Get Mystery Box with random crypto!

ከፍታ ፖርታል KEFTA Portal

የቴሌግራም ቻናል አርማ keftaportal — ከፍታ ፖርታል KEFTA Portal
የቴሌግራም ቻናል አርማ keftaportal — ከፍታ ፖርታል KEFTA Portal
የሰርጥ አድራሻ: @keftaportal
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.75K
የሰርጥ መግለጫ

https://t.me/KeftaPortalChat
ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተሟላ መረጃ ለመስጠትና ለሥራቸው ስኬት የቆመ የመረጃ ማዕከል
ለበለጠ መረጃ :-
📞 6131
🌐 www.kefta.net
ከፍታ ቻናል https://t.me/KeftaPortalChat

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-08-25 12:01:24 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በ2014 በጀት ዓመት ለኮሌጁ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው የተማሪዎች ሻይ ቤት ለውጭ ድርጅቶች አወዳድሮ outsource ለማድረግ ይፈልጋል።

ማንኛውም - ተጫራች
(ሀ) የታደሰ የንግድ ፈቃድ
(ለ) የግብር ከፋይ የምስክርነት ወረቀት
(ሐ) የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት
(መ) የመንግስት መስሪያ ቤቶች በሚፈጽሙት ግዥ ለመሳተፍ የሚያስችል የምዝገባ የምስክርነት ወረቀት
(ሠ) ወቅታዊ የሆነ የታክስ ክሊራንስ
(ረ) ላለማጭበርበር ቃል የሚገባበት ቅጽ ፈርሞ ማቅረብ ይጠበቅበታል።

2. በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በጨረታ ማስከበሪያ፣ በውል ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ከፍያ ዋስትና ምትክ ተቋማቱን ካደራጃቸው አካል የሚሰጥ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ይኖረዋል።

3. የጨረታው ሰነድ የሚላከው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ግዥ ክፍል ድረስ በመምጣት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት ይሆናል።

4. የጨረታ ሠነዱን በተመለከተ
ሀ/ ሰነዶቹ የሚወስዱት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ግዥ hፍል ቢሮ ቁጥር 001
ለ/ ጨረታው የሚገባው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚhስ ኮሌጅ ዥ ከፍል ቢሮ ቁጥር 001
ሐ/ጨረታው የሚከፈተው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በግዥ hፍል ይሆናል።

5. ጨረታው መስከረም 12 ቀን 2015 ዓ.ም. ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ታሽጎ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮሌጅ ግዥ ክፍል ቢሮ ውስጥ ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/63035abcdcdb02191617e532?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://%E1%89%A02merkato.com) (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
772 views09:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 09:18:21 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

ሐምሌ 19/67 የመጀደት/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች እና አገልግሎቶች በመደበኛ በጀት እና ከድጎማ በጀት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማስጠገን ይፈልጋል።

1. የደንብ ልብስ እና የስፌት
2. አላቂ የቢሮ እቃዎች
3. ህትመት ሥራዎች
4. አላቂ ትምህርት መርጃ (ዕቃዎች)
5. የፅዳት ዕቃዎች
6. ቋሚ ዕቃዎች
7. የህንፃ፤ (ኤሌክትሪክ የቧንቧ እና ልዩ ልዩ ዕቃዎች)
8 ማሽነሪ ጥገና(ኮምፒውተር ፤ ፕረንተር ፤ ፎቶ ኮፒ፤ ማባዣ ማሽን) መግዛት እን ማስጠገን አንዲሁም
9. አሮጌ ቆርቆሮ ለመሸጥ በጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል።

ስለሆነም በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችኋል።

1. የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ እና የምዝገባ ምስክት ወረቀት

2.በዘርፉ የተሰማሩበት ፍቃድ በዕቃ አቅራቢነት እና አገልግሎት በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የተመዘገበ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) & የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ።

3.ጨረታውን መወዳደር የሚችሉት ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢ/ፕራይዝ እሴት የሚጨምሩ (አምራች) ሲሆን አደራጅ ተቋሙ በሚፅፍላቻው ደብዳቤ ያለከፍያ መወዳደር ይችላሉ።

4.ተወዳዳሪዎች ለሚያቀርቧቸው ዕቃዎች ከጨረታ መከፈቻ ቀን በፊት ናሙና የማቅረብ ግዴታ አለባቸው።

5.ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት እስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀን ድረስ የሚቆይ ሆኖ ከቀኑ 11፡30 ታሽጎ በ11ኛው ቀን በእለቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት/ቤቱ ፋይናንስ/ግ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 102 ይከፈታል።

አድራሻ፡- ጉለሌ ክፍለ ከተማ ከስዲሱ ገበያ ከፍ ብሎ ወረዳ 7ስተዳደር ጽ/ቤት አጠገብ ሆኖ ወደ ውስጥ 50 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል።
ለበለጠ መረጃ: በስልክ ቁጥር 011-127-53-72/011-154-69-29 ይም 011-127-08-96 ደውሎ
መጠየቅ ይቻላል።

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/63060de9dcdb02191617e699?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://%E1%89%A02merkato.com) (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
734 views06:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 12:00:06 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህፃናት ፍትህ ኘሮጀክት ማንዋል ክለሳ የአማካሪ (Consultancy) በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል

1.ከላይ የተጠቀሰውን ግዥ ለማቅረብ ብቃት ያላቸው አቅራቢዎች የታሸገ የጨረታ ሰነድ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ቡድን (ዋናው መ/ቤት) እንድታቀርቡ ትጋበዛላችሁ።
ከላይ የተጠቀሱት ግዥዎች ጨረታ የሚከናወነው ብቁ ከሆኑ አቅራቢዎች ከስራው ጋር አግባብነት ያለው ሆኖ የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፍቃድ፤
•በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ አቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ ለመሆናቸው የምስክር ወረቀት፤
•የተፈረመ የማጭበርበር ድርጊት ላለመፈፀም ቃል መግቢያ ቅፅ፤
•የግብር ከፋይ መለያ (TIN) ሠርተፊኬት፤
•የ2014 የታደሰ የንግድ ፈቃድ
•የአገር ውስጥ የታhስ ከሊራንስ ይሆናል።

2. ፍላጐት ያላቸው ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ለመግዛት ከዚህ በታች በተገለፀው አድራሻ ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ከፍለው መውሰድ ይችላሉ።

3 አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ለጨረታው የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ በአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋማት የተቋቋሙበትን የሕጋዊነት ማስረጃ በማሳየት ያለከፍያ በነጻ ይሠጣቸዋል።

4. በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በጨረታ ማስከበሪያ፣ በውል ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትከ ተቋማቱን ካደራጃቸው አካል በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስም እና የጨረታው አይነት ተጠቅሶ የሚሰጥ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ይኖረዋል። ዘግይተው የቀረቡ የጨረታ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም ።

ጨረታው ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ነሃሴ 30 ቀን 2014 ዓ.ም. በ8፡00 ሰዓት ይከፈታል።
የጨረታው ሰነድ የሚሸጥበት አድራሻ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ግዥ ዳይሬክተር ቢሮ (ዋናው መ/ቤት) ቁጥር 9
ጨረታው የሚሸጥበት አድራሻ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር ቢሮ ቁጥር 9
ጨረታው የሚከፈትበት አድራሻ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር ቢሮ ቁጥር 6

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/63037313dcdb02191617e561?lang=am ይመለክቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
740 views09:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 10:38:54 ጨረታ !

ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ለ2015 ዓ.ም. ለወረዳ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ፡-
• አላቂ ዕቃ
• ቋሚ ዕቃ
• የፅዳት ዕቃ
• የሰራተኞች የደንብ ልብስ
• መስተንግዶዎች እንዲሁም
• የፓርትሽን /የጥገና/ ስራዎችን እና
• የትራንስፖርት አገልግሎት

በ1ኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እና ማሰራት ይፈልጋል።
ስለዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርት የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል።

1. የዘመኑ ግብር የከፈሉበት የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና ምዝገባ ፈቃድ ያላቸው እና ለሚመለከተው ስራ በኮንስትራክሽን ዘርፍ አቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።

2. ተጨማሪ እሴት ታከስ ከፋይነት /VAT/ የተመዘገቡበትን የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።

3. ቲን ነምበር /TIN NO/ ምዝገባ ማቅረብ።

4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመከፍል ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ዘወትር በስራ ሰዓት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

5. ጨረታ ማስከበሪያ ብር 5,000 (አምስት ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ በCPO ማስያዝ አለባቸው/ዎት/።

6. የጨረታው ማስታወቂያ የሚያበቃበት በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የስራ ቀን ውስጥ ሲሆን በ11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 የጨረታው ሳጥን ይታሸጋል። በዚሁ እለት ከቀኑ 5፡00 ሰዓት በወረዳ 14 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥን ይከፈታል።

አድራሻ የካ አባዶ ገደራ ገዛኸኝ ህንፃ አራተኛ ፎቅ እንገኛለን
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 893 1825/011 893 1228/ ይደውሉ
ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/630362f0dcdb02191617e541?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
705 views07:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-23 16:36:19 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

ብስራት የመጀ/ደ/ት/ቤት በ2015 ዓ.ም ለት/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ

1. የደንብ ልብስ
2. የፅህፈትና የቢሮ ዕቃዎች ፣ አላቂ የት/ዕቃዎች እና ልዩ ልዩ መሳሪያዎች
3. ሌሎች አላቂ እቃዎች የጽዳት እቃዎች ሌሎች
4. አላቂ ቀላል የህክምና እቃዎች
5. ለህንፃ ቁሳቁስና ዕድሳት ጥና እቃዎች ግዢ
6. ለቋሚ ዕቃ ለፕላንት ማሽነሪ መግዣ

በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል በዚህ መሰረት መስፈርቱን የሚያሟሉና ብቃት ያላቸው ተወዳዳሪዎች ሰነዱን ብር 100 (አንድ መቶ ብር ብቻ) በመክፈል ይህ ግልፅ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት 16/12/2014 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ነሃሴ 27/12/2014 ዓ.ም ድረስ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የመወዳደሪያ ዋጋውን በማድረግ ዋናውንና ኮፒውን በአንድ ኤንቨሎፕ በማሸግ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በአ/ከ/ክ/ከ/ ብስ/የመጀ/ደ/ት/ቤት ቁሳቁስ ፊት ለፊት ወረዳ 13 ጎን በሚገኘው የክፍያና ሂሳብ ደጋፊ የስራ ሂደት ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 5 በግንባር በመቅረብ ማስገባት ይቻላል።

ማንኛውም ተጫራቾ

1.የታደሰ የንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይ የምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታhስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የመንግስት መ/ቤቶች በሚፈፅሙት ግዥ ለመሳተፍ የሚያስችል የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ ወቅታዊ የሆነ የታከስ ከሊራንስ ማቅረብ ይኖርበታል።
2. ጨረታው የሚከናወነው በመንግስት ግዢ አዋጅ በተገለፀው ግልፅ የጨረታ ስነስርዓት መሰረት ይሆናል።
3.ጥቃቅን ተቋማት በአዋጁ መሰረት የተቋቋመ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በጨረታ ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትክ ተቋማቱን ካደራጃቸው አካል የሚሰጥ ኃላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን የሚገልጽ የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅበታል።

4.ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ሲያቀርብ ዋናውንና ቅጂውን በሚለከተው አካል መፈረምና ማህተም መደረግ አለበት።

5. ጨረታው በ10ኛው ቀን ነሃሴ 27/12/2014 ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ታሽጎ በዛው ቀን ነሃሴ 27/12/2014 ዓ.ም 11:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁፕር 011 273 9359 / 0946 87 71 31

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/63035c49dcdb02191617e536?lang=am ይመልከቱ

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
777 views13:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 11:18:12 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ የኮንስትራክሽን ጨረታ!

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በ 2015 በጀት አመት የሚከተሉትን የግንባታ ስራዎችን ለማሠራት ይፈልጋል

1. የችሎት አዳራሾችን እድሳትና ምቹ የማድረግ ሥራ

2. ከፍርድ ቤቱ ውጪ እና ውስጥ ያሉ ቦታዎች ላይ የምድረ ግቢ የማስዋብ ስራ እና አዲስ የግቢ መግቢያ በር ግንባታ ሥራ

3 የአስተዳደር ህንጻ፤ የአቃቤ ህግ ህንጻ ጥገና የመፀዳጃ ቤት እድሳት እንዲሁም የአስተዳደር ህንጻ መግቢያ የሚገኝ የምድረ ግቢ የማስዋብ ሥራ

4 የፍርድ አፈፃፀም የተሽከርካሪ ማቆሚያ ይዞታ ላይ ለህንፃ ግንባታ የሚያስፈልገውን የዲዛይን ስራና የአማካሪ ቅጥር ማከናወን ስራ ማሰራት ይፈልጋል።

ከላይ የተጠቀሰውን ግዥ ለማቅረብ (ለማቅረብ) ብቃት ያላቸው አቅራቢዎች

በታሸ የጨረታ ሰነድ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ቡድን (ዋናው መ/ቤት) እንድታቀርቡ ትጋበዛላችሁ ጨረታው ቦሚከናወነው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፑብሊክ መንግሥት የመንግሥት ግዥ አዋጅ በተገለጸው በግልጽ የጨረታ ሥነ ሥርዓት መሠረት ይፈጸማል ከላይ የተጠቀሱት ግዥዎች ጨረታ የሚከናወነው ብቁ ከሆኑ አቅራቢዎች ከስራው ጋር አግባብነት ያለው ሆኖ የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፍቃድ

1. ፍላጐት ያላቸው ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ለመግዛት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) ከፍለው መውሰድ ይችላሉ።

2. አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ለጨረታው የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ በአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋማት የተቋቋሙበትን የሕጋዊነት ማስረጃ በማሳየት ያለከፍያ በነጻ ይሠጣቸዋል።

3 አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ወይም ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር (ዋናው መ/ቤት) ድረስ በመምጣት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት ይሆናል።

4. በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በጨረታ ማስከበሪያ፣ በውል ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ከፍያ ዋስትና ምትከ ተቋማቱን ካደራጃቸው አካል በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስም እና የጨረታው አይነት ተጠቅሶ የሚሰጥ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ይኖረዋል። ዘግይተው የቀረቡ የጨረታ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም በጨረታ ላይ ለመገኘት በፈለጉ ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ነሐሴ 27 ቀን 2014 ዓ.ም በ4:10 ሰዓት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/6300ab9665fcad7e9432d911?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
945 views08:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-20 09:25:58 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምግብ የመድኒት ፣ ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን የ2015 ዓ.ም. በጀት ዓመት የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች መግዛት ይፈልጋል።

1- የሆቴል አገልግሎት (ለአንድ ዓመት ኮንትራት)
2- የህትመት አገልግሎት
3- የተሽከርካሪ እጥበትና ግሪስ (ለአንድ ዓመት ኮንትራት)
4- የመስኮት መጋረጃ ከነሙሉ አክሰሰሪው
5- መስተንግዶ ውሃ ቆሎ (ለአንድ ዓመት ኮንትራት)

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች ማሟላት የሚችሉ ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ።

1.ተጫራቾች በተሠማሩበት የሥራ መስክ ማቅረብ የሚችሉ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትንና የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና የንግድ ምዝገባ እንዲሁም የገቢዎች ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፣
2.አነስተኛና ጥቃቅን ከአደራጃቸው አካል ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው።
3.የመንግሥት የግዥ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ የአቅራቢነት ፈቃድ ያላቸው።
4.ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
5.ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 100(አንድ መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ከባለሥልጣን መ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 601 ማግኘት ይችላሉ።
6.ጨረታው በ10ኛው የስራ ቀን 10፡30 ታሽጐ በ11ኛው ቀን በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ለአላቂ ዕቃዎች ተጫራቾች ከጨረታው በፊት ሣምኘል ማቅረብ አለባቸው።

አድራሻ :-ቦሌ መንገድ ፍላሚንጐ ጐን ቶሚ ታወር 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 601

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/62ff3ae765fcad7e9432d8b5?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
877 views06:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-19 11:28:35 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ !

በጉለሌ ክ/ከተማ የአዲስ አበባ ቁጥር 1 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

1፡-አላቂ የጽሕፈት መሳሪያ
2፡- አላቂ የጽዳት ዕቃዎች
3፡- የደንብ ልብሶች
4፡- የደንብ ልብስ ስፌት
5፡- የተለያዩ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች
6፡- የላብራቶሪ ዕቃዎች
7፡- የስፖርት ዕቃዎች
8፡- ህትመት
9፡- ቋሚ ዕቃዎች
10፡- ጥገና የኮምፒውተር ፤ ፕሪንተር እና ፎቶ ኮፒ ማባዣ ማሽን

በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች፦

1.በጨረታው የሚወዳደሩ ተጫራቾች ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ በስማቸው ያላቸውና የዘመኑን ግብር የመከፈል ግዴታቸውን የተወጡ ሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር ሰብሳቢው ባለሥልጣን የተሰጠ ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን አለባቸው።

2.የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል።

3.በጨረታው የሚወዳደር የግዥው ጠን ከ100,000 በላይ ከሆነ የቫት ከፋይነት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ሆን አለባቸው።

4.በአነስተኛና ጥቃቅን የተደራጁ የራሳችሁን እሴት ያልጨራችሁ እና አምራች ያልሆናችሁ እንደማንኛውም ተወዳዳሪ የጨረታ ሰነድ 100 ብር በመክፈል እና ሲፒኦ በማስያዝ መወዳደር ትችላላችሁ።

5. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ አአቁ1, የመጀ ደ.ት/ቤት ቢሮ ቁጥር 3 በመምጣት የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ትችላላችሁ።

6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን ዋናውንና ቅጅውን በጥንቃቄ በታሸ ፖስታ በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ውስጥ ጋዜጣው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ 10/ለአሥር] ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት የጨረታ ሰነዱን መግዛትና ዋጋ በመሙላት ማስገባት አለባችሁ።

7 .በአስረኛው ቀን 11:30 ሰዓት ላይ ታሽጎ በአሥራ አንደኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸO በተገኙበት አ/ቁ//የመጀ/ደ/ት/ቤት ቢሮ ቁ.3 የጨረታ ሳጥኑ ከጠዋቱ 3 00 ሰዓት ይከፈታል።

8.አሸናፊዎች ያሸነፉበትን ዕቃ በራሳቸው ትራንስፖርት አዲስ አበባ ቁጥር 1 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ንብረት ከፍል ማቅረብ አለባቸው።

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/62fdf1ef65fcad7e9432d859?lang=am ይመልክቱ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
895 views08:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-18 10:48:57 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ !

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባለው በጀት የጥገና እቃዎች
1የቧንቧ እቃዎች
2 የኤሌከትሪክ እቃዎች
3 የግንባታ እና የአናጺ እቃዎች መግዛት ይፈልጋል።

1.ከላይ በተጠቀሰዉን ግዥ ለማቅረብ (ለማቅረብ) ብቃት ያለቸው አቅራቢዎች በታሸ የጨረታ ሰነድ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ቡድን (ዋናው መ/ቤት) እንድታቀርቡ ትጋበዛላችሁ። ጨረታው የሚከናወነው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞhራሲያዊ ሪፑብሊ መንግሥት የመንግሥት ግዥ አዋጅ በተገለጸዉ በግልጽ የጨረታ ሥነ ሥርዓት መሠረት ይፈጸማል። ከላይ የተጠቀሱት ግዥዎች ጨረታ የሚከናወነው ብቁ ከሆኑ አቅራቢዎች ከስራው ጋር አግባብነት ያለው ሆኖ የዘመኑን የታደሰ ጋዊ የንግድ ስራ ፍቃድ በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ ለሆናቸው የምስhር ወረቀት፤ የተፈረመ የማጭበርበር ድርጊት ላለመፈፀም ቃለ መግቢያ ቅፅ የግብር ከፋይ መለያ(TIN) ሠርተፍኬት የተጨማሪ እሴት ታስ ምዝገባ ሰርተፍኬት በ2014/2015 የታደሰ የንግድ ፍቃድ የአገር ውስጥ ገቢ ታስ ክሊራንስ ይሆናል።

2. አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ለጨረታው የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ በአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋማት የተቋቋሙበትን የሕጋዊነት ማስረጃ በማሳየት ያለክፍያ በነጻ ይሠጣቸዋል።

3. ጨረታው ነሐሴ 19 ቀን 2014 ዓ.ም. በ8:00 ሰዓት ጠዋት ወይም በፊት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ የጨረታ ሠነዱን ማስገባት ይሆናል፡፡

4. በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በጨረታ ማስከበሪያ፣ በውል ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትከ ተቋማቱን ካደራጃቸው አካል በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስም እና የጨረታው አይነት ተጠቅሶ የሚሰጥ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ ዘግይተው የቀረቡ የጨረታ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡ በጨረታዉ ላይ ለመገኘት በፈለጉ ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ነሐሴ 19 ቀን 2014 ዓ.ም በ4:10 ሰዓት ጠዋት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/62f244c72562a546f6cfc295?lang=am ይመልከቱ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
882 views07:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-16 16:00:35
ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕብረተሰብ ጤና ት/ቤት የኤሌክትሮኒስ የፈርኒቸርና የአልባሳት የመሳሰሉት ግዥ ብቁና ህጋዊ ከሆኑ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚሁ መሰረት በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሎትን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።
1. ተጫራቾች ለውድድር ሊቀርቡ ማሟላት ያለባቸው የሕጋዊነት መረጃዎች በዘርፉ የዘመኑ (የ2014 ዓ.ም.) የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍታድ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ወይም ታክስ ክሊራስ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የምስክር ወረቀት መንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘበ ስለሆናቸው ማረጃ የሚያቀርቡ።
2 አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የጨረታ ማስከሪያ ምትከ ካደራጃቸው ክፍለ ከተማ የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
3. ጨረታው ነሀሴ 17 ቀን 2014 ዓ.ም. ከቀኑ በ8:00 ሠዓት ተዘግቶ በዕለቱ በ8:30 ሠዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ክፍል ይከፈታል።
4. አድራሻ፡-አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕብረተሰብ ጤና ት/ቤት ሰፈረ ሰላም ካምፓስ ህንጻ 2ኛ ፎቅ

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/62ecfd656da85b3459809112?lang=am ይመልከቱ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።
917 views13:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ