Get Mystery Box with random crypto!

ዘመድኩን በቀለ(ነጭነጯን)

የቴሌግራም ቻናል አርማ zemedkunbekele3 — ዘመድኩን በቀለ(ነጭነጯን)
የቴሌግራም ቻናል አርማ zemedkunbekele3 — ዘመድኩን በቀለ(ነጭነጯን)
የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekele3
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 25.50K
የሰርጥ መግለጫ

እንደ ፌስቡክ፣ እንደ ዩቲቡ ሁሉ በዚህ መንደርም ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክ ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2023-05-26 13:09:19 #መንበረ_ሰላማን_ለምን_እቃወማለሁ?

1) የምእመናኑ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጉዳት ማእከል ያደረገ ሳይሆን "የፖለቲካ ክንፍ ሚዛን ማስጠበቅያ ነው" ብየ ስለማምን፡፡

የትግራይ ህዝብ ከደረሰበት ዘርፈ ብዙ ጉዳት የተነሳ መንፈሳዊና ማሕበራዊ ሕይወቱ ተመሰቃቅሏል። የዕለት ጉርስ ያጣና በዚህም ለሞት የሚዳረግ ብዙ ነው። ይህ ህዝብ ከዚህ ሁሉ መከራ ለመታደግ በትግራይ ያሉ የሃይማኖት መሪዎች (በተለይ ክህዝብ ብዛት አንፃር የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን) ሚና የጎላ መሆን ነበረበት። ይሁንና ግን ፖለቲከኞችንና አክቲቪስቶችን እየተከተለ መግለጫ ከማውጣት የዘለለ ለተጎዳው ህዝብ አንዳች ነገር ሲያደርግ አይታይም። ለህዝቡ መንፈሳዊ መረጋጋት ጉባኤያትንና ልዩ ልዩ ስልጠናዎች መዛጋጀት ግን ይህን ያክል እሩቅ ባልሆነበት ነበር።

አንድ አሁናዊ ጉዳይ ብቻ ላንሳ፦
የትግራይ ገበሬዎች መዳበርያ እንደ ሰማይ ርቋቸው እያለ፣ ተፈናቃዮች ለዕለት ጉርስ የለጋሾች እጅ እየጠበቁ "ከዚህ ህዝብ ተገኝተናል፣ ለህዝብ ቁመናል" በሚሉ ሌቦች በልገሳ የተገኘን መዳበርያና ስንዴ በግለሰቦች እጅ ገብቶ ለገበያ ሲቀርብ ብዙ ሰው ሲያስቆጣ፣ ለጋሾች  "ተጣርቶ ሌቦች ለሕግ ካልቀረቡና የክትትል መንገዳችን ሳናዘምን እርዳታ አንልክም" የሚል መርዶ ሲያሰሙ፣ የዓለም አጀንዳ ሲሆን፣ ጊዜአዊ አስተዳደሩ አጣሪ ኮሚቴ ሲያዋቅር "መንበረ ሰላማ" በአሁኑ መግለጫው ይህችን መንካት ሳይፈልግ የግለሰቦች  "ለሰርግና ለተስካር የሚታወጡት ወጪ ያሳስበኛል" ብሏል። ለምን? ከህዝብ ይልቅ ለፖለቲካ ይጠነቀቃልላ! እንዲያ ብሎ መግለጫ ቢያወጣ የፖለቲካ ነጥብ ይጥላል ብሎ የሚሳሳለት አካል አለ ማለት ነው።

2) እቅበተ እምነት የረሳ በመሆኑ።

አሁን በትግራይ ብዙ ወጣት ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እየወጣ ወደ ሌሎች እምነቶች እየፈለሰና  ኢ-አማኝ እየሆነ ነው። ምክንያቶቹ ብዙዎች ሊሆኑ ቢችሉም በትግራይ ያሉ አባቶች ግን ከሃይማኖት ስለሚወጡት ወጣቶች ሲገዳቸው አይታይም። እነሱ ይቅር ከመባባል እንዴት እንደሚሸሹ ሲያስቡ መሽቶ ይነጋባቸዋል። በተለያዩ ሚድያዎች የቤተ ክርስቲያ አስተምህሮ የሚያንቋሽሹ ዝግጅቶች በስፋት ሲቀርቡ "ከቤተ ክርስቲያን የወጡ ናቸው" ከሚል እውር መግለጫ የዘለለ ስለ ተነገረው አስተምህሮና ስለሚድያዎቹ ምንም ላለማለት ቃል የገቡ ይመስላሉ። "አቡነ ሰላማና ፱ቱ ቅዱሳን የድህነታችንና የድንቁርናችን ምክንያት ናቸው" የሚሉ አካላት እየተንከባከቡ በየቀኑ "መንበረ ሰላማ ወደፊት" ይሉናል።

3) አብዝተው የሚጮኹለት ትግራይን ለመገንጠል በሙሉ ኃይላቸው በሚሠሩ ሃይማኖት የለሽ ፖለቲከኞችና አክቲቪስቶች በመሆኑ።

መንበረ ሰላማን ወደዚህ ጫፍ እንዲደርስ ከኋላ ሆነው አለንልህ የሚሉት በብዛት ሃይማኖት የሌላቸው ለትግራይ መገንጠል አብዝተው የሚሠሩ ፖለቲከኛችና አክቲቪስቶች ናቸው። በርግጥ በደረሰው ከፍተኛ ጉዳት ተበሳጭቶና አከሃሄዱ ልክ መስሎት የሚደግፍ ምእመን የለም ማለት ግን አይደለም። ከእነዚህ በተጨማሪ ተሃድሶ ፕሮቴስታንትና ፕሮቴስታንቶች ጮቤ ይረግጣሉ። ለምን?

4) የምእመናን ልብ የሚከፋፍል ስለሆነ።

አከሃሄዱ የብዙ ምእመናንን ልቡና የሚከፋፍልና ከመንፈሳዊነት ይልቅ የ"የእኔነት" ስሜት የምያጎላ ነው። ይቅርና አገለግለዋለሁ የሚትለው ምእመንና በሌላ ቦታ (ክልልና ሀገር) ያለ በእንቅስቃሴህ የሚረበሽ አማኝ ካለ ስለ ምእመኑ ተብሎ ከችኮለና ከእልኸኝነት ወጥቶ ስክነትና እርጋታ ይጠይቅ ነበር። የመንበረ ሰላማ ችኩልነትና ግብታዊነት ግን ልቡናው የተከፋፈለብት ምእመን ይበልጥ የሚጎዳና ሃይማኖታዊ ረቡ ከዜሮ በታች የሆነ ነው።

5) መንበረ ሰላማ ራሱ ገፊ ምክንያቶቼ ከሚላቸው ንጹሕ ባለመሆኑ።

መንበረ ሰላማ ለመመስራት ገፊ ምክንያቶች ሆኖውብና ከሚባሉት መካከል
የኢ/ኦ/ተ ቤተ ክርስቲያን ጦርነቱ ደግፋለች
በትግራይ ለደረሰው የካህናት፣ የምእመናን፣ የአብያተ ክርስቲያናትና ንዋየ ቅድሳት ሞት፣ ስደት፣ ውድመት፣ ስርቆት ወዘተ ሲኖዶሱ አላወገዘም
ከቅዱስ ሲኖዶስ አባላት መካከል ብዙዎች መልካም ያልሆኑ ንግግሮችና ድርጊቶች ሲፈፅሙ ሲኖዶሱ ምንም አላላቸውም ወዘተ የሚሉ ናቸው።
እነዚህ ሁሉ ልክ ናቸውኳ ብንል በመንበረ ሰላማ ያሉ ብፁአን አባቶችና ሊቃውንት "ቤተ ክህነት መሰረትን" ከማለታቸው በፊት እንደ ግል፤ ቤተ ክህነት ከመሰረቱ በኋላ ደግሞ እንደ ተቋም እላይ ከተዘረዘሩት ክሶች ራሳቸውን ንጹሐን ማድረግ አይችሉም - በፍፁም (መዘርዘሩ አሰልች ስለሆነና ጥቅሙ እምብዛም ስለሆነ ልተወው - ለሚጠይቀኝ ግን እቀጥላለሁ)። 
በብጹእ አቡነ መርሐና በሌሎች አካላት ተደጋግሞ የሚነሳ አንድ ጉዳይ ብቻ አንስቸ ልለፍ። አንድ ሊቀ ጳጳስ "ከህወሓት ይልቅ ሠይጣን ቢገዛን ይሻለናል" ማለታቸው ይታወሳል። ንጽጽራዊ ንግግሩ አይደለም ከሊቀ ጳጳስ ከሌላ ሰውም ባንሰማው ደስ ይለናል። ይህ ንግግር ግን ከዓውዱ አውጥቶ ከሃይማኖትና አምልኮ ጋር ማያያዝ ነገሩን "ከፍየልዋ በላይ . . ." ያደርገዋል። አቡነ መርሐ በዚህ ንግግር  ይህን ያህል የተከፉት ህወሓት በአንድ ሊቀ ጳጳስ በዚህ ልክ በመጠላቷ ነው ወይስ በህወሓት ውስጥ አምልኮ አለ? "ከህወሓት ይልቅ የሠይጣን አገዛዝ ይሻለናል" ማለት ነው የሚከፋው ወይስ "ህወሓት ተነካች" ብሎ ለያዥ ለገናዥ ማስቸገር? በሁለቱ መሃል የፖለቲካ ዝንባሌ ልዩነት የለም  - ያውና አንድ ናቸው። ሌላውም እንዲሁ ነው።

6) የሐዋርያት አሠረ ክህነት (Apostolic succession) የሚበጥስ ኢ-ቀኖናዊ በመሆኑ።

በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሥልጣነ ክህነት በቅብብሎሽ የሚወርድ እንጂ እንደፈለግክ እየጀመርክና እየቀጠልክ የሚትሄድበት አይደለም። ለዚህም አሁን ያለን ሲኖዶሳዊ አስተዳደር ከመንበረ ማርቆስ ለማምጣት የተከፈለው ዋጋና ዋጋ የከፈሉት እነ አቡነ ዮሐንስ ቀዳማዊ ምስክሮቻችን ናቸው። በፖለቲካዊ ጉዳዮች ተኮራርፈህ "የራስህ ጉዳይ" የሚባል ቢሆን ከእኛ ይልቅ ለእነ አቡነ ዮሐንስ "ብዙ ገፊ ምክንያቶች ነበሯቸው" ብየ አምናለሁ። የመንበረ ሰላማ አከሃሄድ ግን ይህን ሁሉ ታሳቢ ያላደረገ ግብታዊ ሆና ተሰምቶኛል።
"ፓትርያሪክነ አቡነ ማቲያስ" እያሉ የአቡነ ማቲያስ ይሁንታ ያልተገኘበት ሹመት እንፈፅማለን ማለት ራሱ "የዕቃ ዕቃ" ጨዋታ ይመስላል እንጂ ሃይማኖታዊ ይዘት እንደሌለው ግልፅ ማሳያ ነው። ወይ "አቡነ ማትያስ ፓትርያሪካችን አይደሉም" ማለት አልያም ኤጲስ ቆጶሳት ለመሾም ይሁንታቸው መጠበቅ ግድ ነው። "ለምን እንዲህ ሆነ?" ቢባል የመንበረ ሰላማ መንገድ ጠራጊዎቹ ሃይማኖታዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው መረዳት እንደ ፖለቲካው ስለሆነ።

Gebreab Hagos
11.5K views10:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-23 21:34:44 ከላይኛው የቀጠለ።

"…አለቀውም። የጳጳስ መኪና ስለማይፈተሽ የጋምቤላን ወርቅ ከትግሬዎቹ ጋር ከእነ ጋትሉክ ጋር የዘረፈውን አባ ሩፋኤልንማ አልፋታውም።

"…እስከ ጥቅምት ምን ይሆናል?

"…በእኔ ግምት ጥንቃቄ እስካላደረጉ ድረስ እስከ ጥቅምት ድረስ ብዙ አባቶችን ፓትርያርኩን ጨምሮ እንደ ብፁዕ አቡነ አረጋዊ መርዘው ሊገድሏቸው ይችላሉ። መዝግቡልኝ። የትናንትናው የጳጳሳት ሹመት ፖለቲካዊ ነው የሚሉትን ሰዎች ስጋት አልነቅፍም። ልዩነቴ አባቶች እንጂ ኦሮሞ ትግሬ ይሾም ባለመባሉ ነው። ሆኖም ግን ጨዋታው ግልፅ በመሆኑ አባቶች በተለይ ዐማራና ትግሬ የሆኑቱ በተቻለ መጠን ይጠንቀቁ ለማለት እወዳለሁ። ጊዜው ሲደርስ ፈተናውን ለመጋፈጥ እየተዘጋጀን እግረመንገዳቸውን በተለይ በአውሮጵላን ጉዞ ላይ እንደ የጎጃሙ ሊቅ እነ ስብሃት ነጋ እንደወጉት እንደ መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ደም አስታውካችሁ እንዳትሞቱ በአውሮጵላን ጉዞ ላይ ቢርባችሁ እንኳ እህል፣ ቢጠማችሁም ውኃ አትጠጡ። በየድግስ፣ በየሃብታሙ ቤት አትንጎዳጎዱ። ከተቻለ ራሳችሁ ሠርታችሁ ብሉ። ካልተቻለ የቤት ሠራተኛችሁም ላይ ጥንቃቄ አድርጉ። ቲማቲም፣ ሽንኩርት የምትገዙባቸውን ቤቶች ሳይቀር ቀያይሩ። በቃ በተቻለ መጠን ተጠንቀቁ። እኔ ይሄን አሳስባለሁ። የመኪና አደጋም እንዲሁ። በአቡነ ጳውሎስ ጊዜ አባቶችን ገዳይ የነበረው ቡድን አሁንም በቤተ ክህነቱ እንዳለ ዕወቁ። በተለይ ነገዳችሁ የዐማራ ነው የተባላችሁ ጳጳሳት ሹፌር እና መኪናችሁን ምረጡ፣ አስተካክሉም።

"…በሀገር ደረጃም እስከ ጥቅምት ድረስ ከፍተኛ ለውጥ ይኖራል ብዬ እገምታለሁ። እነሆ ክረምት እየመጣ ነው። ክረምት ሲመጣ፣ ዝናብ ጠብ ሲል ደግሞ የዓመት የደም ግብር የለመደው ሰይጣን ግብሩን ለመሰብሰብ በትግሬዋ ወያኔ በኩል ከተፍ ማለቱ አይቀርም። ወያኔ በበጋ አትዋጋም። ደም የፈሰሰበትን ስፍራ ዝናብ እስኪነካውና እስኪጠርገው ድረስ ሰላማዊ ነው የምትሆነው። እናም ክረምቱ እየመጣ ስለሆነ ይኸው እያሟሟቀች ነው። ከአሁኑ በሰልፍ ጉዞዋን ጀምራለች።

"…ብልግናው ኦሮሙማውም የዐማራን ጦር ማስፈታት ባለመቻሉ፣ የባህርዳሩ ስብሰባ ላይ እንዳሻው ባለመሆኑ፣ ሲኖዶሱን እንደ መጅሊሱ ባለመገረዱ ምክንያት ከትግሬዋ ወያኔ ጋር ሆኖ በእልህ ዐማራን ለመበቀል መሞከሩ አይቀርም። የአሁኑ የደም ጎርፍ ግን ዐማራና ትግሬን ብቻ ሳይሆን አዲስ አበባንም አይጎበኛትም ማለት አይቻልም። እንዲያውም ከወልቃይት እና ከራያ ወረራ በፊት "100 ሺዎች በአንድ ሌሊት ታርደው ያድራሉ..." ሲል የነበረው አራጅ አቢይ አህመድ የእርድ ተግባሩን በአዲስ አበባ ሕዝብ ላይ ሊፈጽም ይችላል። ለዚያም ነው አሁን ኦነግን ወደ አዲስ አበባ ማስጠጋቱ። ደብረ ዘይትና አለምገና ላይ መዋጋቱ።

"…ለድንገቴው ትርምስ ቢያግዘኝ ብሎም በአንድ ድንጋይ ሁለት ግዳይ የሚጥልበትን የመስጊድ ፈረሳውንም እያጧጧፈው ነው። በኦሮሚያው የመስጊድ ፈረሳ ላይ እስላሞቹ ዝም ያሉት አስቀድሞ መጅሊሱን በመቆጣጠሩ ነው። መጅሊሱ በኦሮሙማ ከተሞላ በኋላ እስላሞች ላይ ለሚወስደው እርምጃ የሚጮህ የለም። አሁንም እየሆነ ያለው እንደዚያ ነው። የእስላሞቹን መጅሊስ ሽባ ማድረጉ ያለው ጥቅም ስለገባው እኮ ነው አልሳካለት አለ እንጂ ቅዱስ ሲኖዶሱን ለማፍረስ ከቅዱስ ሲኖዶሱ ጋር እየታገለ ያለው። ከዚያ ቤተ ክርስቲያን ሲያፈርስ ዝም ጭጭ የሚል ሲኖዶስ ሊመሠርት። እግርህን ብላ በሉት። የኦሮሞው መጅሊስና አክቲቪስቶች ዝም ያሉት ዐማራ ላይ አንድ ሁለት አደጋ እስኪፈጥርላቸው ድረስ ነው። ጎንደር እና ጎጃም ላይ ይሞክራል ተብሎም ይጠበቃል። በመስጊድ ፈረሳው…

1ኛ. የጥንቱን ነባሩን እስልምና አመናምኖ በወሀቢያ ይተካል።
2ኛ.ሙስሊሙ ተነካ በሚል ሰበብ የተቆረቆሩ በመምሰል በጨነቀው ጊዜ የዓረብ ሃገራት ጦርን ያስገባል። እነ OMN, KMN, OBN ም 26 ጳጳሳት የሚለውን ነጠላ ዜማ በሰፊው ያቀነቅናሉ። እበድ። ይደፈርሳል ይጠራል። ኦርቶዶክስ መጅሊስ አይደለችም። ትደክማለህ ታደክምሃለች።

"…እናም በመጨረሻም አባ አምሐ ኢየሱስ እንዳሉት "ጎንደር የሚጀምረው ጦርነት አዲስ አበባን በአንድ ሌሊት እንዳልነበረች ያደርጋታል።" እናም ወዳጆቼ ሌላውም የቀረው ነገር ሁሉ ፍጻሜ ካገኘ በኋላ እንደተባለውም ዐማራው ከላይ ተነሥቶ ፈጣሪውን ይዞ ወደታች እየጠረገው በድል ይመለሳል። ራሱንም፣ ኢትዮጵያን ነፃ ያወጣል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።

"…ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው…!
12.8K views18:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-23 21:34:44 "…ትልቁ ድል የምለው በክፍት ቦታዎች ላይ በኦሮሚያ እና በደቡብ በአፋጣኝ ሰው ይሾምባቸዋል ተባለ እንጂ፣ እስከአሁን ኦሮሞ፣ ጉራጌ ይሾማል አልተባለም። ኮሚቴው አብዛኛው በኦሮሙማው መንፈስ የተሳበ ቢሆንም እሱ ግን ወሳኝ አይደለም። አሁን እንደማየው ከሆነ አቡነ ዮሴፍ የሉበትም። አቡነ ማቴዎስን ግን አያለሁ። የሰሜን ሸዋው ተወላጅ አቡነ ማቴዎስ የኦሮሙማው ደጋፊ ናቸው ይባላል። በግብግቡ ወቅት ሁሉንም አጋፍጠው እርሳቸው ወደ ሲውዘርላንድ የፈረጠጡ፣ በዚያም ቆይተው ኦሮሞዎቹ መሸነፋቸውን ሲያረጋግጡ ነገር ካለፈ ከበረደ በኋላ የተመለሱ ሰው ናቸው ይሏቸዋል። ሌሎቹ አስመራጮች አብላጫ ድምጽ ያላቸው በሙሉ ግን ኦሮሞዎቹ ናቸው። ኦሮሞ ሆነ ጉራጌ፣ ትግሬ ሆነ ዐማራ ግን የኮሚቴው ሥራ መርጦ ማቅረብ ነው። አጽዳቂው ቋሚ ሲኖዶሱ ነው። ይሄ ቀመር ሴራ ቢኖርበትም አንድ እርምጃ ወደፊት ቀድመን ማሰብ ከቻልን ሴራውን ብትንትኑን ማውጣቱ ቀላል ነው። እኔ የራሴን መዶሻ ይዤ እየጠበቅኩ ነው። እናንተም ተዘጋጁ።

"…አሁን ባለው ቦለጢቃ ምዕራብ ሸዋ እና ጅማ የሃገረ መንግሥቱን ቁልፍ ቁልፍ ሥፍራዎች በመያዝ በአንደኝነት እየመሩ ነው። ልክ እንደ ዘመነ ወያኔ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በሃይማኖት ዓድዋዎቹ አጥለቅልቀው እንደነበሩት ማለት ነው። አሁን ደግሞ የላይኛውን የሥልጣን፣ የኢኮኖሚና የሃይማኖት ወሳኝ ክፍል ጅማ እና ምዕራብ ሸዋ ናቸው የተቆጣጠሩት ሲሆን ፍርፋሪው ለአሩሲ፣ ለባሌና ለሃረርጌ ኦሮሞ እስላሞች ነው የተሰጠው። በተለይ መስጊድ እና ቤተ ክርስቲያን ፈረሳው። ጅማዎች በእስላሙ አቢይ አሕመድ አማካኝነት ሀገረ መምግሥቱን በሀጂ ኢብራሂም ቱፋ አማካኝነት እስልምናውን ተቆጣጥረውታል። ከሥር የጅማዎቹ እነ አህመዲን ጀበልም እስልምናውን እንዲቆጣጠሩት ተደርጓል። ፕሮቴስታንቱ ኦሮሞ ገና አልለየለትም። የባሌው፣ የኢሉአባቦር እና የወለጋው ክንፍ እየተጠዛጠዘ ነው። በፓስተር ጻድቁ በኩል ባሌ የሚያሽንፍ ይመስላል።

"…ወደ ኦርቶዶክስ ስንመጣ የኦሮሙማው ቡድን ፓትርያርክ መሆን ያለበት ከምዕራብ ሸዋ ነው ብለው ወስነዋል። ወለጋ ጴንጤ ነው። ጅማ እስላም ነው። ሸዋ ኦርቶዶክስ ነው። ስለዚህ በድልድሉ መሠረት ፕትርክናው ከሸዋ መሆን አለበት ነው የሚሉት ኦህዴድኦነግ ብልጽግናዎቹ። ዐማራ ቢሆኑም እነ አቡነ ማቴዎስ፣ አቡነ ቀለሜንጦስ ተሿሚው ከሸዋ ይሁን እንጂ ኦሮሞ ቢሆንም ግድ የለንም። ብቻ ፕትርክናው ከትግሬ ወጥቶ ዐማራ እጅ ያውም ጎንደር፣ ጎጃምና ወሎ እጅ መግባት የለበትም ባይ ናቸው። ምዕራብ ሸዋ ማለት ደግሞ የኦሮሞ ፕሬዘዳንት ሽመልስ አብዲሳ፣ ደመላሽ ገ/ሚካኤል፣ ባጫ ደበሌ፣ አዳነች አቤቤም አሩሲ ትወለድ እንጂ መሠረቷ ምዕራብ ሸዋ ነው፣ የእነ ታከለ ኡማ የትውልድ ሃገር ነው። እናም አሁን ምዕራብ ሸዋ የፓትርያርክነቱን ሥፍራ ይፈልጋል።

"…የምዕራብ ሸዋው ቡድን መጀመሪያ በምዕራብ ሸዋው ጠበቃ ኃይለሚካኤል ታደሰ በኩል የመረጧቸው ሦስቱ ጳጳሳት ማለትም ሳዊሮስ፣ ኤውስጣቴዎስ እና ዜናማርቆስ ጋለሞታ፣ ሸርሙጣና ነውረኛ ሆነው መገኘታቸው ከባድ ኪሳራ ላይ እንደጣላቸው ተረዱ። በተለይ ኃይለሚካኤል ሸርሙጣ ጋለሞታውን ወንድኛ አዳሪ ይታገሱ፣ ይቴ ጭሷን እኔ ጋር ፋይል እንዳለው ሳያውቅ ለጵጵስና መምረጡ እጅግ ከባድ ዋጋ አስከፍሎታል። ልብ በሉ ይታገሱም የምዕራብ ሸዋ የአድአበርጋ ሰው ነው። ይቴ ጭሱ ለጅማ ነበር የተሾመው። ከዚያ ያ ሲያከስራቸው አሁን በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ የሆነ ሰው ፈልገው መቀየር እንዳለባቸው ወሰኑ። ወሰኑና በአቋማቸው ጽኑ የነበሩትን ብፁዕ አቡነ ናትናኤልን አገኙ። እናም ኦሮሞ ያውም የጀልዱ የምዕራብ ሸዋ ሰው ለፓትርያርክነት የሚታጭ አገኙ ማለት ነው። ጾሯ ስላለች አቡኑም የምንኩስና የመጨረሻ ጣሪያ የሆነችው ዕድል ከመጣችማ ለምን አልፋታለሁ ብለው ተንበረከኩላት። አፈገፈጉም። ለዚህ ነው ሽመልስ በአቡነ ናትናኤል ልብ ላይ "ሳናግዝዎት" ብሎ የተጎዘጎዘው።

"…ቀጣዩ ፈተና ሲያዩት ከባድ ይመስላል። ከተባበርን፣ አንድ ከሆን፣ ከጸለይን፣ ከደፈርን፣ እንደነሱ ሼምለስ ከሆን፣ እንደ ርግብም የዋህ፣ እንደ እባብም ተናዳፊ ኮብራ ከሆን ፈተናው እጅግ ሲበዛ ቀላል ነው። አሁን ኮሚቴው ዕጩ ተሿሚዎቹን መርጦ ለቋሚ ሲኖዶሱ ነው የሚያቀርበው። ቋሚ ሲኖዶሱ ደግሞ አይቶ እና ገምግሞ፣ አጣርቶ ለዋናው ሲኖዶስ የሚያሳልፈው። የእኛ ሥራ የሚሆነው ቋሚ ሲኖዶሱ በኮሚቴዎቹ የታጩትን ግለሰቦች ስምና ፎቶ ለሕዝብ ይፋ እንዲያደርግ ብቻ ነው የምንጠይቀው። ዕጩው መነኩሴ በፈለገው ሰው ይታጭ የልቡን መንፈስ ቅዱስ ይመርምረው በሥጋው ግን ከእኔ ከዘመዴ የባሰ ሸርሙጣ፣ እንደ ይታገሱም ጋለሞታ፣ እንደ እነ ኤውስጣቴዎስም ሰርተፍኬት ያለው አመንዝራ ነውረኛ ከሆነ አንፈልገውም እንላለን። ሕይወቱ፣ ዕውቀቱ፣ ትምሕርቱ፣ አገልግሎቱ በሰው ዘንድ የተመሰገነውን፣ ነውርና ነቀፋ የሌለበትን ደግሞ ዕጩው አልሾምም እንኳ ቢል እጅ እግሩን አስረን በግድ ተሾምብን እንለዋለን። ይህ ይደረግ ዘንድ ከወዲሁ መወትወት አለብን። አለበለዚያ ሉጢው፣ ክብሪቱ፣ እስላምና መናፍቁ ሁሉ ተሹሞ ይላገድብናል።

"…እስከ ሐምሌ የሚፈጠረውንም ዐናውቅም። የተለየ ነገር በሃገሪቱ ሊከሰትም ይችላል። ብቻ ከእኔ የሚጠበቀውን ስነግራችሁ ከበፊቱ የበለጠ ደረጃ አንድ ክፍት አፍ ባለጌ፣ አሳዳጊው የበደለው ሳይሆን ራሱን የበደለ ስድ አደግ መሆን ነው። ከእኔ የሚጠበቀው ይሄ ብቻ ነው። አንድማ እብድ በቤታችን የግድ ነው። አይደለም እንዴ? አሁን በቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት ውስጥ በግለሰብ ደረጃ ነውረኞች እንደሞሉበት እናውቃለን። በመንበረ ፓትርያሪክ ግቢ ውስጥ ጳጳስ ሆኖ መነኩሲት አስገድዶ ደፍሮ አስወልዶ የተቀመጠ እንዳለም እናውቃለን። በሴት ሠራተኛ ስም ሁለት ሚስት በቤቱ ያስቀመጠ ነውረኛም እንዳለ፣ ከአሜሪካ በሽርሙጥናው ምክንያት የተባረረ፣ የቴክስት ሚሴጁን ወፎቼ ጠልፈው የሰጡኝን ወራዳ ሰው መሳይ በሸንጎ ባሰማችሁ ጉድ ነው የምትሉት። የፎን ሴክስ አድራጊውን ድምፁን በማርያም ብዬ ለምኜ ያስቀረሁትም እኔ ነኝ። ስለዚህ እኔ በበኩሌ የበሰበሰ ዝናብ አይፈራም እንደሚባለው የፈለገው ይምጣ አይደለም ሲኦል የሲኦል አጎት ለምን አልገባም ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጎን ያልቆመውን አባት እንደ አባት ቆጥሬ አልጠራውም። በግልፅ እዋጋዋለሁ። እሱም፣ እኔም ለቤተ ክርስቲያን እኩል ነን። የሚበልጠኝ በሥልጣነ ክህነት ብቻ ነው። ለቤተ ክርስቲያኒቱ ጥብቅና በመቆም በኩልም ቢሆን ሁለታችንም እኩል መብት እና ሓላፊነት ነው ያለን። ስለዚህ ማንም ምንም አባቱ አያመጣም። በሃገሬ እና በሃይማኖቴ ቀልድ ብሎ ነገር የለም። በሁለቱ የመጣብኝን አልፋታውም። ሃላስ።

"…ጊዜው ሲደርስ የተሸፋፈነውን እገልጠዋለሁ። ሌባውንም፣ ዘራፊ ሸርሙጣ ወንድኛ አዳሪውንም አጋልጠዋለሁ። የአክስቴ ልጅ፣ የአጎቴ እያለ በቤቱ በሠራተኛ ስም ከአንድም ሁለት የጭን ገረድ ያስቀመጠውን ነውረኛ ሸርሙጣ ሁላ እዋጋዋለሁ። በባንክ ብር ያከማቸውን፣ ወልዶ ልጆቹን የሚያስተምረውን፣ ሉጢውን፣ የስልክ ወሲብ አድራጊውን፣ ሱዳን ድረስ ሄዶ የስንፈተ ወሲብ መድኃኒት አስቀማሚውን፣ ቅንዝረኛ፣ መናፍቅ፣ እስላሙን፣ ከየገዳሙ እሸት እሸት የመሰሉ እምቡጥ መነኮሳትን አዲስ አበባ አምጥቶ በቤተ ክህነቱ የኪራይ ቤት አስቀምጦ የወሲብ ባርያ ያደረገውን ሁሉ ነውሩን የሸፈነችለትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን አዋርጄ እኔ ከብሬ እኖራለሁ ካለ ወንድ እናቱ ወልዳዋለች። ዘሪሁን ሙላት በማስረጃ የነገረኝን፣ የሰጠኝን አቡነ ክብሪትንም… ከታች ይቀጥላል።
11.3K views18:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-23 21:34:44 Zemedkun Bekele (ዘመዴ):
"ርዕሰ አንቀጽ"

• ርዕሰ አንቀጽ አይደለም መለስተኛ መጽሔት በሉት። 3 ክፍል ነው። ለአጭር ቀሚስ፣ አጭር ነጠላ፣ አጭር ፀጉር፣ በአቋራጭ መክበር፣ አጭር የጽሑፍ መልእክት ለለመዱ ሰዎች አይመችም። ብቻ አስከ በኋላ ድረስ አንብቡት።

"…የተፈራው የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ አስፈሪነቱ ለጊዜውም ቢሆን ደብዝዞ፣ ለዝቦም፣ ክንፉን እንደተነቀለ ንሥርም መስሎ በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ኃይል ለጊዜው ሰላም በሚመስል መልኩ ተሸፋፍኖ ተጠናቋል። በቃ አደጋው አልፏል፣ ፈተናው አልቋል፣ ማለትም ግን አይደለም። ለአሁኑ ጉባኤውን በመራው አሳልፎም በማይሰጠን በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መሪነት፣ በጥቂት በደጋግ አባቶች መንፈሳዊ ትግል፣ ጽናት፣ ብርታት ፈተና ወጀብ ማዕበሉ ያለፈ መስሏል። ማዕበሉም ጸጥ ብሏል። ጸጥ ያለ ውኃ ደግሞ አደጋው ከፍ ያለነው ነው የሚሉት የውኃ ዳር ነዋሪዎች። እናም ነቅቶ ቆቅ ሆኖ ተዘጋጅቶ መጠበቅ ነው።

"…በአሁኑም የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ሁለቱ ብፁዓን አባቶች ብፁዕ አቡነ አብርሃም እና ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የተሰጣቸውን ኃላፊነት፣ ሥራቸውን፣ ተልዕኮአቸውን በሚገባ በጥበብ ተወጥተዋል። ያውም ፋኖ፣ ነፍጠኛ ተብለው በባለጌ፣ በክፍት አፍ ነጭ ዱርዬ የሰባራ በቡር ልጅ እየተሰደቡ ተልእኮአቸውን ተወጥተዋል። ቅዱስነታቸው መጀመሪያ ላይ ወደ ኋላ የማፈግፈግ፣ በተቃዋሚዎቹ የመጠለፍ ስሜት በግልፅ ይታይባቸው የነበረ ቢሆንም ኋላ ላይ ግን እርሳቸውና ጥቂት የማይባሉ የቤተክርስቲያኒቱ ቀኖና እንዳይሻር፣ እንዳይጣስ፣ በዘመናቸውም ቆሻሻ ታሪክ እንዳይመዘገብ በፈለጉ አባቶች ጥብአት ነገርየው አደጋው ሙሉ ለሙሉ ሳይጠፋ ነገር ግን የለዘበ ሆኖ አሁንም ለጊዜው እንዲያልፍ ሆኗል።

"…ወፎቼ ሲባክኑ ነው የከረሙት። ገሚሶቹ የአገዛዙ ባለ ሥልጣናት ቤት፣ ጓደኞች ጋር፣ ቤተሰብና ቢሮ፣ እኩሌቶቹ ደግሞ በጠቅላይ ቤተ ክህነት፣ አንዳንዶቹም በአቶ ሰሎሞን ሶካ ወደሚመራው INSA (Information Network Security Administration) እና በአቶ ተመስገን ጥሩነህ ወደሚመራው NISS (National Intelligence & Security Service) ብሔራዊ ደኅንነት ቢሮ ሲራወጡ ነው የከረሙት። ፌደራል ፖሊስ ደመላሽ፣ የመከላከያው ብራኑ ጁላም በዚህኛው የሲኖዶስ ስብሰባ በአቡነ ሩፋኤል በኩል ተጋብዘው እንዘጥ፣ እንዘጥ ሲሉ ነበር የከረሙት። ጫታም ሁላ።

"…መቼም በዚህ ወራዳ ተግባር ላይ ከጨረቃ ጳጳሳቱም በላይ እንደ አቡነ ሩፋኤል ወራዳ፣ ቅሌታም፣ ከሃዲ ይሁዳ ሆኖ የወጣ ሰው የለም። "አቶ ተመስገን ጥሩነህ ፓትርያርኩን አውርዱ ብሎናል" ብሎ ሁከት ፈጥሮ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ሲጠየቅ ደግሞ "ያመዋል እንዴ ሰውየው?" ምንአግብቶኝ ነው እንዲህ የምለው? ብሎ እስኪመልስ ድረስ በባለሥልጣናቱ ስም እስከመነገድ የደረሰ፣ ይሄ እንኳ ሲነቃበት በሌላ ሰው ስልክ ስልኩ ላይ አቶ ተመስገን ብሎ መዝግቦ ደኅንነቶቹ ብፁዓን ሊቃነጳጳሳት በተሰበሰቡበት ስፍራ ላይ ሁሉም በሚያየው መልኩ አንዴ የተመስገንን፣ ሌላ ጊዜ የሽመልስን ስም እያሳየ ሲፎግር መክረሙ ታውቋል። በተለይ በአቶ ተመስገን ስም መነገዱ ያላዋጣው ከሃዲ ሰው ከደመላሽ ገብረሚካኤል ጋር በስልክ፣ ከብራኑ ጁላ ጋር እንጦጦ ኤልያስ ድረስ በመሄድ እዚያ ባለው መከላከያ ካምፕ በተዘጋጀለት ራዲዮ አማካኝነት ከብራኑ ጁላ ጋር ሲወሸክት ቢከርምም እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ግን ዕቅዱን ሁሉ አፍራርሶበታል።

"…በትናንቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ውሳኔ ለእኔ የሚታየኝ ከባድ ስጋት ያልተለየው ነገር ግን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ያስገኘው ትልቅ ድል ነው። ነገሩን ሁሉ ማጨለም አልፈልግም። ተገቢም አይደለም። የደከሙ፣ የታገሉ፣ በብርቱ የለፉ አባቶችንም ድካም ዋጋ ማሳጣት ይሆንብኛል። “መጽሐፍ፦ የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር፥ ደግሞ፦ ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል ይላልና።” 1ኛ ጢሞ 5፥18። ስጋቱንም ድሉንም ግን በእራሴ እይታ በአጭሩ ማስቀመጥ እችላለሁ። ስጋቴ ባለፈው ጀግና ጀግና ያጫወትናቸው አባቶች በከፊልም በሙሉም በአብዛኛው ሳይታሰብ፣ ሳይጠበቅም ወደ ዘር ከረጢት በመግባታቸው፣ ዘራቸው ያልሆኑና እንደ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ ዓይነቱ በብዙ ኮተት መጥርነፍ፣ ጅማን ከመናፈቅም፣ እንደነ ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ ህወሓት ተመልሳ መጥታልኛለች ብለው ዐማራ ያውም የሸዋ ዐማራ ሆነው ለኦሮሙማው ብልፅግና ማጎብደድ፣ በተለይ ደግሞ (አባ ቆንጆ) ብፁዕ አቡነ ናትናኤል እንዲህ ሆነው ወርደው በዘር ከረጢት ይወሸቃሉ ተብሎ የጠበቀ የለምና ነው ፈተናው ከባድ ነበር። ወደፊትም ይከብዳል። ነገር ግን ማሸነፍ ብሎ ነገር የማይታሰብ ነው። ሌላው የማኅበረ ቅዱሳን ከማኅበርነት ወርዶ የአክስዮን ማኅበር መምሰል፣ የንግድ ድርጅት መልክ መያዝ፣ የእነ ዶር ያረጋል እስከ ዛሬ ድረስ የነበረውን ትእግስት ትቶ በጥድፊያ ባላወቁት እና ባልገባቸው መንገድ ለጠላት ግብአት የሆነ ጦማር መጦመር፣ ወፎቼ ባደረጉት ማጣራት ያረጋል ግራቀኝ ሳያጣራ ሳያጣራ ያንን ጦማር መጻፉ ለከሃዲያኑ ቡድን እንደ አጋዥ ተቆጥሮ ለአፍራሾቹ ጉልበት ሆኗቸው ተገኝቶ ነበር። ነገር ግን እርሱም በጥበብ ከሽፏል። ለጊዜው ነው ግን ከሸፋው። ወደ ድሉ ደግሞ እንሸጋገር።

"…በሁሉ ዘንድ እንደሚታወቀው በአሁኑ የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ላይ ሹመት ይኖራል ተብሎ ነበር በተቃዋሚዎቹም በሁላችንም ሁሉ ዘንድ ይጠበቅ የነበረው። ሆኖም ግን ይሄ የከሸፈው ገና የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ሳይጀመር ሚያዝያ 27/2015 ዓም ነው ይላሉ ወፎቼ። ዋና ጸሐፊው እና ሥራ አስኪያጁ ለዳንኤል ክብረት ደውለው ጠቅላዩን ቀጠሮ አስይዘው ገብተው በጽሑፍ አቋማቸውን ገልጸው፣ ረጅም ሰዓት የፈጀ ውይይት አድርገው፣ አብይ በውይይታቸው ቢደነግጥም "ቤተ ክርስቲያኒቱ የራሷ ቀኖና ስላላት ሲመቱ ለአሁኑ ለግንቦቱ ርክበ ካህናት እንደማይፈጸም፣ ቢያንስ ለጥቅምት እንደሚሆን፣ እኛ ብዙ ርቀት ሄደን ለመንግሥት ያሳየነውን ርኅራሄ በመንግሥት በኩል ግን የታሠሩ ሥራ አስኪያጆች፣ አባቶችን እስከአሁን ያለመፍታቱ፣ ቤተ ክርስቲያን እስከአሁን ያልተረከበቻቸው አብያተ ክርስቲያናትና ሃገረ ስብከቶች እንዳሉ፣ ለሞቱት ምእመናን በግፍ ለተገደሉት በመንግሥት በኩል እስከ አሁን ፍትሐ እና ፍርድ አለማግኘታቸውን ወዘተ ተነጋግረው፣ ተሟግተው ነው የወጡት። ይሄንን ጎፍላው መሃይሙ ሩፋኤል አያውቅም ነበር። እነ ዶር ያረጋል አበጋዝም አያውቁትም ነበር።

"…በጉባኤው ላይ የኤጲስ ቆጶሳቱን ምርጫ በተመለከተ ወደ ጥቅምት መዘዋወሩ አንደኛው ድል ነው። ይሄ ያሳበደው ተቃዋሚውን የኦሮሙማው ቡድን እንዴት እንደሚንበዛበዝ መመልከቱ በራሱ በቂ ነው። ትናንት አስመራጭ ኮሚቴው በጽሑፍ አቅርቡ በተባሉት መሠረት 16 ቦታ መርጠው ቢያመጡም ጉባኤው ግን 2 በደቡብ፣ 7 በኦሮሚያ ክፍት ቦታዎች ላይ ይሾማል ማለቱ ተቃዋሚዎቹን አሳብዷቸዋል። እንዲያውም የዝሙት የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲ ሰርተፊኬት ያለው አቡነ ኤውስጣቴዎስ አብዶ ነው ጉባኤውን ጥሎ ረግጦ አቋርጦ የወጣው። ምክንያቱም እነ OMN, KMN, ZARA, TMH, OBN, ይጠብቁ የነበረው ትናንት ሸርሙጦቹ እነ ይቴ ጭሷ ጵጵስናቸው ጸድቆ የሚጸናላቸው መስሏቸው ነበር ሲፎገሉ የዋሉት። ነገር ግን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ቀዝቃዛ ውኃ ነው የቸለሳባቸው። … ከታች ይቀጥላል።

ከላይቻው የቀጠለ
9.5K views18:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-22 18:36:16 የቅዱስ ሲኖዶሱ ውሎ በአጭሩ…!

"…ትናንት በመረጃ ተለቭዥን ያቀረብነው ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር መርሀ ግብራችን ዛሬ ግቧን መታለች። ሀ ገደሉና በጥባጩ ዲን አምሳሉ ወይም አባ ሩፋኤል ዛሬ አደብ ገዝቶ አፉን እንደሰሞኑ ሳይከፍት ነው የዋለው። ይቅርታ የዋሉት። ገና አልጨረስኩም። በእሱ ጉዳይ እጨምራለሁ። አሁንም ይቅርታ በእሳቸው ጉዳይ ማለቴ ነው።

"…የዛሬው ጉባዔ በአጭሩ ጠዋት ላይ ትንሽ ሁከት የበዛበት ሲሆን ከሰዓት በኋላ ግን በአንፃራዊነት በስምምነት ነበር ጉባኤው የተካሄደው። ሢመተ ኤጲስ ቆጶሳትን አስመልክቶ ጉባዔው መንበረ ጵጵስና ላላቸው 7 በኦሮምያ 2 ደግሞ በደቡብ ላሉ አህጉረ ስብከቶች ኤጲስ ቆጶሳት እንዲሾሙ ተሰማምቷል። ሹመት የሚገባቸውን የሚያስመርጥ 7 አባላት ያሉት የሊቃነ ጳጳሳት ኮሚቴም ተመርጧል። (አብዛኛው ኦሮሞ የሆኑ ማለት ነው) ሕገ መንግሥቱ ስለሚያዝ ነው እንዲህ የምጠቀመው።

"…ከኮሚቴው መካከል የኦሮሞ ጳጳሳትን ለማስመረጥ ግብፅ ድረስ በመሄድ ከፓትርያርክ ቴዎዶር ጋር በድብቅ እንደመከሩ የሚታሙት ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ዘባሌ (ኦሮሞ) አቡነ ሳዊሮስ (ኦሮሞ) አቡነ ሄኖክ (ኦሮሞ) አቡነ ናትናኤል (ኦሮሞ) አቡነ ሩፋኤል (በግድ ኦሮሞ ነኝ ባይ) አቡነ ኤርሚያስ (ዐማራ) እና አቡነ ማርቆስ (ዐማራ) ናቸው። የስም ስህተት ካለ ይታረማል።

"…ምልዓተ ጉባኤው ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ተሰብስቦ ይመርጣል። የጨረቃዎቹ የቆብ ተዝካራቸውን ያልጨረሱ ግለሰቦችን እጩነት አስመልክቶ ኮሚቴው ለምልዓተ ጉባኤው የውሳኔ ሐሳብ ያቀርባል። ሐምሌ 9 ሢመቱ ሊፈጸም ይችላል። የዛሬውን ስብሰባ አጽንተው፣ ማታ ከኦህዴድ ኦነግ ብልጽግና ጋር መክረው ጠዋት ካልተበጠበጡ፣ ነገ በቃላቸው ተከተስማሙና ቃለ ጉባኤ ከተፈራረሙ ረቡዕ ይፋዊ መግለጫ ይሰጣሉ።

"…በቀሪ ሢመት ጉዳይ አጀንዳው ወደ ጥቅምት ሲኖዶስ ተዛውሯል። አሁን ሳዊሮስ ጨንቆታል። ቦሌ ፔኒሲዮን ተከራይተው የሚጠብቁት የጨረቃዎቹ ማምሻውን ሲመታቸው እንደሚጸናላቸው ቃል ገብቶ የነበረ ቢሆንም ወፍ የለም። ደግሞስ ማንን ትቶ ማንን ይመርጣል? የጨረቃዎቹስ እስከ ጥቅምት ድረስ በዝምታ ይቆያሉ? አይመስለኝም። ኦነጎቹ ጫጫታ አብዝተዋል። ነገር ግን ደቼ ይበሏታል እንጂ ወፍ የለም። እስከ ሐምሌ የሚፈጠረውንስ ማን አባቱ ያውቃል?

"…ቀሪውን ጉዳይ ሁላችንም በያለንበት ወሬ ቀንሰን በቁርጠኝነር እንደ ንስር ሆነን እንከታተላለን። ማኅበረ ቅዱሳንም አይስክሬም መሸጡን ያቁም። የኔታ ኃይለማርያምም ሲኖዶሱ ስብሰባውን ስለጨረሰ ምንአልባትም ነገ ይፈታሉ። እኔ በበኩሌ ግን በብልግናዬ እቀጥላለሁ። የሚሾመው፣ ለዕጩነት ከመቅረቡ በፊት በሕዝብ ይገመገም ዘንድ ይፋ መደረግ እንዳለበት እወተውታለሁ። ሰዶማዊ፣ ጋለሞታ፣ የሁለት ሦስት ሚስት ባል፣ አመንዝራ፣ የተጠመቀ እስላም፣ መናፍቅ፣ ነፍሰገዳይ ወንበዴ፣ ከተሾመ በኋላ ከምንጨቃጨቅ አስቀድመው የሚሾሙትን ያሳውቁን ዘንድ እንወተውታለን።

"…አስመራጮቹ በሙሉ ኦሮሞ መሆናቸው ጨዋታውና ቁማሩ ቀደም ብለን ቢገባንም የፈለገ ነገር ይመጣታል እንጂ ወንድ እናታቸው ወልዳቸዋለች እነዚያን ሸርሙጣ ጋለሞታ ኦሮሞ አሰዳቢ የጨረቃ ጳጳሳትን እንሾማለን ብለው ቢሞክሩ እደግመዋለሁ ወንድ እናታቸው አልኳችሁ። ቀልድ የለም።

"…ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው…!
10.4K views15:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-19 20:32:20 የቅዱስ ሲኖዶስ የውሎ ማስታወሻ…!

"…ከትላንት የቀጠለው የዛሬው የቅዱስ ሲኖዶስ ውሎ ልዩነቶች ሰፍተው ታይተውበታል። ሽመልስ አብዲሳ ጋር ገብተው የወጡት አባቶች ይዘው የመጡት "ለኦሮሞ በእናቱም በአባቱም ኦሮሞ የሆነ ብቻ ይሾም "የሚለው መመሪያ ዛሬ ላይ ለእነ ብፁዕ አቡነ ሣዊሮስም ጭምር አልተመቻቸውም። ምክንያቱም አጥንት ቆጠራው እነርሱንም ከኦሮሚያ ጠርጎ የሚያወጣ ስለሆነ።

"…እንዲያውም ብፁዕ አቡነ ማርቆስ አቡነ ሣዊሮስን "ለኦሮሞ በእናቱም በአባቱም ኦሮሞ የሆነ ብቻ ይሾም" የሚለው ትእዛዝ የእርስዎን ሐሳብ ጭምር የሚያፈርስ ነው በማለት ተሳልቀውባቸዋል። ምክንያቱም ሾምን ያሉት ከብሔር ብሔረሰብ የተውጣጣ ነውና ያሉት።  በጉዲፈቻና በአመቺሳ ኦሮሞ የሆነ አይሾምም የሚለው የሽመልስ አብዲሳ ትእዛዝ ነገሩን ገለባብጦት በራሱ በኦሮሞዎቹ መካከከል እሳት ለቆባቸዋል። ይኸን ደግሞ የጨረቃ ጳጳሳቱ ራሱ ሁሉም አይፈልጉትም። ምክንያቱም አብዛኛዎቹ "ደማቸው አይጠራም" ብዙዎቹ የተወለዱት ከዐማራም ጭምር ነው።

"…ቅዱስ ፓትርያርኩ ከግራ ከቀኝ እየተዋከቡ ነው። ነገር ግን ቅድሚያ የኦሮሞን ሕዝብ ጥያቄ እንመልስ በማለት ፓለቲከኞቹ ያጠመዱትን ወጥመድ በአግባቡ ሳይረዱ "ኦሮሞ ብቻ ይሾም" ለሚሉት አካላት መጠቀሚያ እንዳይሆኑ ስጋት አለ። ከዚያ በቀር በሚገርም ሁናቴ ሲኖዶሱን እየመሩት ነው።

"…ዛሬ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ ከሊቀ ዲቁና ጀምሮ ለተሾሙ አባቶች በሚገባቸው ቋንቋ ገስጸዋቸዋል። አቡነ ዮሐንስ፣ አቡነ ሕርያቆስ የውጪው ስለ እውቀት አስፈላጊነት ራሳቸውን አብነት አድርገው አስተምረዋል፣ አባ ሩፋኤልና አባ ዜና ማርቆስ ከዚህ ሐሳብ በኋላ አስተያየት መስጠት ሳይችሉ ተለጉመው ውለዋል። በተለይ የብፁዕ አቡነ ሩፋኤል ትናንት እንደ ፍንዳታ ዱርዬ ጉባኤውን ማወክ በአንተ በኩል በኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ በኩል ለህዝብ ይፋ ከሆነ በኋላ በለፀጋ ወዳጆቻቸው ደውለው ሲቆጧቸው፣ አንዳንዶቹም ሲሰድቧቸው ስላመሹ ደንግጠዋል። መሃይም እኮ ደፈር ነው ዘመዴ ብላኛለች ዋፌ።

"…መንግሥት ጉባኤውን በኦሮሞዎቹ በኩል እያስቀዳው ነው መባሉ ብዙዎቹን ሊቃነጳጳሳት አስፈርቶ ዝም አሰኝቷቸው ውሏል። እንዲያውም ገሚሶቹ አመመን ብለው ሁላ ወደ ጉባኤው ሳይገቡ ተኝተው ውለዋል። ቁርሳና ምሳቸውን ግን ጥርግ አድርገው በልተዋል። እንግዶችም ሲጎበኟቸው ታይተዋል። ፈሪ ሁላ ብላለች ወፌ።

"…የሚኒሶታው አባ ኤዎስጣቴዎስ በአሜሪካ ስለተሾሙት አስተያየት መስጠት ጀምሮ የነበረ ሲሆን አንድ አባት አንተ ያወጣኸውን የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲ ጉድና የአመንዝራነታቸውን ፋይል ጠቆም ሲያደረጉ የአባ ኤውስጣቴዎስ ልሣኑ ተጠርቅሞ እምቢ ብሎት አፍሮ አንገቱን አቀርቅሮ ወጥቷል።

"…ጉባኤው ያለ ስምምነት ለሰኞ በቀጠሮ ተጠናቋል። ለማንኛውም ግን በዐማራ ክልል ደቡብ ወሎ፣ ምዕራብ ጎንደር፣ ምሥራቅ ጎጃም፣ ሰሜን ጎጃም፣ ከሚሴ እና በሌሎችም፣ ደቡብ አማሮና ቡርጂ፣ ጎፋ ሳውላ፣ አፋር፣ ድሬዳዋ እንዲሁም በአቡነ ቶማስ የተደረበው መተከል፣ በአባ ሩፋኤል ተደርቦ የተያዘው ቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በውጪ በአፍሪካ በሰሜን አሜሪካ ካናዳ  ያሉ ምእመናን አባት እንዳይመደብላቸው ሸፍጥ ተሠርቶባቸዋል።

"…የወፌ ትዝብት እንዲህ ነው። "…ይኸውልህ ዘመዴ…ሢመቱ የመንግሥትን መዋቅር ሳይሆን መስፈርቱ የምእመናንና የአብያተክርስቲያናት ብዛት መሆን ነበረበት። የሚገርመው የሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን ሀገረ ስብከት 2000 አብያተ ክርስቲያናት ከኦሮሚያ 5 ዞኖች ( ሀገረስብከቶች ከሚገኙ) አብያተክርስቲያናት ጋር እኩል ነው። አንድ ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን ሀገረ ስብከት  አጥቢያ በሊቀ ጳጳሰ ለመግጎብኘት ጳጳሱ በየቀኑ አንድ ደብር ተገኝተው ቢባርኩ 5 ዓመት ከ5 ወር ይፈጅባቸዋል። ስለዚህ ለምእመናን ከታሰበ ቀመሩ ከአጥንት ቆጠራ ባሻገር ለምእመናን ተደራሽነትን መስፈርት ማድረግ ነበረበት።

"…ሆኖም ግን የተያዘው ዐማራን ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ድምጽ ለማሳጣት ብዙ የበለጸገ ኦሮሞ ሾሞ ሲኖዶሱን የብልጽግና ጉባኤ የማድረግ ሙከራ ነው። አሁን በፕላን ቢ ይህ ካልተሳካ በትግራይ አባቶች በኩል ለመሞከር የተቀመረ የፖለቲካ ቁማር ነው።

•…ለማንኛውም እስከአሁን ባለው ሁኔታ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጉባኤውን ተቆጣጥሮታል። የብሔራዊ መረጃ ደኅንነት አገልግሎት ወፎቼም የአቡነ ሩፋኤል ለፌደራል ፖሊሱ ደመላሽ ገበረ ሚካኤል እየደወሉ "እኔ ምን ላድርግ የሚረዳኝ አጣሁ። ያስቸገሩኝ የዐማራው ጳጳሳት ናቸው" የሚለው የስልክ ልውውጥ ቅጂም ሁኔታው ታይቶ አውጣው ስንልህ ታወጣዋለህ ብለውኛል። አቡነ ሩፋኤል በየቀኑ ለጸሎት በሚል ሰበብ ከቀኑ 9 ሰዓት እንጦጦ ኪዳነምህረት ሄደው ከዚያ ለሽነልስ፣ ለደመላሽ፣ እና ለብርሃኑ ጁላ እንደሚደውሉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ወፎቼ ቀጨም አድርገውታል።

"…ሽመልስ አብዲሳ ቢሮ ከሄዱት ሊቃነ ጳጳሳት መካከል ብፁዕ አቡነ ናትናኤልን ሽመልስ አብዲሳ በግልፅ ይቅርታ ጠይቆዋቸዋል። ብፁዕ አቡነ ናትናኤልን እኛ "አልረዳንዎትም" በማለት ነው ይቅርታ የጠየቃቸው ተብሏል። ከአቡነ ማትያስ ዘመን በኋላ ለፓትርያርክነት የታጩ አዲሱ ኦሮሞ ጳጳስ ናቸው ይሏቸዋል። በአቡነ ሔኖክ እና በአቡነ ናትናኤል በኩል ፉክክር ሊፈጠር ይችላል እያሉ ነው ታዛቢ ወፎቼ።

"…ደብረ ሊባኖስ የሄዱትም፣ ታመናል ብለው የተኙትም ሰኞ ደርሶ ይታያሉ። ይኸው ነው ብላለች ወፌ።
https://t.me/Zemedkunbekele3
13.2K viewsedited  17:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 21:51:36
የራሳ ፋኖ ውሎ…!

"…ከይፋት ፋኖ ጋር ሰሞኑን የተሞካከረው የአብይ ብራኑ ጁላ አበባው ታደሰ የኦሮሙማ ሠራዊት ፊቱን ወደ ጎንደር አዙሮ ቀመሰ፣ ጎጃም ተክምሯል። በዚህ መሃል ከትናንት ጀምሮ የሕገመንግሥት ማሻሻያ፣ የኦሮሞ ቤተ መንግሥት፣ የብአዴን ስብሰባ የሚሉ አጀንዳዎችን በትኖ፣ በወለጋ፣ በምዕራብ ሸዋና በወለንጪቲ ደግሞ ከኦነግ ጋር ውጊያ በደብረ ዘይት በበሞጆና በመቂም ፍልሚያ ላይ ነኝ በማለት ሰዉን በአጀንዳ ለማደንዘዝ ሞከረ።

"…ወያኔን አንኩቶ የጣለውን የራሳ ገበሬም ልደምስስ ብሎም ተነሣ። በሰሞኑ መንገድ መዘጋጋት ጉዳይ በሽማግሌ ታርቀን ትተናል በማለትም ገበሬው እንደልቡ ገበያ እንዲሄድ አድርጉት። ሁሉም ተዘናግቶ በለበት ስዓት ላይግን ራሳ ላይ ከፍተኛ ኃይል አምጥተው የመከላከያ ልብስ የለበሱ የኦሮሚያ ልዩ ኃይል መታወቂያም ያላቸው ሠራዊት አምጥተው ገጠሙ።

"…በዛሬው ውጊያ ላይ የበፊት በጁንታው ጊዜ የመጡ የሕወሀት አዋጊዎችና ተዋጊዎችም ተቀላቅለው ገቡ። ሆኖም ግን ጦርነት ድግሱ የሆነው የሸዋ ራሳ ፋኖን መቋቋም አልቻሉም። የአስከሬን ክምር ብቻ ሲሆን ሸሽተው ወጥተው ሸዋሮቢት ሰፈሩ። ኦሮሞው ዐቢይ አሕመድ አበደ፣ ትግሬው አብርሃ በላይ ቀወሰ፣ ኦሮሞው ብርሃኑ ጁላ፣ አገው ትግሬው አበባው ታደሰ ተበሳጩ፣ በመጨረሻም የራሳን ፋኖ በይልማ መርዳሳ ተዋጊ አውሮፕላንና በድሮን ተራሮችን ሁሉ ሲደበድብ ዋለ።

"… አሁን መላው ዐማራ እዚህ በክት የበሰበሰ አገዛዝ ላይ በቁርጠኝነት የመነሣት ጊዜው አሁን ነው። ኦነግና ወያኔ ደደቡን የዐማራን ብልፅግና ባህርዳር አዳራሽ አጉረው እነርሱ ሰሜን ሸዋ ላይ በአየርና በምድር መደበኛ ጦርነት ከፍተዋል። ዐማራ ባለቤት አልባ ሕዝብና ክልል ሆኗል። ወያኔና ኦነግብልፅግና ሁለቱም ግን ይሸነፋሉ።

• ድል ላዐማራ…!
1.4K views18:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 20:45:48
ይሄም ሰበር ዜና ነው…!

"…ዋናውን የጅቡቲ አዲስ አበባን መንገድ ለመያዝ ኦነግ ሸኔና መከላከያ በወለንጪቲ ከተማ ከባድ ጦርነት እያደረጉ ነው።

"…ልብ በል ወለንጪቲ ነው ያልኩዋችሁ። ሰሞኑን በደብረዘይት ከፖሊስ ተዋግተው እስረኛ ያስለቀቁት ኦነግ ሽሜዎች ዘሬ ደግሞ በወለንጪቲ እየተጠዛጠዙ ነው። ስልክ ደውዬ የምሰማው የቀለጠ ጦርነት ነው። እናንተም ደውላችሁ አረጋግጡ።

"…ሁሉም ሰው ወደ ቤቱ ስለገባ እስከአሁን ስለደረሰ ጉዳት የተሰማ የታወቀ ነገር የለም። ምንአልባት በወለንጪቲ ከተማ የሚታረድ ኦርቶዶክስና ዐማራ ሊኖር ይችላል። ለማንኛውም ጦርነቱ ሲበርድ እንሰማዋለን።

"…በተለይ በመከላከያ ውስጥ ያላችሁ የደቡብ እና የዐማራ ልጆች በቤተሰብ ፀብ መካከል ገብታችሁ ጭዳ ከመሆን ራሳችሁን ጠብቁም ተብላችኋል። ሰሞኑን ከዐማራ ልዩ ኃይል ተቀንሰው መከላከያ የገቡ ራብተኛና ደናቁርት የዐማራ ልዩ ኃይል አባላት ጭዳ ይሆናሉም ተብሎም ይሰጋል። አልሰማ ያለውን ይበለው። ይጥረገው። ኤትአባቱንስና።

"…ለማንኛውም ጎበዝ ዓይናችሁን ነገው የባህርዳረ የብአዴን ስብሰባ ላይ ብቻ አትትከሉ። አዲስ አበባ ዙሪያና ቤተ ክህነቱ ላይ ትከሉ። ተናግሬአለሁ።
3.9K views17:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 20:45:47
ሰበር ዜና ነው…!

"…በእነ ዳንኤል ክብረት ጠቋሚነት ለመታፈን የበቁት መምህር ኃይለ ማርያም ዘውዱ ዘቦሩ ሜዳ በመጨረሻ በኦህዴድ ኦነጉ ደመላሽ ገብረ ሚካኤል አዲስ አበባ ፌደራል ፖሊስ ዘብጥያ ቤት ተገኝተዋል። 

"…የዘመናችን ተጠያቂ ሊቁ እንደሚታሰሩ ወይ እንደሚገደሉ ብልፅግና በወርሀ ግንቦት በ2014 ዓም ለከፍተኛ እና መካከለኛ ካድሬዎቹ ባዘጋጀው የሥልጠና ሰነድ ላይ እንደጠቀሳቸው ይታወሳል።

"…መምህር ኃይለማርያም ዘውዱ እስከ አሁን ክስ ያልተመሠረተባቸው ሲሆን የጠየቃቸውና ምርመራም ያካሄደባቸው እንደሌለም ታውቋል። ሊቁን መበቀል የፈለገው የብልፅግናው የጴንጤና የወሃቢይ እስላሙ ቡድን ምን እንደሚያደርጋቸው ግራ ተጋብቶ እንደተቀመጠም ተነግሯል።

"…የኔታ ኃይለማርያም ከዛሬ ጀምሮ ምንም ዓይነት ምግብ አልበላም። ውኃም አልጠጣም ማለታቸው እና በሃምሳው ፋሲካ ጾም መጀመራቸው ተነግሯል። በደሌ እስኪነገረኝ፣ ጥፋቴን እስካውቅ ምግብ አልቀምስም በማለት የሄደላቸውን ምግብ አልቀበልም ብለው መመለሳቸውም ተሰምቷል።

"…መረጃውን ያደረሱኝ የፌደራል ፖሊስ የመረጃ ወፎቼ "ዘመዴ ሰውየው በዚሁ ቀጥለው በራብ አድማው ከፀኑ ሰው ናቸውና ይደክማሉ፣ ደክመው ከወደቁ ደግሞ የግዴታ ወደ ሆስፒታል ይወሰዳሉ፣ ከዚያ ብልፅግና ከወያኔ በወሰደው ልምድ በመርፌ ወግቶ እንደ አቡነ አረጋዊ አሟምቶ፣ አክስሎ ይገድላቸዋል። እናም መፍትሔ ብትፈልጉ።" ብለውኛል።

"…በሊቁ ጉዳይ ቤተ ክህነቱም እስከአሁን ዝም፣ ጭጭ፣ ጮጋ ማለቱ ተመልክቷል።

"…የመምህራችን በረከታቸው ይድረሰን…! 

• ማሸነፋችን ግን የግድ ነው።
3.9K views17:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 13:28:38 አሁን ከቅድሙ በጣም ደስአለኝ
የጀግኖቹ ልጆች መጡ መሰለኝ።

"…በኦሮሞ ስም ጭካኔው፣ ዝርፊያው፣ አረመኔነቱ፣ ግፉ ስለበዛ፣ ስለቀጠለ ከዛሬ ነገ የሚሻል፣ የሚሻሻል፣ የሚታረም ነገር ይመጣል ብሎ የሚጠብቀው መሃል ሰፋሪው ሁሉ ቁርጡን እያወቀ ስለመጣ እጅግ ደስስ ይላል። የኦሮሞ ዱላ ትግሬው አናት ላይ፣ ዐማራ እና ሱማሌ አንገት እና አንጀት ላይ፣ ደቡብና ጉምዝ ወገብ ላይ፣ አዲስ አበባ ዙሪያ ገባዋ ላይ ስላረፈ በአንድም በሌላ የኦሮሞ ጡጫ ያላረፈበት ስለሌለ ደስስ ይላል። አሁን ከዳር ቆሞ ተመልካቹ እየሳሳ ነው። በአንድም በሌላ የኦሮሞ የእሳት ወላፈን ያልገረፈው የለም። እናም ለትግሉ በጣም አሪፍ ነው።

"…ትግሬና ኦሮሞ መንግሥት ላይ ደፍረው መተኮስ ከጀመሩ ሰባ ሰማንያ ዓመት ያልፋቸዋል። ትግሬና ኦሮሞ ከኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ለመውጣት ነፃ አውጪ አቋቁመው ዊኒጥ ዊኒጥ ካሉ ቆይተዋል። የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር፣ ህወሓት/ትህነግ/፣ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር / ኦነግ/ በማለት ከተውነጠነጡ ቆዩ። ተኝቶ ስድባቸውን፣ ንቀታቸውን፣ ቅርሻታቸውን ሲጠጣ የከረመው ዐማራው ብቻ ነበር።

"…ኢትዮጵያዊነቱን የሚቀማው ሳይኖር ኢትዮጵያዊ ነኝ በማለት ከማማው ወርዶ እንደ ትግሬና ኦሮሞ ነፃ አውጪዎች መብቱን ያልጠየቀው ዐማራው ብቻ ነበር። እሺ ብሎ ልክ እነሱ አነ ተጋሩ፣ አኒ ኦሮሞዻ ነኝ ብለው እንደሚያሽላሉት እርሱም እኔም ዐማራ ነኝ ብሎ ሲል ትምክህተኛ፣ ነፍጠኛ፣ ወራሪ፣ ሰፋሪ እያሉ ሊያሸማቅቁት ይሞክራሉ፣ እሺ ኢትዮጵያዊ ነኝ ሲል አንተን የኢትዮጵያ ጠበቃ ማን አደረገህ ይሉታል። በእንቅልፉ ይቀናሉ፣ በዝምታው፣ በኩራቱ፣ በሃይማኖቱ፣ በሥራው፣ በግብርናው፣ በንግዱ ይቀናሉ። በትዳሩ ይቀናሉ። በመልኩ፣ በስሙ ይቀናሉ። በሞቱ ሁላ ይቀናሉ። በበታቸኝነት ሲሰቃዩ ነው ውለው የሚያድሩት።

"…ችሎ ችሎ፣ ታግሶ ታግሶ አሁን በቅርቡ ዐማራም እንደ ትግሬና ኦሮሞ እሺ በቃ የጫወታው ሕግ በሚፈቅደው ልመራ፣ እኔም ዐማራ ነኝ ብሎ ብቅ አለ። አምስት ወይ ስድስት ዓመት ቢሆነው ነው ዐማራው እኔ ዐማራ ነኝ ማለት ከጀመረ። ይሄን ሲሰሙ ደግሞ አበዱ የኦሮሞ እና የትግሬ ነፃ አውጪዎች አበዱ። ቀዘኑ፣ ተንበጫበጩ። ዐማራውም ዐማራ ነኝ በማለቱ ገፋበት። የዐማራነት ዘፈኖች ሞቅ ብለው መዘፈን ጀመሩ። ዘላለሙን ትግሬ ነኝ ኦሮሞ ኦሮሚያ ሃርሜ ኮ ሲል የከረመው ጎጠኛ ሁሉ ወጥ በወጥ፣ ፈስ በፈስ መሆን ጀመረ። ሱሪው ላይ መቅዘንም ጀመረ።

"…ዐማራ ነኝ ባዩ ዐማራ በገዛ ሜዳቸው፣ ራሳቸው ባወጡት ሕግ ኢትዮጵያዊነቱን ሳይለቅ፣ ትግሬና ኦሮሞ የጣሉትን፣ የናቁትን፣ ያዋረዱትን፣ የገፉትን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ከወደቀበት፣ ከተዋረደበት፣ ከተወረወረበት አንሥቶ በግንባሩ ላይ አስሮ፣ በእጁም በወገቡም ላይ ሸብ አድርጎ፣ ወንዱ በጃኖው፣ በካባ በኮፍያው፣ ሴቷ በቀሚስ በነጠላዋ ላይ ያጌጡበት ጀመር። የኦሮሞና የትግሬ ነፃ አውጪ አበደ። ባንዲራውን ዐማራ አነሣው ብሎ ቀወጠው። መንጋው አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሲያይ እያቃጠለ ያነደው ጀመር፣ ከመኪና ላይ ሳይቀር በቢለዋ ሲፍቅ ይውላል። ዐማራውና የዐማራው ወዳጆች ግን ባሰባቸው። የኦሮሞና የትግሬ ነፃ አውጪ ነን ባይ መሃይም በአናሳነት የሚሰቃዩ ሁላ ጨሱ።

"…ዐማራው አሁን የሚጎድለው ጡጫ ብቻ ነው። የትግሬ ነፃ አውጪዎችና የኦሮሞ ነፃ አውጪዎች ቀደም ብለው በዱርዬ ስታይል ሃገር ሲመሩ በሌብነት፣ በውንብድና፣ በዘረፋ ስለከበሩ፣ ስለደለቡ፣ ባንኩንና ታንኩን ስለያዙ ዐማራው በስንፍናም፣ በዳተኝነትም ወደ ኋላ ቀርቶ ነበር። ፀጋው፣ ሞራሉ፣ ሃይማኖቱ ከፍ ያለ ስለነበር እነርሱ ባንኩንና ታንኩን ይዘውም እንኳ "የትም አይደርሱም" በሚል እሳቤ ነበር በንቀት የሚያያቸው። አንጋፋ፣ በኩር ስለሆነም ያዝንላቸው ነበር። እነሱ ገንዘቡና ታንኩን ይዘው ሲንበጫበጩ እንዲያውም እርሱ በእውቀት ያግዛቸው፣ ወታደር ሆኖ ይሞትላቸው ነበር።

"…አሁን ግን ሁሉ ነገር ልክም፣ መጠንም አለው። የትግሬና የኦሮሞ ነፃ አውጪዎች አካሄድ መስመር እየሳተም መጣ። በተለይ ይሄን ማቶ የበሻሻ አራዳ ጮሌ፣ አፈ ቅቤ ሆደ ጩቤ ወደ ሥልጣን ካመጡት በኋላ ወራዳነታቸው አፍጥጦ መጣ። ንቀታቸው፣ ለዜጎች የሚያሳዩት ክብር፣ ሃገርን እንደ ዕቃ ዕቃ መጫወቻ ማድረጋቸው፣ ይባስ ብለው ተጠቃቅሰው ዐማራንም ኢትዮጵያንም ለማውደም እንቅልፍ አጥተው መነሣታቸው በዛ። ገደቡንም አለፈ። ስለዚህ ይሄ ነገር በጊዜ መስመር መያዝ አለበት። እነዚህን በቅናት ያበዱ የአእምሮ ህመምተኛ የሆኑ የዐማራና የትግሬ ነፃ አውጪ ነን ባይ ወራዳ ነጭ ወመኔዎች ልክ ማግባት አለብኝ ብሎ ዐማራው ተነሣ።

"…ዐማራው ለመጀመሪያ ጊዜ በራያ ምድር፣ በሰሜን ሸዋ ምድር ለመጀመሪያ ጊዜ መንግሥት ላይ ጥይት ተኮሰ። ከመንግሥት ወታደሮች ጋር እያዘነ፣ እንደ ትግሬና ኦሮሞ ነፃ አውጪዎች እየጨፈረ ሳይሆን እያለቀሰ ተኮሰ። አቅምም ተፈታተሸ። ሸፈተም። ከወሬ በዘለለም በተግባር ጠላቶቹን ለማስታገስ እነርሱ በሄዱበት መንገድ እርሱም መሄድ ጀመረ። ይሄን የመሃይም ጥርቅም፣ ይሄን የሉጢ የወሴ መንጋ ልኩን ሊያገባ መንገድ ጀመረ። ቆሜ ነው የማጨበጭበው።

"…ወያኔን የተቀበለች በረሃ። ኦነግን የተቀበለች ጫካ ዐማራውን አይ አልፈልግህም የምትልበት ምንም ምክንያት የለም። በወያኔና በኦነግ መንገድ ዐማራው መምጣት አለበት። ወንድ የወንድ ልክ መታየት አለበት። ህጻንና ሴት እያረደ የሚፎክር የሚሸልለውን መንጋ ወንድ ሆኖ መግጠም አስፈላጊ ነው። ዐማራን እረፍት ለመንሳት ትግሬና ኦሮሞ በዚህ መጠን ከሄዱ ዐማራም ትግራይንና ኦሮሚያን እረፍት ማሳጣት አለበት። መረር ነው ማለት፣ ጨከን፣ ኮምጠጥ፣ ኮምጨጭ።

የማን ቤት ጠፍቶ የማን ሊበጂ
የአውሬ መፈንጫ ይሆናል እንጂ

"…አሁን ዐማራው ወደ ትግሉ ገብቷል። ዳያስጰራውም ከተተበተበበትና ላይጠቅመው ፌከኞቹ፣ አጭበርባሪ ሌቦቹ የኢትዮጵያኒዝም ካባ ደርበው እንደ ላሜ ቦራ ገንዘቡን፣ ዕውቀቱን፣ ሲግጡት ከኖሩት እንደነ ግንቦት 7፣ ታማኝ በየነ፣ ነአምን ዘለቀ አይነቶቹ አውርቶ አደር ጥቅመኞች ቅፈላ ተላቋል። ቀስ በቀስ መሬት እየረገጠ መጥቷል። በሃገር ቤት ዐማራው ትግሉን መሬት ላይ በመጀመሩ ነጮቹም አይረባም፣ ሽንታም ነው፣ ቅዘናም ነው፣ በጭባጫ ነው ከሚለው ንቀታቸው ወጥተው ዐማራውን ለማነጋገር ሳይዱ በግዳቸው ጆሮአቸውን መኮርኮር ጀምረዋል። የግድም ነው።

"…ለሕዝብ ይፋ የማይሆነው አንዳንዱ የዐማራ ትግል እጅግ አስደሳች ነው። የመከላከያው አቋምም ከሚጠበቀው በላይ ለዐማራው ያደላ መሆኑ አስደስቶኛል። ዐማራው ላይ አልተኩስም የሚል ወታደር እንደማየት ምን የሚያስደስት ነገር አለ? ወያኔ የተደራጀችው የአክሱም ባንክን ዘርፋ ነው። ሌባ የሌባ ልጅ። ኦነግም እንደምታዩት 25 ባንክ ደርሷል የዘረፈው። የሌባ ልጅ። ሌባ። ዐማራው ግን እስከአሁን በዚህ መንገድ አልሄደም። ሞራሉም አልፈቀደለትም። የነገን ፈጣሪ ያውቃል።

"…ሸዋ ገበሬውን ከጎኑ ማሰለፉ ጠቅሞታል። ጎጃም አሁን የጀመረው ትግል ምራቅ ያስውጣል። ድክመት የሚለውን እያረመ፣ በዩቱዩብ እና በፌስቡክ ሽለላ አቁሞ ጥርሱን ነክሶ መሬት የወረደ ሥራ መሥራት መጀመሩ ይበል የሚያሰኝ ነው። ትናንት የብልፅግና ሚሊሻና ፖሊስ የፈፀመውን በደልም ስሙ። በደቡብ ጎንደር ሰዴ ሙጃ ወረዳ ቀበሌ 28 ከሰል በር በሚባል ቦታ የአካባቢው ወጣቶችን በፋኖ መልክ ተደራጅታችኋል በሚል ወጣቶቹ በመኪና እየመጡ እያለ ከሰልበር በሚባል አካባቢ ሲደርሱ የተኩስ እሩምታ በወረዳው የፀጥታ አካላት ተከፍቶባቸው ስድስት የተገደሉ… ከታች ይቀጥላል።
4.1K views10:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ