Get Mystery Box with random crypto!

Ahmed Habib Alzarkawi

የቴሌግራም ቻናል አርማ alzarkawihabib — Ahmed Habib Alzarkawi A
የቴሌግራም ቻናል አርማ alzarkawihabib — Ahmed Habib Alzarkawi
የሰርጥ አድራሻ: @alzarkawihabib
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 25.53K
የሰርጥ መግለጫ

Hello World

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 107

2022-05-16 00:16:30
ሃናን ትባላለች የ25 አመት ወጣት የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነች፣ ከእጮኛዋ ጋር ኒካ ለማሰር ስላሰቡ አዲስ አበባ በመምጣት ለሰርጋቸው የሚያስፈልጋቸው እቃዎች ለመግዛት በአንድ ሆቴል 8ኛ ፎቅ ማረፊያቸውን አደረጉ ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ከታዲያስ አዲስ ጋር በነበረው ቆይታ።
በሆቴሉ እንዳሉ በመካከላቸው አለመግባባት ተፈጥሮ ይጨቃጨቃሉ እሱ ክፍሉን ጥሎ ወጣ ከቆይታ በኋላ የሆቴሉን ባልደረባ "እስቲ ሂድና ቼክ አድርጋት ቅድም ተበሳጭታ ነበር" ብሎ ይልከዋል፣ እሱም ሄዶ ሲመለከት ከ8ኛ ፎቅ ራሷን ወደ 3ኛ ፎቅ ወርውራ ህይወቷ እንዳለፈ ታውቋል ሲል ፖሊስ ተናግሯል።
#FastMereja
1.5K views21:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-15 19:38:46
የአፋር ክልል ጤና ቢሮ፣ ከውጭ ድርጅቶች እና የዞን ሁለት አመራሮች ጋር በመሆን አሸባሪው የህወሃት ቡድን በዞኑ ላይ የሚገኙ ሆስፒታሎች እና ጤና ጣቢያዎች ላይ ያስከተለውን ውድመት ጎብኝተዋል!
¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶ ¶
በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን ወራሪው የህወሃት ሃይል በንፁሃን ህዝብ ላይ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጦርነት ከፍቶ ሴቶች፣ ህፃናት፣ አዛውንቶችን በማፈናቀል ለወራቶች ተቆጣጥሮ የነበረውን ኤሬብቲ፣ አብአላ፣ ኮነባ እና በራህሌ ወረዳዎች ሆስፒታልና ጤና ጣብያዎች ላይ ውድመት አድርሷል!

በዞኑ የህወሃት ሃይል ያስከተለውን ውድመት ተከትሎ የክልሉ ጤና ቢሮ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የኤሬብቲ፣ ኮነባ እና በራህሌ ጤና ጣብያዎች እቃ በማቅረብ ለማህበረሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ አድርገዋል!

በጉብኝቱ ወቅት የነበሩ የውጭ ድርጅቶችም በአሸባሪው ህውሃት ቡድን ድርጊት በማዘን አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ ለክልሉ ቃል ገብተዋል!

የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ የጁንታው ሃይል ወረራ ከፈፀመበትና ውድመት ማስከተል ከጀመረበት ሰዓት ጀምሮ የሚመለከታቸው አካል ጋር በመነጋገር የጤና ማቴሪያሎችን በዘመነ መልኩ እያስገባ ይገኛል!
4.5K views16:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-15 15:52:39
የጁንታው የጦርነት ጥማት የት እንደደረሰ ተመልከቱ እስኪ
5.9K views12:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 22:38:44
አስደሳች መረጃ !!!

ሀገራችን ኢትዮጵያ እንደ ምድር ጦር ሁሉ አየር ሃይልን የጉድ ገምብታለች ። የኢፌዴሪ አየር ሃይላችን ከፍተኛ ቁጥር ያለው አዳዲስና ዘመናዊ ስኬታማ የተለያዩ ሀገራት ተዋጊ ድሮኖችን እንደታጠቀችና በይፋ ባይወጣም ኢትዮጵያ በአየር ሃይል ከአፍሪካ ቁ1 መሆንዋ እየተነገረ ነው። ወራሪው ሃይል አሁንም በድራማና በአደንዛዥ እፅ ሃይል ድል አደርጋለሁ ብሎ ዳግም ወገኖቹን ለማስፈጀት ጦርነት ጀምሯል።
Ahmed Habib Alzarkawi

ድል ለኢትዮጵያ

ለተጨማሪ መረጃ.. t.me//alzarkawihabib
2.4K views19:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 21:49:40
ሊቨርፑል የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫ አነሳች!!
3.2K views18:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 19:27:13
በአብዓላ ሆስፒታል በከፍተኛ ዋጋ የተገዙ ለዞን ሁለት ማለትም ለ9 ወረዳዎች አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ የህክምና መሳሪያዎች ጁንታው በዝህ መልኩ ዳግም አገልግሎት እኔዳይሰጥ አድርጎ አወድመውታል ።
ጁንታው ለአፋር ታሪካዊ ጠላታችን ነው ።
2.1K views16:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 18:58:33
ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ።

የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ ጋር በአፋር ክልል ወቅታዊ ሁኔታ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡

በተጨማሪም በአፋር ክልልና በሰመራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር መሀመድ ዑስማንም በውይይቱ ተገኝተዋል።
2.5K views15:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 18:27:36
የጁንታውን የረቀቀ የጥፋት ተልዕኮ ኔትዎርክ የበጣጠሰ ጀግና !!!!

ኮማንደር ቢልኤ የሰመራ ሎግያ ፖሊስ አዛዥ ናቸው። እንደሚታወሸው ሰመራ ሎግያ ማለት የክልሉ ዋና ከተማ ሲሆን በመሬት አቀማመጥ በጣም ቁልፍ ቦታ ላይ ትገኛለች። በሰመራ ሎግያ ጁንታው ላለፉት ወራት ጥቁር አስፋልትን በመጠቀም ህገወጥ ገንዘብ በሀገወጥ መሳሪያ ዝውውር ወደ መሃል ሀገር ለማሳለፍ በረቀቀ ሆኔታ ቢንቀሳቀስም ይህ ጀግና ኮማንደር የጠላትን እንቅስቃሴ ቀን ሌሊት እየተከታተለ ጁንታው ሀገርን ለማፍረስ የሚያግዘውን እንቅስቃሴ ሁሉ በማክሸፍ አስደናቂ ጀብድ የሰራ ጀግና ነው። ኮማንደር ቢልኤ በሁሉም አከባቢ ወጣቶችን የፀጥታ ሃይሉን የአከባቢውን ማህበረሰብ በማደራጀት ኢትዮጵያን ለመታደግ የሰራ ጀግና ነው። Ahmed Habib Alzarqawi

t.me//alzarkawihabib
2.9K views15:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 17:17:33
3.4K views14:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 17:17:21 ለፍልስጥኤም ትግል ድጋፍ ለማድረግ ከሊፋ የተጓዙበት መንገድ መና መቅረቱን ሲረዱ የሸህ ከሊፋ ዲፕሎማሲ መንገድ ለቀጠናው ሰላም በማሰብ በሚል እሳቤ ከሀገረ እስራኤል ጋር ትብብር ግንኙነት ከሀገረ ከእስራኤል ጋር የመሰረቱ ደፋር መሪ ሸህ ከሊፋ ነበሩ ። የሸህ ከሊፋ ሀሳብ እርምጃ "የቀጠናውን ውጥረት ለማብረድ የወሰዱት እርምጃ ነው "ቢባልም እርምጃው የሀገራቸውን ጥቅም የማስቀደም ጉዳይ ነው ብየ እገምታለሁ።

ሸህ ከሊፋ ለኢትዮጵያ ድጋፍ …
====================
ሟች ሸህ ከሊፋ የሀገረ ኢትዮጵያ የክፉ ቀን ደጋፊና ብርቱ ወዳጅም ነበሩ ። ደጉ መሪ ሸህ ከሊፋ ቢን ዘይድ አል ተነያን ለእኛ ሀገር ለኢትዮጵያ በገንዘብ ፣ በቁሳቁስ ፣ በህክምና መሳሪያ ፣ በትምህርት ፣ በሀገር መከላከያ የጦር መሳሪያ ትጥቅ፣ስነ ቴክኒክ (ዝናብ አዝንቦ ያሳየንን ቴክኖሎጅ ጭምሮ ) እና በተለያዩ ተቋማትን ግንባታና ድጋፍ አድራጊ ተባባሪ ወዳጅ መሪ ነበሩ ።

በሸህ ከሊደፋ ፋውንዴሽን ሙሉ በሙሉ ወጭው የሚሸፈን አንድ ትልቅ ድጋፍ ሰጭ ተቋም እየገነቡ መሆኑን አውቃለሁ። በመጭው አዲስ አመት የተቋሙን መከፈት ብስራት የምነሰማ ይሆናል።

ወደ ዚህ አለም በመጡ በ73 አመታቸው ትናንት ሲለዩን አጠፉ በሚበሉትም ጥቂት ጉዳይ የሰላ ሂስ እየቀረበባቸው ሲታዎሱ ለሀገረ ኤምሬትና ለአለም ባበረከቱት መልካም ስራ ህያው ስማቸው በክብር ሲዎሳ ይኖራል

ነፍሳቸውን ፈጣሪ ይማር :(
" አላህ ይርሃሙ "

ነቢዩ ሲራክ
ግንቦት 6 ቀን 2014 ዓም
3.4K views14:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ