Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ሪፖርተር - NEWS

የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_reporter — አዲስ ሪፖርተር - NEWS
የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_reporter — አዲስ ሪፖርተር - NEWS
የሰርጥ አድራሻ: @addis_reporter
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 40.42K
የሰርጥ መግለጫ

🔖 ይህ የአዲስ ሪፖርተር የቴሌግራም ገፅ ነው !
=> በቻናሉ
📌 ፈጣን ፥
📌 ትኩስ ፥
📌 ወቅታዊ እና
📌 አዳዲስ መረጃዎች እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል !
🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !
For promotion @Addis_reporter_bot
#ADDIS ABABA, ETHIOPIA

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2023-04-23 19:26:10 መንግሥት ከኦነግ ሸኔ ጋር በታንዛንያ ከነገ በስቲያ ድርድር ሊያደርግ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ ተናግሯል። አቅም ስትፈጥር እና መገዳደር ስትጀምር እንደዚህ እንደራደር ትባላለህ።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
2.0K views16:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 18:38:32
"አማራ ወደ ቤንሻንጉል አሶሳ አይገባም!"

ቀኑን ሙሉ ስንጓዝ ውለን ቤንሻንጉል ክልል አሶሳ ከተማ ልንገባ 9 ኪሎ ሜትሮች ሲቀረን ኦህዴድ/ኦነግ ብልፅግና የቀጠራቸው የፍ/ቤት ዳኞች እና የክልሉ ልዩ ኃይሎች  በጋራ በመሆን "ፋኖ መጣ፤ፋኖ አይገባም፣አማራ አይገባም በማለት ከሶስት አውቶብስ በላይ ተሳፋሪ እየተመለስን ነው።

አብዛኞቻችን አሶሳ ከተማ እና በሌሎች አካባቢዎች ለረጅም ዓመታት የቆየን፣ሀብት ንብረት አፍርተን የምንኖር መሆናቸንን እያወቁ ነው እንዳንገባ የከለከሉን ብለዋል።

እያንዳንዳችን ከተለያዮ አካባቢዎች ረጅም መንገድ ተጉዘን አሶሳ ከተማ ለመድረስ በትንሹ ከ3 ሺህ ብር በላይ  አውጥተናል ብለዋል።

ወደ ቤንሻንጉል ክልል "አማራን እንዳታስገቡ፤ፋኖዎች ናቸው፣የእነሱን ክልል አፍርሰው የእናንተንም ክልል ሊያፈርሱ ነው የሚመጡት"እንደተባሉ ገልፀው ነው የመለሱን ብለዋል መረጃ ሰጭወቻችን።

ሴቶች፣ህፃናት እና አረጋውያን ከተሳፋሪዎች መካከል በርከት ያሉት እንደሆነ ታውቋል።

ኦህዴድ/ኦነግ በተለያዩ አካባቢዎች አማራ እረፍት እንዳያገኝ ከሰሞኑን በተቀናጀ ሁኔታ በመዋቅር እየሰሩ እንደሆነ ታውቋል።

መረጃው የጋዜጠኛ ወግድረስ ጤናው ነው!

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
2.4K views15:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 16:38:44
#ሰበር..!

የቀድሞው የሱዳን መሪ #አል_በሽር ከእስር ማምለጠቸው እየተነገረ ነው።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
3.0K views13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 16:15:10
የቀድሞ የትግራይ ቲቪ ጋዜጠኛ በጄኔራል ታደሰ ተደፍራ ወልዳለች” ዶ/ር ጎይቶም አረጋዊ

በህወሃት መንደር ሰሞኑን እየተጠዛጠዙ ነው። “ጎጃም ከሚለማ የሲና በርሃ ቢለማ እመርጣለሁ” በሚለው ንግግሩ የሚታወቀው የህወሓቱ ዶ/ር ጎይቶም አረጋዊ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ይሄን ብሏል!

የሕወሃት ባለስልጣናት እና ጄኔራሎች የሕወሓት አባላት የሆኑትን ልጃገረዶች በግዴለሽነት እየደፈሩ እምቢ ያሉትን ደግሞ አስገድደው ደፍረዋል። በዚህም በመቶዎች የሚቆጠሩ ተዋጊዎች ላልተፈለገ እርግዝና ተጋልጠዋል። ጥቂቶቹ በጦርነቱ ወቅት ፅንስ አስወርደው ወደ ወላጆቻቸው ተልከዋል፣ ‹‹ለማንም አንዳትናገሩ፣ ከተናገራችሁ በሕይወትህና በቤተሰብህ ሕይወት ላይ ፈርዳችኋል» ተብለዋል።

250 ያህሉ ነፍሰ ጡር ሴቶች የተደፈሩት በህወሓት አባላት መኮንኖችና ጄኔራሎች ሲሆን ወልደው በአዲ ሀቂ ዩኒቨርስቲ ግቢ እና በመለስ አካዳሚ በእስር ላይ የሚገኙ ሲሆን ከማንም ጋር መገናኘት አይፈቀድላቸውም።

የትግራይ ህዝብ ለእነዚህ ጀግኖች ሴቶች ዋስትና ካልሰጠ ሊገድሏቸው ይችላል። የእነዚህ ሰዎች የክፋት መጠን፣ የዝሙት ብዛት፣ የጭካኔያቸው መጠን ከአእምሯችን በላይ ነው።

ለእነዚህ ልጃገረዶች ክብር ስማቸውን ከመጥቀስ እቆጠባለሁ። ነገር ግን በዚህ የፆታዊ ማስገደድ፣ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተሳተፉት ጄኔራል ታደሰ ወረደ እና አቶ ተክላይ አሸብር እንደነበሩ አረጋግጥላችኋለሁ። ለምሳሌ አንድ የቀድሞ ጋዜጠኛ በጄኔራል ታደሰ ተደፍራ ወልዳለች።

እናንተ የትግራይ ተወላጆች ይህን ወንጀል እንዴት ትታገሱት? በተለይ የትግራይ ጦር ግንባርህን ለፀሀይ ከመስጠት ወደ ኋላ የማትል፣ ይህን እንዴት ቻልከው?

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
3.1K views13:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 15:48:39
መረጃ..!

ኤርትራ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ወታደሯን ለኤርትራ ድንበር ቅርብ ወደሆነችው የሱዳን ግዛት ካሳላን እያስጠጋች ነው።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
3.0K views12:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 13:31:26
ጄኔራል ሐምዳን ዳጋሎ ከ9 ቀናት በኋላ በአደባባይ ታዩ

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
3.4K views10:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 12:18:25 የጥንቃቄ መረጃ..!

ከሱዳን ጦርነት ጋር በተያያዘ ወደ አማራ ክልል በጎንደር መተማ በኩል በርካታ ዜጎች ወደ አማራ ክልል እየገቡ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ የሳምሪ እና የቅማንት ታጣቂ ቡድኖች አብረው ሰርገው እየገቡ ነው። እነዚህ ሀይሎች ክልሉ ሰላም እንዳያገኝ ከውጭ ኃይሎች ጋር በመተባበር መጠነ ሰፊ ውድመት ሲያደርሱ የነበሩ ታጣቂዎች ናቸው። በመሆኑም ድንበር ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ቢደረግየተሻለ መፍትሄ ነው።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
3.6K views09:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 11:53:29 የሱዳን ቀውስ ተባብሶ ቀጥሏል።
ዛሬ 9ኛ ቀኑን ባስቆጠረው ግጭት የሳዑዲ ዓረቢያ፣ የግብጽ፣ የካናዳ፣ ሕንድ፣ ኩዌት፣ ፓኪስታን እና የቱኒዚያ ዲፕሎማቶች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት አመራሮች በባህር ከሱዳን ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ መሸሻቸው ተሰምቷል።ኢትዮጵያም ከድንበር አካባቢ ዜጎቿን እየተቀበለች እንዳለ ታውቋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
3.5K views08:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 09:06:26 የግብፆች ርግማን ወደ ሔሚቲ እና ቢን-ዛይድ

የግብፅ ማህበራዊ ሚዲያዎች ወደ ሱዳን መጮህ ጀምረዋል። በሱዳኑ ጦርነት ውስጥ አንደኛውን መልአክ ሌላኛውን በተቃራኒው አድርገው በመሳል በዲጂታሉ ዘርፍ ዘምተዋል። የውጭ ሃያላን የሚዘውሩት ጦርነት መሆኑን ሱዳኖች ጠንቅቀው የሚያውቁት ነው። የግብፅ ሰዎች ዛሬ ነገሩን እንዳዲስ በማጉላት አልቡርን ከሱዳናዊያን ድጋፍ እንዲሰጠው ተማፅኗቸውን እያሰሙ ናቸው። ከውጭ ሀገራት ደግሞ አረብ ኢማራትንና እና ኤርትራን ያጠለሻሉ። ከመሳሪያ እስከ ወታደር በማቅረብ ይወነጅሏቸዋል። ቻድ፣ ሊቢያ እንዲሁም በስም ያልጠቀሷቸው ሀገራትንም አንድ ላይ አስገብተው እየረገማቸው ነው። ይህ ዘመቻ  ለሱዳኖች "..አይናችሁን ጨፍኑ፣ ላሞኛችሁ.." እንደ ማለት  ነው።

በአዲሱ የካይሮ ዲጂታል ጩኸት የሙሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ( ሔሜቲ) ፈጣን ድጋፍ ሰጪ RSF ኃይሎች በተለያዩ ግንባሮች ያስመዘገበውን ድል ተከትሎ የመጣ ነው። የአልቡርሐን ሰራዊት SAF ከአባይ  በስተምስራቅ በሚገኝ የ RSF ኃይሎች ላይ የሰነዘረውን ጥቃት ተከትሎ በአፃፋው ከፍተኛ ርምጃ መውሰዱን ቡድኑ ገልጿል። በዚህ ማጥቃት ባላንጣውን እስከ ጦር ካምፑ ስለማሳደዱ  ያስታወቀ ሲሆን ባሕሪ ከተማ ውስጥ ደግሞ 60 ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን ከነሙሉ ትጥቃቸው መማረካቸውን፣ 10 ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን ማውደመማቸውን GeoConfirmed በተደረገ ቪዲዮ በይፋ አሳይተዋል። ቪዲዮው በአልቡርን የሚመራውን ሐሱዳን ወታደራዊ ኢንዱስትሪያልዜሽን ፋብሪካ ከዋና መስሪያ ቤቱ በቁጥጥር ስር ሲያውሉ ጭምር ያሳያል።
ይህን ተከትሎ አልሲሲ በቢን ዛይድ ላይ ከጀመረው ለቅሶ ባሻገር የአቡ ዳቢ ጂኦፖለቲካል ተቀናቃኟ ሳዑዲ አረቢያም ብስጭቷን መደበቅ አልቻለችም። ከመሸ የሚወጡ መረጃዎችም ይህንኑ የሚጠቁሙ ሲሆን ሪያድ በሀገሯ የሚገኙ የኢማራት ድርጅቶች ላይ እገዳ ጥላለች እየተባለ ይገኛል።
[ ሳዑዲ ይህን መሰል የበቀል ርምጃ ከጀመረች በተዘዋዋሪ እኛንም መነካካቱ የማይቀር ነው ]

ወደዛሬው የካይሮ ዘመቻ ይዘት እንመለስና በፅሁፉ የተካተቱት ማጭበርበሪያዎችን እንመልከት። ፅሁፉ የሚረግማቸው ሀገራት የመኖራቸውን ያህል የሱዳኑ ጦርነት የሕዝብ አሰፋፈርን የመለወጥ Demographic Change ለማድረግ የተጠነሰሰ ሴራ ነው ይላል። ይህ ወቀሳ ደግሞ በሔሜድቲ በኩል አርጎ የተባበሩት አረብ ኢማራት የነደፈችው ነው ይላል። እዚጋ በሱዳን የ Denographic Change ሴራ እየተከናወነ የሚገኘው በማን በኩል ነው? ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው። እውነታው ግን የግብፅ የስለላ ድርጅት ነው በሱዳን የ Demographic Change ሴራ ላይ የሚገኘው። ይኸው የግብፅ የስለላ ተቋም EGIS 15 ሚሊዮን የሚደርሱ እጅግ አክራሪ የተባሉ የ ፉላኒ እና ሃውሳ ሕዝቦችን ከናይጄሪያ ድረስ በማንቀሳቀስ ሱዳን ውስጥ ራስ ገዝ መንግስት እንዲመሰርቱ ሁኔታዎችን እያመቻቸ ነው የቆየው። ይህ የካይሮ ፕሮጀክት ከአልቡርሐን ጋር የሚደረግ ሲሆን ለሔሜቲ ደግሞ ስጋት ፈጥሮ የቆየ ነበር። በዚሁ ዙሪያ  ሄሚቲ ንግግር ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን ይህ የግብፅ ፕሮጀክተር ቀይ መስመር ነው" ማለታቸውም ይታወሳል። (ቀደም ሲል በዚሁ ዙሪያ ፅሁፍ አጋቼያለሁኝ)።

የሕዝብ አሰፋፈር ለውጥን ለበጎ ሳይሆን ለፖለቲካዊ ተንኮል በሱዳን የምትተገብረው ካይሮ ይህን ለማሳካት ቀደም ባሉ ዘመናት በተለይም በሱዳኑ ኑሜሪ ዘመነ ስልጣን ወቅት ከሀገር ተሰድደው የቆዩ አንዳንድ የአረብ ጎሳ አባላት በተመረጡ ቦታዎች መልሶ በማስፈር ነበር ግብፅ ስትሰራ የቆየችው።
በበርካታ ምሁራን እንደተገለፀውም እነዚህ በካይሮ የሰፈራ ፕሮጀክት ስር ታላሚዎች በኢትዮጵያውያንና በኤርትራውያን ላይ ከፍተኛ ጥላቻን ያነገቡ ናቸው። ሕዝቦቹ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ ድንበር ላይ እንዲሰፍሩ ስራ ላይ የቆየችው ግብፅ ሂደታዊ ግቧ የሚያስጠላ ሰይጣናዊ አላማ የነደፈችለት ነው።
ዝርዝር ብዙ ነውና በዚህ ፅሁፍ የሚቋጭ አይሆንም ለጊዜው ግን ሔሜድቲ የካይሮን የሴራ ካብ ማንደድና ማፍረሱ እየተስተዋለ ሲሆን የግብፅ ብቸኛው የጦር መሳሪያ ደግሞ Disinformation በመሆኑ ባለቻቸው አማራጭ ሱዳኖችን ለማሞኘት እየተንደፋደፉ ናቸው። ጆሮ የሚሰጣቸው ሱዳናዊ ማግኘት ዘበት ቢሆንም..። ግብፅ ለዘመናት በሱዳን ላይ ምን ያህል የክህደት ተግባራት እንደፈፀመችባቸው ሱዳኖች ጠንቅቀው መረዳት በመጀመራቸው። ከሱዳናዊ ወንድሞቼ ጋር ለአመታት በዲጂታሉ አውድ የነበረኝ ውይይትም ይህንኑ ሐቅ ስለሚያስረግጥ .... ሱዳኖችም ድጋሚ በግብፅ የውሸት ዘመቻ ስለማይሸወዱ...!!
   ሰላም ለሱዳናዊያን

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
3.7K views06:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 09:06:04
መርጌታ  የባህል መድህኒት ፈውስ እና ጥበብ ይ በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን  0929674163
                
የምንሰጣቸው አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
☟☟☟☟☟ ☟☟☟☟☟

☞  ለመፍትሄ ሀብት
☞  ለህመም
☞  ለሁሉ ሠናይ
☞  ቡዳ ለበላው
☞  ለገበያ
☞  ሚስጥር የሚነግር
☞  ለቀለም(ለትምህርት)
☞  ለመፍትሔ ስራይ
☞  ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ
☞  ሌባ የማያስነካ
☞  ለበረከት
☞  ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
☞  ለግርማ ሞገስ
☞  መርበቡተ ሰለሞን
☞  ለዓይነ ጥላ
☞  ለመክስት
☞  ጸሎተ ዕለታት
☞  ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
☞  ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
☞  ለትዳር
☞  ለድምፅ

ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ


ለምንኛውም ጥያቄዎ ይደዉሉ
0929674163
  0929674163
ባላቹህበት እንሰራለን
   ቴሌግራም ቻናላችንን
ለመቀላቀል
3.5K views06:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ