የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
181.36K
የሰርጥ መግለጫ
በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ❗
መረጃ ለማድረስ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከስር ባለው ሊንክ ይጻፉልን👉http://t.me/ayulaw
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 292
2022-10-06 15:41:09
ከዋጃ በስልክ የተገኘ መረጃ
የህወሓት ታጣቂዎች በየቤት እየዞሩ እያስቃዩ ነው ዋጃም ኬላ ስረተዋል ላዩን ቦታማረያም ከምትባል ቀበሌ ት/ት ቤቱ ላይ ካምፕ ሰርተዋል። የህዝቡን ሰብል በጣም ጥሩ ነበረ ግን እሸቱን እየበሉት ነው። ጤፍም እያሹት ነው፣ እንስሳትም እየታረደ ነው። ታፍነው ከተወሰዱት ውስጥ ብር ያለው ከ15,000-25,000 ብር እየከፈለ ወጥቷል። የሌለው ያልከፍለ ደግሞ እስካሁን አልመጡም፣ የት እንዳደረሷቸው አይታወቅም። ህዝቡ ለከፍተኛ ስቃይ ተዳርጓል።
አዩ ዘሀበሻ
========================
በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ ትክክለኛው የቻናሌ ሊንክ ከስር ያለው ብቻ ነው
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
39.0K viewsAyu, edited 12:41
2022-10-06 15:40:50
ጥቆማ
እወነተኛ ታሪኮች፣ገጠመኞች እንዲሁም ቁምነገር አዘል ዝግጅቶች የሚቀርብበት የዩቱብ ቻናል ልጠቁማችሁ። ከስር ባለው ሊንክ ሰብስክራይብ በማድረግ ተከታተሉ፣ታተርፉበታላችሁ
https://youtube.com/channel/UCRenQJHEB0KLYKM_QFPgKbw
37.7K viewsAyu, 12:40
2022-10-06 15:22:04
የሃገር መከላከያ ሰራዊት ከአማራ ልዩ ሃይል ጋር በሁመራ በኩል የነበረውን ጥምረት ቦታው ላይ የቆየ አንድ ወዳጄ ትናንት ኔትወርክ ያለበት ቦታ ሁኖ የተናገረው።
የወያኔን ሀይል እየጠረገ አዲሃገራይ መድረሱንና ከወጣ ዛሬ 2ኛ ቀኑ መሆኑን ገልፆልኛል።
ሽራሮን ሲቆጣጠሩ በከተማው ውስጥ ውሻ ብቻ ማግኜታቸውንና ወያኔ በሰራበት ፍራስትሬሽን ህዝቡ ወደ ሽሬ ነቅሎ መሄዱን አጫውቶኛል።
========================
ጥቆማ
ተጨማሪ መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ በቪድዮ ማድመጥ ትችላላችሁ።
38.0K viewsAyu, edited 12:22
2022-10-06 15:18:56
“ለ1ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ለማህበራዊ ሳይንስ ዲፓርትመንት ተፈታኝ ተማሪዎች የተላለፈ መልዕክት”
በወረዳችን ለምትገኙ የሶሻል ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ማለትም የ2013 ዓ/ም ዳግም ተፈታኞች እንዲሁም የ2014 ዓ/ም መደበኛ ተማሪዎች ፈተናው ከመስከረም 30/2015 ዓ/ም ጀምሮ በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፈተናው እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም ተፈታኝ ተማሪዎች ጉዞ የሚጀመረው ቅዳሜ መስከረም 28/2015 ከጠዋቱ 12፡ዐዐ ስለሆነ ተማሪዎች በእነዋሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በር ላይ በሰዓቱ እንድትገኙ የወረዳው ት/ት ጽ/ቤት አሳስቧል።በተጨማሪም ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ መርሳት የሌለባችሁ የመግቢያ ካርድ(አድሚሽን ካርድ)፣ላፒስ እና እርሳስ እንዲሁም የተማሪነት ወይም የነዋሪነት መታወቂያ በመያዝ እንድትዘጋጁ ሲል የሞረትና ጅሩ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት መልዕክቱን ያስተላልፋል።
ሰሜን ሸዋ ዞን ኮሙኒኬሽን
37.7K viewsAyu, edited 12:18
2022-10-06 15:18:34
Advertisement
ውድ የአዩ ዘሀበሻ ተከታዮቼ, ያለንን እውቀት ማሳደግ የበለጠ በስራችን ውጤታማ ያደርገናል።
በመሆኑም አዳዲስ የሳይንስ እና የቴክኖሎጂ መረጃዎችን እና ትምህርቶችን እንደ አመጣጣቸው የሚያቀርብላችሁን አዲስ የቴክኖሎጂ ቻናል ከስር ባለው ሊንክ ተቀላቀሉ
https://t.me/gofere2tech
https://t.me/gofere2tech
https://t.me/gofere2tech
37.2K viewsAyu, edited 12:18
2022-10-06 11:17:27
ትናንት ማታ ውቅሮ ላይ ለመደራጀት ሲሞክር በነበረ የህወሓት ታጣቂዎች ላይ የድሮን ጥቃት ተፈፅሟል።
አዩ ዘሀበሻ
18.7K viewsAyu, edited 08:17
2022-10-05 21:57:13
TPLF accept the peace negotiations in principles lead by AU which is going to be held at South Africa in the coming Saturday
ህወሃት በመርህ ደረጃ የሰላም ጥሪውን ለመቀበል እስማማለሁ ግን የሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ጥርጣሬ አለኝ ብሏል።
በሁለቱም በኩል የግጭት ማቆም ስምምነት ጉዳይ፣
ድርድሩ ላይ ሌላ ገለልተኛ አካል፣በታዛቢነት እና በተመልካችነት ስለመገኘቱ የተጠቀሰልኝ ነገር የለም (አሜሪካን ይሆን)
የተደራዳሪዎቼ የጉዞ ወጪና እና ቁሳቁሶች እንዲሁም የጥበቃቸው ጉዳይ ላይ ማብራሪያ (Clarification) እና ዋስትና(Insurance) ያስፈልገኛል የሚሉ ጥያቄዎችን አንስቷል።
አዩ ዘሀበሻ
========================
ጥቆማ
ተጨማሪ መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ በቪድዮ ማድመጥ ትችላላችሁ።
16.9K viewsAyu, edited 18:57
2022-10-05 21:02:24
#መንግስት በቂ ትኩረት ያጣውን በሸኔ ታጣቂዎች የሚፈጸም ጥቃት በአስቸኳይ ያስቁም ሲል በመግለጫው አስታውቋል።
=========================
ጥቆማ
ተጨማሪ መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ በቪድዮ ማድመጥ ትችላላችሁ።
24.0K viewsAyu, edited 18:02
2022-10-05 19:56:02
#ናይጄርያዊ ፓስተር
ለቸርች አገልግሎት ማስኬጃ ተብሎ ከህዝብ በተሰበሰበው ገንዘብ ለሚስቱ ዘመናዊ መኪና በመግዛቱ ምክንያት በምእመኑ በደረሰበት ከባድ ድብደባ ምክንያት እንዲህ ሰካራም የረገጠው ጣሳ አስመስለውታል
አዩ ዘሀበሻ
=========================
ጥቆማ
ተጨማሪ መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ በቪድዮ ማድመጥ ትችላላችሁ።
30.1K viewsAyu, edited 16:56
2022-10-05 19:37:26
#Fact
ጋዜጠኛ እና ደራሲ ታዲዮስ ታንቱ ከእስር ተፈተዋል የሚባለው ውሸት መሆኑን ባለቤታቸው ተናግረዋል።
ዋጃ በጥምር ጦሩ ቁጥጥር ስር ናት የሚባለው ውሸት ነው። መከላከያ ሰራዊቱ ጮቢበርን ይዟል፣ይሄ ማለት ከቆቦ 9 ኪሎሜትር ርቀት ገደማ ማለት ነው።
በቆቦ ከተማ ሶስት የህወሓት ታጣቂዎች ቀሚስ ለብሰው ተይዘዋል፣እጅ የሰጡም አሉ።
አዩ ዘሀበሻ
=========================
ጥቆማ
ተጨማሪ መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ በቪድዮ ማድመጥ ትችላላችሁ።
30.6K viewsAyu, edited 16:37