Get Mystery Box with random crypto!

Ahmed Habib Alzarkawi

የቴሌግራም ቻናል አርማ alzarkawihabib — Ahmed Habib Alzarkawi A
የቴሌግራም ቻናል አርማ alzarkawihabib — Ahmed Habib Alzarkawi
የሰርጥ አድራሻ: @alzarkawihabib
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 25.53K
የሰርጥ መግለጫ

Hello World

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 110

2022-05-10 19:19:40
7.6K views16:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 19:19:36 ህወሃት ለሌላ አውዳሚ ጦርነት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሀይል እየመለመለ መሆኑን አንድ ዓለም አቀፍ ጋዜጠኛ አጋለጠ

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጉዳዩን በሚገባ ተገንዝቦ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት መወጣት አለበት

ህወሃት ለሌላ አውዳሚ ጦርነት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሀይል እየመለመለ መሆኑን አንድ ዓለም አቀፍ ጋዜጠኛ አጋለጠ።
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጉዳዩን በሚገባ ተገንዝቦ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት መወጣት እንዳለበትም ገልጿል።

በአሸባሪው ህወሃት ጠብ አጫሪነት በተቀሰቀሰው ጦርነት ከፍተኛ ጉዳት በደረሰባቸው የሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች ጉብኝት ያደረገው "የስኩፕ ኢንዲፔንደንት ዜና" ዋና ኤዲተር አላስቴየር ቶምሶን፤ የአሸባሪው ህወሃት ዋነኛ ፍላጎት ዳግም ጦርነት መቀስቀስ መሆኑን ከኢዜአ ጋር በነበረው ቆይታ ገልጿል፡፡

የሽብር ቡድኑ ከዚህ ቀደም በርካቶችን በጦርነት በመማገድ ለሞት መዳረጉን አስታውሶ፤ ቡድኑ አሁንም ተመሳሳይ ተግባር ለመድገም እየተዘጋጀ ስለመሆኑ ነው የተናገረው፡፡

ለዚህ ደግሞ በርካታ ቁጥር ያላቸውን ተዋጊዎች እየመለመለና እያሰለጠነ መሆኑን በአስረጂነት አንስቷል፡፡በጦርነቱ እጅግ ከተጎዳው የህብረተሰብ ክፍል ለዳግም ጦርነት ምልመላ ማካሄዱ አሳዛኝ መሆኑንም ጠቁሟል፡፡

በመሆኑም ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጉዳዩን በሚገባ ተገንዝቦ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት መወጣት እንዳለበት ጠቅሶ፤ ይህን ማድረግ ካልተቻለ ግን ውጤቱ አደገኛ ሊሆን እንደሚችል ነው የገለጸው፡፡

በጦርነቱ በተጎዱ አካባቢዎች ባደረገው ጉብኝት በተለይ በወልቃይት ጠገዴና ጸለምት አካባቢዎች በሽብር ቡድኑ የተጨፈጨፉ ዜጎችን ጅምላ መቃብር ስለመመልከቱ ተናግሯል፡፡

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሸባሪው ህወሃት ባለፉት 40 ዓመታት በአማራ ህዝብ ላይ ሲፈጽም የነበረውን ግፍ በጥናት አስደግፎ ይፋ ማድረጉን አስታውሶ በዚህም ዩኒቨርሲቲው በወልቃይት አካባቢ 20 የጅምላ መቃብሮችን ይፋ ማድረግ መቻሉንና ተጨማሪ ጥናት ማድረግ ከተቻለ ሌሎች የጅምላ መቃብሮች ሊገኙ እንደሚችሉ ገልጿል፡፡

በመሆኑም በዓለም አቀፍ ደረጃ በጅምላ ጭፍጨፋ ላይ ምርምር የሚያደረጉ ባለሙያዎችን በመጋበዝ በስፍራው ተጨማሪ ጥናቶችን መከናወን እንደሚገባም ነው የጠቆመው፡፡

@Ethiopian News Agency
7.8K views16:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 18:13:38 ሰበር ዜና!!!

በዛሬው እለት ጁንታው 1 መኪና ሙሉ መሳርያ ጭኖ ከአጉላዕ ወደ መቀሌ በመሄድ እያለ በድንገተኛ ጥቃት ዱቄት ሆንዋል....!!!
7.7K views15:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 14:23:51
Ibraahim Ali የተሳካ ሙከራ ማድረግ ችልዋል።
8.0K views11:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-09 21:08:59
የኒኩሌር ጦርነትን የሚቋቋመው የሩሲያ “የምጽአት ቀን” አውሮፕላን

“የዓለም ፍጻሜ ይሆናል” በሚባለው የኒኩሌር ጦርነት ወቅት አውሮፕላኑ የፕሬዝዳንት ፑቲን ማዘዣ ሆኖ ያገለግላል
የኒኩሌር የጦር መሳሪያን መቋቋም የሚችለው እና “የምጽአት ቀን” (ዶምስዴይ) የሚል መጠሪያ የተሰጠው የሩሲያ አውሮፕላን።
በሩሲያ “ኢሊዩሺን አይ.ኤል-80” የሚል መጠሪያ ያለው አውሮፕላኑ የዓለም ፍጻሜ ሊሆን ይችላል ተብሎ በሚነገርለት የኒኩሌር ጦርነት ወቅት የሩሲያ ፐሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ያለምንም ችግር ሀገሪቱን እንዲመሩ ያስችላቸዋል ተብሏል።
8.5K views18:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-09 20:48:33
ስፈልግ የነበረው እውነተኛ ፍቅር!!

የ29 ዓመቱ #ኢራቃዊ ሸሃብ በለንደን የመኪና ፋብሪካና ሪል እስቴት ያላትን የ70 ዓመቷን #ስፔናዊት ሴት አገባ።

ሸሃብ ስፈልግ የነበረውን እውነተኛ #ፍቅር ነው ያገኘሁት ብሏል።
8.2K views17:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-09 20:08:20
ሰበር!!!

ተስፋ የቆረጠችው ሱዳን....ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ኤርትራንም ለማፍረ*ስ ሴራ ጀምራለች

እኔ ፈራርሼ እናንተም ትፈርሳላችሁ በማለት ሱዳን ኤርትራን ለማፍረስ ለሚንቀሳቀሱ ለኤርትራ ተቃዋሚ ሃይሎች ከፍተኛ ድጋፎችን እያደረገች ትገኛለች። ሱዳን ለጁንታውና ለኤርትራ ተቃዋሚዎች የወተደራዊ ስልጠና የጦር መሳሪያ እንዲሁም የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች።

በአሁን ሰአት በምስራቅ አፍሪካ ለኢትዮጵያ እና ለኤርትራ ከሱዳን የበለጠ ጠላት የለም፣እንደሚታወቀው ሱዳን ከግብፅ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ዶላር በመቀበል ጁንታው እያደራጀች ብትቆይም እስካሁን ምንም አይነት ውጤት ልታገኝ አልቻለችም። ይሄን ያየችው ግብፅ በሱዳን አጋዥነት ጁንታው ኡጋንዳ እንዲሰለጥን እየተሯሯጡም ይገኛሉ።

Ahmed Habib Azarkawi

ድል ለኢትዮጵያ
7.9K views17:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ