Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ሪፖርተር - NEWS

የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_reporter — አዲስ ሪፖርተር - NEWS
የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_reporter — አዲስ ሪፖርተር - NEWS
የሰርጥ አድራሻ: @addis_reporter
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 40.42K
የሰርጥ መግለጫ

🔖 ይህ የአዲስ ሪፖርተር የቴሌግራም ገፅ ነው !
=> በቻናሉ
📌 ፈጣን ፥
📌 ትኩስ ፥
📌 ወቅታዊ እና
📌 አዳዲስ መረጃዎች እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል !
🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !
For promotion @Addis_reporter_bot
#ADDIS ABABA, ETHIOPIA

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2023-07-24 13:16:51
#እንድታውቁት

ከቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል ጋር በተያያዘ ከዛሬ ሐምሌ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ከጨለንቆ ከተማ እስከ ቀርሳ ከተማ ባለው ዋናው የተሸከርካሪ መንገድ ላይ #ከባድ_መኪና ማለፍ የተከለከለ መሆኑን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ እና የበዓሉ የጸጥታ ኮማንድ አሳውቋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter

አማራ ለሆኑ ብቻ

https://t.me/+fQqpVIV6_Q82ZGQ0
https://t.me/+fQqpVIV6_Q82ZGQ0
4.1K views10:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 11:17:08 በህገወጥ መንገድ መድሃኒት ጭኖ ሲንቀሳቀስ የተገኘ የኢትዮ-ቴሌኮም ተሽከርካሪ በቁጥጥር ስር ዋለ

በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ፖሊስ ባደረገዉ ድንገተኛ ፍተሻ ንብረትነቱ የኢትዮ -ቴሌኮም በሆነ ተሽከርካሪ  በህገወጥ መንገድ የተጫነ 11 ካርቶን መድሃኒት መያዙ ተነግሯል ።

ሃምሌ15 ቀን 2015 ዓ.ም በአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ሼቻ ክፍለ ከተማ የፍተሻ ኬላ ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ መነሻውን ኮንሶ ዞን ካራት ከተማ አድርጎ ወደ አርባምንጭ ከተማ ይጓዝ በነበረ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-A17522 አ.አ በሆነዉ የኢትዮ - ቴሌኮም ተሽከርካሪ ላይ የተጫነ 11 ካርቶን የወባ መድሀኒት በቁጥጥር ስር መዋሉ የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የሚዲያ ክፍል ኃላፊ የሆኑት ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ለብስራት ራዲዮ ተናግረዋል ።

ተሽከርካሪዉ የአርባምንጭ ኢትዮ - ቴሌኮም ዲስትሪክት ንብረት በመሆኑ ለተቋሙ ተላልፎ መሰጠቱ ተነግሯል ። ሾፌሩ እና በተሽከርካሪ ዉስጥ የነበሩ የተቋሙ የፋይበር ኦፕቲክ ሁለት ሰራተኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸዉና በሶስቱ ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝ ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ  ጨምረው ለብስራት ራዲዮ ተናግረዋል ።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
4.4K views08:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 08:15:20
ዩክሬን በሞስኮ የሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት ፈፅማለች ስትል ሩሲያ ከሰሰች

ዛሬ ማለዳ በሞስኮ ከተማ ቢያንስ ሁለት ሕንፃዎች ላይ ጉዳት ካደረሰው የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ጀርባ ዩክሬንን እጅ አለበት  ስትል ሩሲያ ከሳለች። የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ሁለት ሰው አልባ አውሮፕላኖች "በሞስኮ ተከስክሰዋል" ሲል ገልጿል።

የሩሲያ መንግስታዊ የዜና ወኪል የሆነው ታስ እንደዘገበው አንድ ሰው አልባ አውሮፕላን ከመከላከያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት አቅራቢያ ወድቋል።የዩክሬን ባለስልጣናት በጥቃቱ ዙሪያ እስካሁን ዝምታን የመረጡ ሲሆን በሩሲያ ላይ ለሚሰነዘሩት ጥቃቶች ሃላፊነቱን ከመውሰድ ሲቆጠቡ ይስተዋላል።

የሞስኮ ከተማ ከንቲባ ሰርጌይ ሶቢያኒን እንደተናገሩት የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃቱ “መኖሪያ ባልሆኑ” ሕንፃዎች ላይ ዛሬ ማለዳ ደርሷል። ህንፃዎቹ ላይ ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰባቸውም አክለዋል።

የሩስያ አየር መከላከያ ሃይሎች በሞስኮ ላይ የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃትን ከአየር ለይ ማውረዱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። ኪየቭ በሀገሪቱ ዋና ከተማ ላይ "የሽብር ድርጊት" ጀምራለ ሲል ከሰሰ።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
4.6K views05:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 08:14:46
WORK VISA CANADA 2023
---—----------------------------      
     አስደሳች ዜና ለመላው ኢትዮጲያውያን

ከ 5000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት እና በልምድ

Number of Positions: 5000+ positions 0 EXP and with Exp

በተለያዩ የትምህርት ደረጃዎች የወጣ የስራ ማስታወቂያ

የኮንትራት ሰራ ወደ ካናዳ
የስራ ማስታወቂያ በ 0 ዓመትና በልምድ
የስራው አይነት ኮንትራት
ብዛት 5000+
ደሞዝ: በስምምነት $ በዶላር
አየር ትኬት በነፃ
ቪዛ በነፃ

ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

Apply Now
                                 
https://addiszemenvacancy.com/2023/03/18/canada-jobs-2023/


---------Follow Our Website---------
                      
         https://addiszemenvacancy.com

------------- Telegram-----------
      https://t.me/addis_zemen_vacancy
4.1K views05:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 08:12:07
371 ሺህ የሚደርሱ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም ሥራ ለመሥራት ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በሰሜኑ ጦርነት እንዲሁም በሌሎች አካባቢዎች የፖለቲካ ዓላማቸውን በትጥቅ ለማስፈጸም ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩና በአሁኑ ጊዜ ወደ ሰላማዊ ትግል ለመግባት የወሰኑ  በአንድ ቦታ የማሰባሰብ እና መልሶ የማቋቋም ሥራዎችን ለመሥራት ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡

ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት፣ ከዓለም ባንክ፣ አውሮፓ ኅብረት፣ አሜሪካ እና አውሮፓ ኅብረት ውስጥ ያሉ ሀገራትን በስፋት ኮሚሽኑ ማነጋገሩንና በቀጣይ አብረው ለመሥራት ፍላጎታቸውን ማሳወቃቸውን ገልጸዋል፡፡ አምባሳደር ተሾመ ሥልጠናውን ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከቴክኒክና ሙያ እና ሥራና ክህሎት ጋር በመተባበር እንደሚሰጥ እና የኮሚሽኑ ሥራ ማስተባበር እንዲሁም ለሥራው የሚያስፈልጉ ድጋፎችን ማሰባሰብ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

ሥራው በከፍተኛ ደረጃ የገንዘብ አቅም የሚፈልግ በመሆኑ ሁሉንም በአንድ ጊዜ ማድረግ ስለማይቻል 75 ሺህ የሚጠጉትን ለሙከራ የመጀመሪያ ዙር ካምፕ ለማስገባት ፕሮግራም ተይዞ እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ የማሰባሰቡ ሥራ 50 ሺህ ከትግራይ 25 ሺህ የሚሆኑትን ከሌሎች ክልሎች እንደሚሆን እና በሁሉም አካባቢዎች የመጀመሪያ ዙር በአንድ አካባቢ የማሰባሰብ እና መልሶ የማቀላቀል ሥራ ሙከራ እንደሚደረግ ተናግረዋል ሲል የኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅት ዘግቧል፡፡

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
3.8K views05:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 08:11:18 መርጌታ  የተለያዬ ነገሮችን ለማሰራት ከፈለጉ በስልክ ደውለው ማውራት ይቻላል።
1.ለሀብት 
2.ለገበያ
3.ለብልት
4.ለትምህርት
5.ለመስተፋቅር
6. ለህመም
7.ለዓይነ ጥላ
8. ለበረከት
9. ለግርማ ሞገስ
10. ለትዳር
11. ለቁማር
12. ትዳር ለገረገረው መፍትሔ አለ

0938234097
ይደዉሉ::መርጌታየተለያዬ ነገሮችን ለማሰራት ከፈለጉ በስልክ ደውለው ማውራት ይቻላል።
1.ለሀብት 
2.ለገበያ
3.ለብልት
4.ለትምህርት
5.ለመስተፋቅር
6. ለህመም
7.ለዓይነ ጥላ
8. ለበረከት
9. ለግርማ ሞገስ
10. ለትዳር
11. ለቁማር
12. ትዳር ለገረገረው መፍትሔ አለ

0938234097
ይደዉሉ::
4.1K views05:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-23 21:54:35 " እኛ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚሰጠውን ውሳኔ እየጠበቅን ነው " - ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ

የአማራ እና የትግራይ ክልሎች የሚዋሰኑባቸውን የወልቃይት፣ የጠለምትና የራያ አካባቢዎችን " ይገባኛል " ጥያቄን በተመለከተ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚሰጠውን ውሳኔ እየተጠበቁ መሆናቸውን ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃል አሳውቀዋል።

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ በአሁን ሰዓት የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ  ምክትል አስተዳዳሪ እና የሰላምና የፀጥታ መምርያ ኃላፊ በመሆን እያገለገሉ ሲሆን በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በፓርላማ በቀረቡበት ወቅት " ሁለቱ ክልሎች የሚዋሰኑባቸውን አካባቢዎች በሕዝብ ውሳኔና በሕጋዊ መንገድ መፍታት አለባቸው " በሚል ስለሰጡት አስተያየት ተጠይቀው መልሰዋል።

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ምን አሉ ?

" በወልቃይት ጉዳይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውሳኔ እናደርጋለን ሲሉ በግልጽ አልሰማንም፡፡

ነገር ግን በሕጋዊ መንገድ ቢፈታ ይሻላል የሚለውን ምክር አዘል ነገር ለፓርላማው ሲናገሩ ሰምተናል፡፡

ግን በዚህኛው ቀጣና በዚህኛው ዞን ብለው ሲያነሱ እኔም በግል አልሰማሁም፣ እኛም የምናውቀው ነገርም የለም። ነገር ግን የወልቃይት ጉዳይ በየትኛው መንገድ ነው ሊፈታ የሚገባው የሚለውን ቀደም ሲል በተደጋጋሚ ተናግረናል፡፡

ሊፈታ በሚገባው መንገድ እንዲፈታ ለመንግሥት አመልክተናል።

ራያም፣ ጠለምትም፣ ወልቃይትም ስላሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለየትኛው እንደተናገሩ ግልጽ አልሆነልኝም። በግምት መልስ ለመስጠት ያስቸግራል።

ብዙ ሰው መላምት ሊኖረው ይችላል፡፡ ነገር ግን የወልቃይት ጉዳይ ሊፈታ የሚገባበትን መንገድ ጠቅሰን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ስላቀረብን ውሳኔውን እየጠበቅን ነው።

በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ወቅትም ሆነ አሁን ከማኅበረሰቡ ጋር ነኝ ፤ የአገር መከላከያ ሠራዊት የወልቃይት አካባቢን እየተከላከለና እየጠበቀ እንዳለ ነው የምናውቀው።

በአካባቢው ከመከላከያ ጋር ምንም ዓይነት ጦርነት የለም፣ ተባብረን ነው እየሠራን ያለነው፡፡ አካባቢው ሰላማዊ በመሆኑ ፋኖ በሚል ምክንያት ምንም ዓይነት ግጭትም ሆነ ጦርነት የለም። "

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳዳር በበኩሉ የክልሉ አስተዳደራዊ ወሰን ከጦርነቱ በፊት ወደ ነበረበት እንዲመለስ፣ በጦርነቱ ምክንያት ከምዕራብ ትግራይና ከሌሎች የአማራ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈናቀሉ የክልሉ ነዋሪዎቸ በአፋጣኝ ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱ በተደጋጋሚ ጥያቄ እያቀረበ ነው፡፡

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
5.0K views18:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 16:38:40 ከራያ
የትግራይ ታጣቂዎች መከላከያን ወደጎን በመተዉ  በማይ ማዕዶ(ገረብ ቆላ)አካባቢ ጥራሬ (ፅራረ)ወደሚባለዉ አቅጣጫ በመንቀሳቀስ ራያን ሰርክል ለማድረግ እየተንቀሳቀሱ ነዉ።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
882 views13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 15:48:49
ሮማኒያ አፍሪካዊያንንዝንጆሮብሎ የጠራ አምባሳደሯን ከኬንያ ወደ ሀገሯ እንዲመጣ ጠራች
በኬንያ የሮማንያ አምባሳደር የሆኑት ድራጎስ ቲጋው ባሳለፍነው ሚያዚያ ላይ ዘረኛ አስተያየት መስጠታቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ መንግስት በይፋ ኬንያዊያንን እና ጥቁሮችን ይቅርታ ጠይቋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም የሮማንያ መንግስት አምባሳደሩን ወደ ሀገሩ እንዲመጣ መጥራቷን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

አምባሳደሩ በናይሮቢ ባለ የተመድ ቢሮ ውስጥ ሆነው በመስኮት ዝንጆሮዎችን ሲያዩ “አፍሪካዊያንም ተቀላቅለውናል” ሲሉ ተናግረዋል ተብሏል፡፡

የሮማንያ ሚዲያዎች ዲፕሎማቱን በመተቸት ሰፊ ሽፋን ሰጥተዋል የተባለ ሲሆን የሮማኒያ ዲፕሎማቶች የሀገራቸውን ሰም ከማጉደፍ እንዲታቀቡ ማሳሰባቸውም ተገልጿል፡፡

በፈረንጆቹ 2014 ላይ በአርመኒያ የሮማኒያ አምባሳደር በአይሁዶች ላይ ያልተገባ ቀልድ ቀልደው ትችቶችን አስተናግደዋል የተባለ ሲሆን የሀገሪቱ መንግስትም በወቅቱ በይፋ ይቅርታ ጠይቆም ነበር።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
1.5K views12:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 15:18:41 #Update #ባህርዳር

" ልዩነቶች ቢኖሩ እንኳን ልዩነቶቹ ከአማራ እና ትግራይ ሕዝብ በታች ናቸው " - አቶ ጌታቸው ረዳ

" ልዩነቶችን በሕግ፣ በሠላም እና በመነጋገር መፍታት የአማራ ሕዝብ ፍላጎት አለው " - ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

ባህር ዳር የሚገኙት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ እና ልዑካቸው ከአማራ ክልል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ጋር እንዲሁም ከህብረተሰቡ ከተውጣጡ ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።

በዚህ ውይይት ላይ አቶ ጌታቸው ረዳ " ዋጋ የማይጠይቅ የሠላም አማራጭ ሳለ በፖለቲከኞች የጠብ ርሃብ ምክንያት በርካታ ጉዳቶች ተከስተዋል " ብለዋል፡፡

" ልዩነቶች ቢኖሩ እንኳን ልዩነቶቹ ከአማራ እና ትግራይ ሕዝብ በታች ናቸው " ያሉ ሲሆን " አሁን የጦርነትን ምዕራፍ ዘግተን የሠላም አማራጮችን የምናይበት ጊዜ ነው " ብለዋል፡፡

" የሁከት እና ግርግር አጀንዳዎች የሚታያቸው ይኖራሉ፤ ነገር ግን ለሕዝብ ካሰብን እና ከሠራን ከሠላም ውጭ የተሻለ አማራጭ የለንም " ሲሉ ተናግረዋል።

የአማራ ክልል ፕሬዜዳንት ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በበኩላቸው ፤ " ልዩነቶች ይኖራሉ  ያሉትን ልዩነቶችን ግን በሕግ፣ በሠላም እና በመነጋገር መፍታት የአማራ ሕዝብ ፍላጎት ነው ብለዋል።

" የአማራ ክልል ሕዝብ እና መንግሥት ለሠላም አማራጮች ዝግጁ ነው " ሲሉም ተደምጠዋል።

" የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱ ወደ ቀደመው ሁኔታው መመለስ አለበት፣ ትራንስፖርት እና የንግድ እንቅስቃሴ መጀመር ይኖርበታል " ያሉት ዶ/ር ይልቃል " ተከባብረን እና ተደማምጠን ልዩነቶቻችን ለመፍታት መሥራት ይጠበቅብናል " ብለዋል።

የፖለቲካ አመራሩ የጀመረውን የሠላም ግንኙነት የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች በተለይ ደግሞ አዋሳኝ አካባቢ ያሉ የሁለቱም ክልል ሕዝቦች አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
1.7K views12:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ