላይ የተያያዘው ደብዳቤ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከፈታኝ መምህራን ምደባ ጋር በተያያዘ ማንኛውም አይነት ጥያቄ እንደማያስተናግድ ያሳወቀበት ነው) ( tikvah )
19.6K viewsAyu, 16:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 13:26:05
#በሰሜን ሸዋ ዞን አራት ወረዳዎች የማሽላ ጢንዚዛ ተከሰተ
****************************
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አራት ወረዳዎች የማሽላ ጢንዚዛ መከሰቱን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ።
እስካሁን 1 ሺህ 21 ሔክታር የማሽላ ሰብል ላይ ጢንዝዛ የተከሰተ ሲሆን÷ 966 ሔክታሩን በባህላዊ መንገድ ቀሪውን 55 ሔክታር ደግሞ በኬሚካል የመከላከል ሥራ መሠራቱ ተገልጿል፡፡
በመምሪያው የሰብል ልማት ቡድን መሪ አበበ ጌታቸው እንደገለጹት÷ በአንኮበር፣ ጣርማበር፣ ቀወት እና በረኸት ወረዳዎች የማሽላ ጢንዚዛ ተከስቷል፡፡
የቀበሌና የወረዳ ባለሙያዎች ጢንዚዛው በሰብሉ ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ÷ በባህላዊ ዘዴ በመልቀም፣ ማሽላውን በማወዛወዝና ጭስ በማጨስ እንዲሁም በኬሚካል የመከላከል ሥራ እየተሠራ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡
ጢንዚዛው ወደ ሌሎች አካባቢዎች ሊስፋፋ እንደሚችል ትንበያ መኖሩን ጠቁመው÷ ወደ አጎራባች ወረዳዎች እንዳይዛመት ሁሉም አርሶአደርና ድጋፍ ሰጪ ባለሙያ የመከላከል ሥራው ላይ እንዲረባረብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ ትክክለኛው የቻናሌ ሊንክ ከስር ያለው ብቻ ነው
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
37.7K viewsAyu, 10:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 13:01:24
ቆቦ አካባቢ ስልክ ለመደወል ኔትወርክ ፍለጋ ላይ!
ኢቲዮ ቴሌኮም ይሄን ችግር በፍጥነት ይቀርፈዋል ብለን ተስፋ እናደርጋለን!!
@mulugeta
በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ ትክክለኛው የቻናሌ ሊንክ ከስር ያለው ብቻ ነው
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
37.4K viewsAyu, edited  10:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 12:49:19 በራያ ግንባር በተለያዩ ቦታዎች ተቆርጠው የቀሩ የህወሓት ታጣቂዎች ማለትም ጎለሽ እና ቀዩ ጋሪያ አካባቢ ተቆርጠው የቀሩ የህወሓት ታጣቂዎች ሽፋን ሰጥተው ለመውጣት ቢሞክሩም እንዳልተሳካላቸው ታውቋል፣እርምጃ የተወሰደባቸው እንዳሉ ሁሉ እጅም የሰጡ አሉ። በሸወይ፣ገደባ እንዲሁም ባዋ በተባሉ አካባቢዎች በተመሳሳይ የአፀፋ ተኩስ ከፍተው የነበረ ቢሆንም አልተሳካላቸውም።
በሮቢት በኩልም ተመሳሳይ ሁኔታ የነበረ ቢሆንም ገበሬው በደፈጣ በርካታ የህወሓት ታጣቂዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ሲሆን በዚህም ህወሃት ያስፈታቸውን መሳሪያ መልሶ የማግኘት እድል ተመቻችቶላቸዋል። በአብዛኛው ግን ተቆርጠው የቀሩ የህወሓት ታጣቂዎች እጅ የመስጠት አዝማሚያ እንዳለ ለማወቅ ተችሏል።
አዩ ዘሀበሻ
ተጨማሪ መረጃዎች ዩቱብ ላይ ከስር ባለው ሊንክ ተጭኗል


37.4K viewsAyu, edited  09:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-04 12:38:49
በቆቦ ከተማ የአሸባሪው ህውሓት ታጣቂ ቡድን ሲጠቀምበት የነበረ ከ20 ኩንታል በላይ አደንዛዥ እጽ ተገኘ።
ተጨማሪ መረጃዎች ዩቱብ ላይ ከስር ባለው ሊንክ ተጭኗል


37.2K viewsAyu, 09:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ