Get Mystery Box with random crypto!

ዘመድኩን በቀለ(ነጭነጯን)

የቴሌግራም ቻናል አርማ zemedkunbekele3 — ዘመድኩን በቀለ(ነጭነጯን)
የቴሌግራም ቻናል አርማ zemedkunbekele3 — ዘመድኩን በቀለ(ነጭነጯን)
የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekele3
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 25.50K
የሰርጥ መግለጫ

እንደ ፌስቡክ፣ እንደ ዩቲቡ ሁሉ በዚህ መንደርም ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክ ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 14

2023-03-13 21:57:06 መካሪዎቼ እረፉ…!
የመጨረሻ ክፍል

"…አዲስ ስድብ የሚሰድበኝ እኮ አይኖርም። እንዲያውም አዲስ ስድብ ካለና ለእኔም የሚጠቅመኝ ካገኘሁ ኮፒ አድርጌ እወስድባቸዋለሁ። እናም እኔ ዘመዴ የማንንም ምክር አልሻም። አልፈልግምም ለማለት ነው።

"…በነገራችን ላይ የእነ አሉላ ሰሎሞን "TMH" የወለይ ስታሊን ገብረ ሥላሴ "ZARA" የእነ ጃዋር "OMN" ሚድያዎች ቢጋብዙኝ በደስታ ዓይኔን አላሽም። የኦሮሚያ ቤተ ክህነት የአሜሪካ ተወካዩ ቀሲስ ሳሙኤል ወንድሜን ነው። ከእኔ ጋር በመገናኘቱ ችግር ካልፈጠረበት በቀር በስልክ የተነጋገርነውን በአካል ባገኘውና እንደ ድሮአችን የየሆድ የሆዳችንን ብናወራ በጣም ደስስ ይለኝ ነበር እንጂ አልጠላም። ከእኔ ጋር በርስት እና በሚስት የተጣላ አንድም ሰው ወይም ድርጅት የለም። የተጣላ የሚመስለው እኮ ሃሳባችን ነው። የተማርኩ ነኝ እያለ፣ ውሻ እንኳ በትምህርትና በሥልጠና አስደማሚ ሥራ በሚሠራበት ሃገር ነው የምኖረው የሚል ሰው ወኔና ድፍረት፣ እውነትም ካለው ተገናኝቶኝ ያወራል እንጂ በሰለጠነ ሃገር ዝም ብሎ አይወበራም። መፍትሄው አቋምን እንደያዙ መነጋገር ብቻ ነው። የመነጋገር ውጤቱ ደግሞ ባትስማማ እንኳ ላለመስማማት ተስማምተህ ትለያያለህ። ትራምፕና ባይደን እንደዚያ ተሞላልጨው በመጨረሻም ተጨባብጠው በሚሄዱበት ሃገር እንደ ወመኔ ማሰብ ይሄ ያለመሰልጠን ምልክት ነው።

"…ወዳጄ እኔ የሐረር ልጅ ነኝ። ጣጣም ፈንጣጣም የለብኝም። አጨናንቃለሁ እንጂ መጨናነቅ አልወድም። የፈለግኩበት ቦታ ያለሰቀቀን እሄዳለሁ። የምደበቅበት፣ የምሸሸግበት ምክንያት የለኝም። ከፈጣሪ በቀር ማንንም አልፈራም አላፍርምም። የሚጠብቀኝ አይተኛም እያልኩ ስዘምርና ስጸልይ ኑሬ አሁን ደርሼ አሜሪካ ስለመጣሁ አምላኬ ጠባቂዬ እንዳለሆነ አላውጅም። ይሄ ነውርም፣ ኃጢአትም ነው።

"…የታሸገ ውኃ ጠጣ፣ የታሸገ ምግብ ብላ፣ ሆቴል ሬስቶራንት አትግባ፣ አትጠቀም የሚለውን ምክራችሁንም አልሰማም። ዐውቃለሁ ብዙዎች በሴራ ተመርዘው እንደሞቱ። በቃ ቀናቸው ደርሶ ነው። አለቀ። ሌላ ምንም ተአብ የለውም። እና እኔ ዘመዴን በሃገር አማሪካ በረሃብ እና ጥም በጠኔም እንድደፋላችሁ ነው እንዴ የምትፈልጉት? እኔ ብዙም የሬስቶራንት አፍቃሪ የበርገር ወዳጅም አይደለሁም። ነገር ግን ዋሽንግተን ዲሲ ድረስ መጥቼ ብዙ የተባለላቸውን የሃበሻ ሬስቶራንቶችን ሳልጎበኝ፣ ሃበሾችንም ሳላገኝ የምሄደው አብጃለሁ እንዴ? በሕይወት እስካለሁ ድረስ ትዝታዬ እኮ ነው። ታሪኬ እኮ ነው። ጋባዥ ካገኘሁ እሄዳለሁ። ጋባዥ ባላገኝም እንኳ እዚያው ስሄድ ጋባዥ አላጣም እና እሄዳለሁ። ደግሞ ተበልቶ እዳሪ ለሚሆን እንጀራ። ሲጠማኝም የተከፈተም ሆነ የታሸገም ውኃ ካገኘሁ እጠጣለሁ። ሲርበኝም ያማረኝን አማርጬ እበላለሁ። ከእኔ የሚጠበቀው ወዳጆቼም ቤት ይሁን ጠላታቸው የሆንኩት ቤት ብሄድ እኔ ሆዴ መብላት ይፈልግ፣ የራብ ስሜት ይሰማኝ እንጂ የቀረበልኝን ሁሉ በስመ ሥላሴ ባርኮ ጥርግ አድርጎ መጠቀም ብቻ ነው። አለቀ። እናም አልሰማችሁም። በጨረር ሰውን አድርቆ ማስቀረት በሚቻልበት ሃገር ስለ ምግብና መጠጥ ታወራብኛለህ።

"…እኔ ወዳጄ የምለውንስ ሰው ልቡን፣ ሆዱን፣ አዕምሮውን በምን ዐውቄ ነው ዘና ፈታ የምልለት? ኣ…? ዘመዴ የሰው ኩላሊትና ልብ መመርመሪያ ማሽን አለው ያላችሁስ ማነው? ሰውስ ራሱን የሚጠብቀው እንዴት ሆኖ ነው? ስተኛስ ጋርድ አቁሜ ልተኛ? ጉድ እኮ ነው። የምጠነቀቅበትን ልንገራችሁ። ሃይዌይ ላይ በእግሬ አልሄድም። በዚህ ራሴን እጠብቃለሁ። ጭፈራ ቤት፣ መጠጥ ቤት፣ ዝሙት ቤት፣ ራቁት ዳንስ ቤት ወዘተ መሄድ ቢያምረኝም አልሄድም። ከዚያ ራሴን እጠብቃለሁ። ነገር ግን ቬጋስ ከሄድኩ የቬጋስን ቁማር ቤቶች ቁማር ባልጫወትም የሚያሳየኝ ካገኘሁ ገብቼ አየዋለሁ። እጎበኘዋለሁም። ታሪኬ ነዋ። ሃይ ታዲያ እሱን ሳላይ ከቬጋስ እንዴት እመለሳለሁ? በተረፈ እኔ ነፃ ሰው ነኝ ለተጠንቀቅ ምክራችሁም እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ። ነገር ግን ራሳችሁ ተጠንቀቁ። አከተመ።

"…ትዝታው ሳምኤልን፣ ዘርፌ ከበደ (አሜሪካ ካለች) እና ሌሎች ማዕተባቸውን የበጠሱ የቀድሞ ወዳጆቼ የሆኑ ተሃድሶዎችን ባገኛቸውም እጅግ ደስ ይለኛል። በተረፈ ላያቸው፣ ላገኛቸው የምናፍቃቸው በሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያንን ባገኘሁት ዕድል ሁሉ ባገኛቸው ደስስ ይለኛል። ደግሞም አገኛቸዋለሁ።

"…የመጣሁት በቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ስላልሆነ ወዳጆቼ የሆኑ ካህናት አባቶቼ በሙሉ በነፃነት ሃገር ስላለን ሊቀጳጳሱ፣ ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ምንአገባው? ናና ዐውደ ምሕረት ላይ ቃል አካፍለን ቢሉኝ ግን አልሰማቸውም። አልቀበላቸውም። መዋቅር መጠበቅ አለበት። እናንተ ሕገወጥ አለሌ ስለሆናችሁ እኔም የእናንተን መንገድ አልከተልም። እንደ አማኝነቴ በተመቸኝ፣ እግዚአብሔር በፈቀደልኝ ሥፍራ ሁሉ በቤተ ክርስቲያን ተገኝቼ ከጥግ፣ ከዳር ሆኜ ከደከመኝ ተቀምጬ፣ ከበረታሁ ቆሜ አስቀድሳለሁ። እንጂ በአንድም ዐውደ ምሕረት ላይ ቆሜ አላስተምርም። ይሄ መብቴ ይከበርልኝ። ለዚህ ተልእኮ ሌላ ጊዜ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስትጠራኝ፣ ተዋረዱ ተጠብቆ፣ ከላይ ከመንበረ ፓትርያርክ እስከ አህጉረ ስብከት፣ ከዚያም አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ድረስ በወረደ መመሪያና መስመሩን ጠብቆ በመጣ ትእዛዝ ዐውደ ምሕረት ላይ እወጣለሁ እንጂ እናንተ የአሜሪካ ነፃነት ፈቀደልን ብላችሁ እንደ ሸምሱ ሱቅ በየጉራንጉሩ በምትከፍቱት፣ ማንም ምንም አያገባውም ብላችሁ በድፍረት ሕገ ቤተ ክርስቲያንን በምትጥሱ ጉልበተኛና የዓይንአውጣ ደፋሮች ተባባሪም አልሆንም።

"…በተረፈ እኔ የመጣሁት ለከፍተኛ ሃገራዊ ጉዳይ ነው። እሱን በጥንቃቄ ፈጽሜ እመለሳለሁ። ማመን አለማመን መብትህ ነው ደግሞም ላታምንም ትችላለህ። ነገር ግን ዓይንህ እያየ፣ ጆሮህም እየሰማ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ይበሠራል። ይሄ ዋዜማው ነው። በእኔ ወመኔ፣ ዱርዬነት እየተጨቃጨቅክ፣ ይሄ እንዴት ይሆናል? እያልክም እየተወዛገብክም ቆይ። ብቻ እውነቱ ይሄው ነው። የአሜሪካ የደኅንነት መሥሪያ ቤት ሰዎችን ካገኘሁም አወራቸዋለሁ። እነሱ አያውቁትም ብዬ ሳይሆን የሚያውቁትን እውነት ለመፈራረጃ ደግሜ በጆሮአቸው እጨምርላቸዋለሁ። ከሰሙኝ ሰሙኝ ካልሰሙኝ ግን መሬት ስሚ፣ ሰማይ አድምጪ፣ ቤተ ክርስቲያንም መስክሪ በማለት እዚያው ምስክር ጠርቼ እወጣለሁ። ከዚህ ጎን ለጎን ሁለት ተላላቅ ሕዝባዊ ዝግጅቶች ይኖሩኛል። ከዚህ ውጪ ነፃነቴን ፍቀዱልኝ። ሰይፍም ሰልፍም አልፈራም። እኔን ከመውደዳችሁ እንደሆነ ዐውቃለሁ። ይገባኛልም። እናም ምክር አታብዙብኝ። በሰላም ሃገር ሽብር አትልቀቁብኝ። እንኳን ራሴን ጥፍሬን መጠበቅ የማልችለውን ተራ ደካማ ሰው ራስህን ጠብቅ እያላችሁ አትነዝንዙኝ። አታዝጉኝ። እንደ አበደ ውሻ በመለፍለፍ ብቻ ታዋቂ የሆንኩ እኔን የሀረርጌውን መራታ እንደ ዐዋቂ ፍሮፌሶር፣ ዶፍቶር ቆጥራችሁም የምትሸበሩ ሰገጤዎችም አቁሙ። እናም በአማሪካ ቆይታዬ ደስስ ብሎኝ እስክመለስ ድረስ ጣልቃ አትግቡብኝ። አቦ ዘመዴ ይመችህ ዘና ፈታ በል በሉኝ። ሰቀቀናም ሆናችሁ ሰቀቀናችሁን አታራግፉብኝ። ላልመጣላችሁ እችላለሁ እና እዚያም ና፣ እዚህም ና ብላችሁም አታዝጉኝ።

ዘመዴ ነኝ ድርጅቱ…!
መጋቢት 4/2015 ዓም
ከሚሲሲፒ ወንዝ ማዶ
ዋሽንግተን ዲሲ ~ አሜሪካ
1.1K views18:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-13 09:30:53
"…አምላኬ ንጉሤ ሆይ፥ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፥ ስምህንም ለዘላለም ዓለምም እባርካለሁ። በየቀኑ ሁሉ እባርክሃለሁ፥ ስምህንም ለዘላለም ዓለምም አመሰግናለሁ። እግዚአብሔር ታላቅ ነው እጅግም የተመሰገነ ነው፤ ለታላቅነቱም ፍጻሜ የለውም። መዝ 145፥

"…እግዚአብሔር ዓለቴ አምባዬ መድኃኒቴ ነው፤ እግዚአብሔር ጠባቂዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ፤ ጋሻዬና የረድኤቴ ቀንድ፥ መጠጊያዬና መሸሸጊያዬ፥ መድኃኒቴ ሆይ፥ ከግፍ ሥራ ታድነኛለህ። ምስጋና የሚገባውን እግዚአብሔርን እጠራለሁ ከጠላቶቼም እድናለሁ። 2ኛ ሳሙ 22፥ 2-4 “…ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን።” 2ኛ ቆሮ 9፥15

"…እንደምን አደራችሁ?
1.2K viewsedited  06:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-04 15:21:58
ቀጄላን ስሙት…!

• ቀዳማዊ ምኒልክ የሚባል የለም።
• ንግሥት ሳባ ኢትዮጵያዊ አይደለችም። ንግሥቷ የመናዊ ናት።
•የሰለሞን ሥርወ መንግሥት የፈጠራ ታሪክ ነው።

"…ይሄን የሚለው መሃይሙ ፀረ ኢትዮጵያ አፈ ቅቤ ሆደ ጩቤው አቢይ አሕመድ ኢትዮጵያን ለምታህል ትልቅ ግዙፍ ባለ ከባድ ሚዛን ሃገር ባሕልና ስፖርት ሚንስትርን ያህል ትልቅ ሥፍራ ላይ ሚንስትር አድርጎ በሾመው በትንሹ ግማሽ ሰው የሰው ግማሽ የኦሮሞን ሕዝብ "ኢትዮጵያ ከምትባል ጨቋኝ፣ ቅኝ ገዢ ሃገር" ከባርነት ቀንበር ለማላቀቅ የሚታገለው የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦነግ) ፓርቲ ፕሬዘዳንት ነው።

"…ልብ በሉ ይሄ የታሪክ ጦመኛ የድሮውን በለ ብሮን የሸዋ ዳቦ የመሰለና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሀብት ላይ ሚንስትር ተደርጎ የተሾመ ኦርቶዶክስና ዐማራ ጠል (ትግሬዎቹ እንኳ በኦነግ መዠለጡን ወደውታል) የባንቱ ኪሎ ሜትር ፊት የመሰለ ሰውዬ ከዚህም በላይ ባይናገር ነበር የሚገርመው።
3.7K viewsedited  12:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-04 15:14:20
ተጠርተው ሄደዋል…!

"…በኦሮሚያ ቢሮ የሚሠሩ ወፎቼ ይህን ብለውኛል። የኦሮሚያው ፕሬዘዳንት ሽመልስ አብዲሳ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትን ወደ ቢሮው ጠርቷቸው ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳቱም ወደዚያው ሄደዋል። የእኔ ወፎችም በዚያው ናቸው። ሃገረ ስብከታቸው በኦሮሚያ ከሆኑ ሊቃነ ጳጳሳት መካከል በስም የተጠቀሱ እንደታዩ ሲሆን የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ አብርሃም፣ የቅዱስ ሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ጨምሮ ብፁዕ አቡነ ጎርጎሬዎስ፣ ብፁዕ አቡነ እንጦንስ፣ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ፣ ብፁዕ አቡነ ናትናኤል እና ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል ናቸው።

"…ብፁዕ አቡነ ናትናኤል፣ አቡነ ሩፋኤል፣ አቡነ እንጦንስ መንበረ ጵጵስናቸው የተሰበረ ሲሆን ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን ወፎቼ ሲገቡ ያላዩዋቸው መሆኑን ገልጸዋል።

"…ሽመልስም ሆነ ዐቢይ በፊት በፊት በመንበረ ፓትርያርክ ግቢ በመገኘት ነበር ከአባቶች ጋር የሚወያዩት። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተለይ ሽመልስ አብዲሳ (የደብተራ ድግምት ስለሚያስፈራኝ) ወደ መንበረ ፓትርያርክ አልሄድም። ደግሞም እኔ የመንግሥት ባለ ሥልጣን ነኝ። እነሱ ከማን በልጠው ነው በቢሮዬ የማይስተናገዱት ማለቱ ይነገራል። ሽመልስ የቤተ ክርስቲያኒቱን አጥር ስለነቀነቀ አሁን ባለቤቱን መፍራት አቁሟል። ሽመልስ በዚህ ኦርቶዶክስን በክልሉ በማዋረዱ ተግባር ላይ በሚከተለው የጴንጤ እምነት ተከታዮች ዘንድ እና በኦሮሞ ፅንፈኛ የወሀቢይ እስላሞች ዘንድ እጅግ ተወዳጅ ነው። በተለይ ሁለቱም ጴወሀዎች ሽመልስ ምን ቢበድላቸው እና ቢያስቀይማቸው ኦርቶዶክስን በመግደል፣ በማቁሰል፣ በማፈራረስ፣ በማውደሙ እና በማዋረዱ ተግባር ቁርጠኛ ስለሆነ ሌላ ጥፋቱን ያቻችሉለታል።

• በሰላም ምጡ አባቶቼ…!
3.4K viewsedited  12:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-03 14:09:37 ግልጽ ጥያቄ ለብፁዓን አባቶቼ…!
                   ክፍል ፩

• ስለ ድፍረቴ ይቅርታ አልጠይቅም። አመሰግናለሁ።

"…ከ15 ቀናት በፊት ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት በየሰዓቱ መግለጫ ይሰጥ ነበር። የሕግ ባለሙያ ፍለጋ ሩጫው ልዩ ነበር። ከ EOTC የሚረሰራጨው ፉከራው፣ ቀረርቶው፣ ሽለላውም እጅግ አስደማሚ እጅግም ልዩ ነበር። የሰማእትነት ስብከቱ፣ ማጽናናቱም በቤተ ክህነታችን ታሪክ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ልዩ ነበር። በእንባ የታገዘ የጳጳሳት የምህላ ጸሎት፣ ምእመናንን ያሳተፈ ዓለምአቀፍ ሱባኤ ሁላ ስታውጁ ያላደነቀ፣ ያልተደነቀም፣ ከጎናችሁ ሳይሆን ከፊታችሁ ቆሞ ለመሰዋት ያላሰፈሰፈ አልነበረም። የምእመናኑ አቋም እንዳለ ነው። የእናንተን ግን ነበር ነው ያልኩት። ነበር ብልም ግን ጥርጣሬ አለኝ። ጥያቄም ጭምር።

"…ታዲያ የእናንተን የመንፈስ አባቶቹን፣ የእናንተን የሐዋርያነ አበውን ቃለ ስብከታችሁን ሰምቶ፣ በላይ በላዩ የምታዥጎደጉዱትን እረፍት አልባ መግለጫችሁን አድም ሳትጠሩት አቤት፣ ሳትልኩት ወዴት እያለ እንደ ሱናሚ ማዕበል እየጎረፋ የመጣላችሁ ሕዝብም ትንግርት ነበር የሚመስለው። ሕዝቡ እናንተን አደነቃችሁ። በዚህ ዘመን ዳግማዊ አቡነ ጴጥሮሶችን የመሰሉ አባቶች አገኘን ብሎም አሞገሳችሁ። ጥቁር ልበስ አላችሁን ሁላችንም ለበስን። የ3 ቀኑ የነነዌ ጾም ያለ የነበረ ቢሆንም መሬት ተኙ፣ ማቅ ልበሱ፣ አልቅሱ፣ ለሰልፍ ተዘጋጁ አላችሁን ተዘጋጀን። በዚህ ቀኖናዊ ዐዋጃችሁ ምክንያት ምእመናን ከሥራ ተባረሩ። ተፈናቀሉም። ገሚሱም ፖሊስ ጣቢያ፣ ገሚሶቹም ወደ አዋሽ አርባ የበረሃ ማጎሪያ ካምፕ ሄደው ታጎሩ። በሻሸመኔ ከ50 በላይ፣ በዓለም ገና አንድ በአሰበተፈሪ፣ በነቀምቴና በብዙ ቦታዎች ብዙዎች እንደጉድ ተቀጠቀጡ፣ ቆሰሉም። አካላቸውንም አጡ። ሽባም ሆኑ።

"…ደግሞ ደግሞ ሕዝቡ የካቲት 1 የሱባኤው ማብቂያ እለት ከቤት ከሰፈሩ ግልብጥ ብሎ ወጥቶ ጎዳናዎችን በማጥለቅለቅ ዓለምን ጉድ አሰኘ፣ መንግሥትን ጉድጓድ ውስጥ ደበቀው፣ ሸጎጠውም። ያኔ እናንተ ቀናቀና አላችሁ። ኮራችሁ፣ ተከበራችሁም። በዚህም ምክንያት የወንድ በር ለመንግሥት ሰጣችሁ። ሰልፉንም ሰረዛችሁ። በቤተ መንግሥትም ምልልስ አበዛችሁ። የጠቅላዩ ቢሮ፣ ቤተ መንግሥቱ ጭምር የውኃ መንገድ ሆነላችሁ። ታዲያ ምን ያደርጋል ሞቶ ያስከበራችሁን ሕዝብ በፍጥነት ረሳችሁ። አዲስ አበባ የታሰረውን ምህረተአብን እና ጓደኞቹን አስፈትታችሁ ሌላውን ጆሮ ዳባ ልበስ አላችሁ። ስንታየሁ ቸኮል የታሰረው በእምነቱ መሆኑን እያወቃችሁ ችላ አላችሁት። ከልጅ ልጅ ለያችሁ። በመንግንሥት ልዩ እንክብካቤ በአዲስ አበባ የጣመ የላመ እየበላ ለታሰረው ምህረተአብ እና ጓደኞቹ ካልተፈታ ከፖሊስ ቢሮ አንወጣም እንዳላችሁ ለስንታየሁ ቸኮል፣ የአፋር ፍርድቤት እንኳ የእሱን መዝገብ የማየት ሥልጣን የለኝም እያለው እየሰማችሁ ጮጋ አላችሁ። ከልጅ ልጅ ቢለዩ ዓመትም አይቆዩ የሚለውን ሃገርኛ አበባል አስታወሳችሁን። ለፓስተር ቢንያም ሽታዬ የጮሃችሁትን ያህል ለስንታየሁ ቸኮል ነፈጋችሁት።

"…ሥልጣናችሁ ሲጠበቅ፣ ደሞዛችሁ ከበር፣ መንበር ሰበራው ሲቀርላችሁ፣ ተቃዋሚዎቹ የኦሮሞ ጽንፈኞች ወደ 5 ኪሎ አንመጣም ሲሉላችሁ ያን ወኔያም እምነታችሁን ደበቃችሁ። ጀግና አማኝ ልጆቻችሁንም ረሳችሁት። ሁላችሁም በየፊናችሁ የራሳችሁን መንገድ ይዛችሁ ነጎዳችሁ። ሆሣዕና የዓድዋን በዓል አከበራችሁ ብሎ ፒሊስ ምእመናንን ሲያስር፣ ሲደበድብ፣ ሲያንገላታ ሊቀጳጳሱ አባ ህርያቆስ ችግር መከራ ወደሌለበት ወደ ተለዋጩ ሃገረ ስብከታቸው፣ ነጋዴ ልጆቻቸው ነጎዱ፣ በረሩ። ያሳዝናል። ሌላው አሜሪካ ተከማችቶ ደሞዝ ከሆሳዕና፣ ከሻሸመኔ ምዕመናን እየተሰበሰበ ይከፈለዋል። ይሄ ፌር አይደለም። ሼም ነው። ግፍም ነው።

"…ከዛሬ ነገ የሆነ ነገር፣ የሆነ መፍትሄ ታመጣላችሁ ብለን ብንጠብቅ፣ ብንጠብቅ፣ ጠላታችሁ እልም ይበል የውኃ ሽታ ሆናችሁ ቀራችሁ። ለሥልጣን ለመንበር ሰበራው ጊዜ እንደ አቦ ሸማኔ፣ ለምእመናን ስቃይ፣ ለቤተ ክርስቲያን መደፈር ጊዜ እንደ ኤሊ መሆን ደስስ አይልም። ጸሎት ላይ ናቸው፣ በእርጋታ እያሰቡ ነው የሚለውን አልስማም። ባህታዊ ገብረ መስቀል ነው ትዝ የሚለኝ። ባህታዊ ገብረ መስቀል ከወሮ ፍሬ ሰናይ እና ከእቁባቱ ከዘርፌ፣ ከሚስቱ ከኤደን ጋር ዓለሙን እየቀጨ ባሕታዊ የሉም እንዴ ሲባል "ጸሎት ላይ ናቸው፣ ሱባኤ ላይ ናቸው" የሚለውን ካስታወሰኝ በቀር እኔ በበኩሌ በመዘግየታችሁ ሌላ ምክንያት እየሰጠሁ ራሴን ሳሰቃይ አልገኝም። ልክ በሥልጣናችሁ ሲመጣ ከብርሃን ፍጥነት 10እጅ ብልጭ እያላችሁ ትንፋሽ ታሳጡን እንደነበረው አሁንም እንደዚያ እንዳትፈጥኑ የሚያግዳችሁ ምክንያት አለ ብዬም አላምንም። እኔ ራሴን ወክዬ ነውና የምናገረው እጅግ አድርጌ አዝናለሁ።

"…ለካስ ያሁሉ የመግለጫ ጋጋታ፣ ያ ሁሉ እረፍት አልባ ሰበካ፣ ያ ሁሉ ከጣሪያ በላይ ድንፋታ፣ ያ ሁሉ ሕዝብን ማነሣሣት መንበረ ጵጵስናችሁ እየተሰበረ፣ ሥልጣናችሁ፣ ደሞዛችሁ አደጋ ላይ እየወደቀ ስለመጣ ነበር። የብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ልቅሶ፣ የብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ እንባ፣ ምሕላው፣ ዐዋጁ ሁሉ የራስ ጥቅም ማስከበሪያ፣ አራት ኪሎ ቅድስተ ማርያም ለቀረበው መፈንቅለ ሲኖዶስ ስጋት ነበር እንዴ እንድል ያስገድደኛል? ሃኣ…? እንዲያ ያዋከባችሁን፣ የአዲስ አበባ ወጣቶች በመንበረ ፓትርያርክ ግቢ ያለምግብ፣ ያለምቾት በባዶ ሆዳቸው በብርድና በውርጭ በዝናብም እስከ አፍንጫው ድረስ ከታጠቀ አራጅ ቡድን ጋር በባዶ ሆዱ ሊተናነቅ እናንተ ተኝታችሁ እንሱ እንቅልፍ አጥተው ይጠብቋችሁ የነበሩት ለሥልጣናችሁ እንጂ ለእምነታችን አልነበረም። አሁንም በድጋሚ አዝናለሁ።

"…አባ ፋኑኤል የተባሉ የብልፅግና መንግሥት አዳሪ ግርማ ወንድሙ የተባለ አጋንንት አምራች አሜሪካ ድረስ አስጋብዘው፣ በቤታቸው ምሳ ጋብዘው በሃገረ ስብከታቸው ነውር የሆነ የምንፍቅና የኑፋቄ ተግባር ሲሠሩ እያያችሁ ዝም አላችሁ። ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ ወደ መንበረ ጵጵስናቸው እስከአሁን ሳይመለሱ እያያችሁ ዝም አላችሁ፣ አሰበተፈሪ፣ ነቀምቴ ከስምነታችሁ በኋላ የብጹዕ አቡነ ናትናኤል መንበረ ጵጵስና ተሰብሮ፣ ካህናት፣ ዲያቆናት እና ምእመናን፣ ሰንበት ተማሪዎችም ሲወቀጡ ዝም። ይሄ ከምር አሳፋሪ ነው። ነውርም ነው።

"…ሕገ ወጦቹ የኦሮሞ "የጨረቃ ጳጳሳት" ሰብረው በገቡባቸው አብያተ ክርስቲያናት ሥራ ያቆሙ ካህናት እስከአሁን ደሞዝ እንዳልተከፈላቸው እያወቃችሁ ዝም፣ ካህናቱ ከነ ቤተሰቦቻቸው በራብና በጥም እየተሰቃዩ መሆናቸውንም እያያችሁ ዝም። የአዲስ አበባውን ጠቅላይ ቤተ ክህነት አንፈልግም ብለው መቀሌ ለተቀመጡት እና ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ጋር አንቀጥልም ላሉት ጥጋበኛ እና ነውረኛ የትግሬ ጳጳሳት ደሞዝም፣ እየከፈላችሁ፣ በባንካቸው እያስገባችሁ፣ ቤታቸው ሳይታሸግ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ገንዘብ፣ ዐማራ ኦሮሞው በሚያዋጣው ሙዳይ ምጽዋት ዐማራን ለሚጸየፉ ለትግሬ የህወሓት ጳጳሳት ደሞዝ እየከፈላችሁ እኒህ በመከራ ውስጥ፣ በሰቆቃ ለሚገኙ ካህናት ምን መፍትሄ ሰጣችሁ? የእናንተም ደሞዝ ቢሆን በዚህ ሁሉ መከራ መሃል እስከአሁን አለመቋረጡ… በክፍል ፪ ይቀጥላል።
3.9K views11:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-02 21:06:08 በአዲስ አበባ እየተፈፀመ ያለውን የጥቁር ጣልያኖች የውንብድና ተግባር እያየንም ቢሆን እንኳ ምስጋናም ቃለ መሃላም ማቋረጥ ነውር ነውና ስለ አረመኔዎቹ ነውርም ለማውራት ቢሆን ሰፊ ጊዜ ስላለን በቅድሚያ ቃላችንን አክብረን ያው 3 ሺ ሰው ሁሉ በትእግስት፣ በጥብአት፣ በሥነ ሥርዓት ጨክኖ አመስግኖ እስኪጨርስ ብንጠብቅም ጭራሽ ይሄን ጦማር እስካዘጋጅ 1ሺ ሰው ተጨምሮ 4ሺ ሰው አምላኬን አመስግኗል። እግዚአብሔር ይመስገን።

"…የዓድዋ ድል ዝግጅታችን በተያዘለት መርሀ ግብር መሠረት ሰዓቱን ጠበወቆ ይቀጥላል። በጩኸት፣ በሁከት፣ በግርግር፣ በእርግማን፣ በስድብ፣ በሆያ ሆዬ መርሀ ግብራችንን ማወክ ግን ክልክል ነው። እንደዚያ ማድረግን አልፈቅድም። እኔ ዘመዴ ዘመድኩን በቀለ፣ አክሊለ ገብርኤል እንደ ተራ አክቲቪስት ነገርየውን ማጯጯህም አልፈልግም። ከዚያ ይልቅ የአገዛዙን ነውር ለመልካም ነገር እንዴት እንጠቀምበት? እያልን የምንወያይበት እንጂ የምናለቃቅስበትም አይደለም። መሆንም የለበትም። በአንድ በኩል ለለውጥ የሚዘጋጅ ማኅበረሰብ መፍጠሪያ፣ በሌላ በኩል ደግሞ በብልፅግና ፍቅር ወድቆ ከብልፅግና ጋር እለት በእለት ያለ ድካም ተራክቦ ለመፈጸም አንሶላ የሚጋፈፍ ጋለሞታ ሁሉ ብልፅግና ማለት ፀረ ኢትዮጵያ፣ ፀረ ኦርቶዶክስ መሆኑን በተግባር ያየንበት ዕለት መሆኑን እያወጅን በዚህ አራጅ መናፍቅ መንግሥት ዙሪያ የተሰባሰበውን መንጋ ሁሉ አንገት እያስደፋን አዲስ የመወያያ አጀንዳ የምንከፍትበት አዲስ የትግል ምእራፍ የምንጀምርበት በዚህም ዙሪያ የምንወያይበት እንጂ የምንቆዝም መሆን አይገባም።

"…ብልፅግናንና የአቢይ አሕመድ ማንነትን ለማወቅ ረፍዷል? አዎ ረፍዷል። ነገር ግን ቢረፍድም ይሄን ነውረኛ አቅመቢስ አራጅ ልኩን ለማሳየት ከበቂ በላይ አቅምና ደቂቃ አለ። ለእኔና እኔን ለመሰሉ የዚህን አፈ ቅቤ ልበ ጩቤ አረመኔ አራጅ አሳራጅ አፓርታይዳዊ የአቢይ አሕመድ አገዛዝ ዛሬ የፈፀመው ነውር አያስደነግጠንም። ይልቁኑ እርሱን የማያውቁት በይበልጥ እንዲያውቁት የሚያደርግ ተግባር ፈጽሞ በእኛ በአቢይ አካሄድ ዙሪያ የተቃውሞ ጥያቄ ላለን ሰዎች ተጨማሪ አዲስ የሚሰባሰብ ጨርቁን የጣለ እብድ ቢያመጣልን እንጂ እኛ ቀደም ብለን በአገዛዙ ያበድን አይሞቀን፣ አይበርደን። ይብላኝ በአቢይ አሕመድ ዛሬ ማበድ ለጀመራችሁ እንጂ እኛማ እየበረደልን አብደን አብደን ወጥቶልን ድነን በየፊናችን መፍትሄ ፍለጋ እየባዘንን እንገኛለን። እንኳን ደኅና መጣችሁ አዳዲስ እብዶች።

"…ዛሬም ምንድነው የምናደርገው ያልን እንደሆነ በጨዋ፣ በሥነ ሥርዓት የታነፁ ኢትዮጵያውያን በሚርመሰመሱበት በቴሌግራም ፔጃችን ላይ ታላቁን የዓድዋ የድል በዓላችንን የሆነውን ሁሉ ለመማሪያ እያደረግን በተረጋጋ መልኩ ደስስ እያለን የድል በዓላችንን እናከብረዋለን። እናጣጥመዋለንም። እነሱ የፈለጉትም እኛን መረበሽ፣ ማበሳጨት እና ማወክ ነበር። እኛ ግን ታላቅነታችንን ማስመስከር የምንችለው የአናሳና የበታችኝነት ስሜት ለሚያሰቃያቸው ጥቁር ጣሊያኖች አጀንዳ ሰጥተን፣ እኛ ቪቫ ምኒልክ፣ ቪቫ ዓድዋ ስንል መዋል ነው።

"…ወራዳነታቸው፣ ፀረ ኢትዮጵያ፣ ፀረ ምኒልክ፣ ፀረ ኦርቶዶክስ፣ ፀረ ዐማራ፣ ፀረ ሰሜን፣ ፀረ ዓድዋ፣ ፀረ ጣይቱ፣ ፀረ አርበኞች መሆናቸውን፣ ጨፍጫፊ፣ ገዳይ፣ አረመኔ መሆናቸውን እያሳየን፣ በአቢይ አሕመድ አገዛዝ ተስፋ ያልቆረጡት ሴፍቲኔተሮችን ተስፋ እንዲቆርጡ፣ እርማቸውን እንዲያወጡም እያደረግን ነገር ግን የድል በዓላችንን በአሸናፊነት ስሜት በደስታ፣ በፍቅር፣ በአርበኝነት መንፈስ ስናከብርና ስናጣጥም እንውላለን። አንዳችሁም አትረበሹ፣ አትጨነቁም፣ አትብከንከኑ።

"…አሁን በኦሮሚያ ይፈጽሙ የነበረውን መከራውን ሁሉ የወለጋውን እርድ ጭምር ስበው ወደ መሃል ሃገር እያመጡት ነው። ይሄ ምልክት ነው። ሙከራም ነው። ሙቀት መለኪያም ነው። ምዕራብ፣ ምሥራቅ፣ ሰሜንና ደቡብ ሸዋ ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ ዐማራን አርደው፣ አፈናቅለው ሞክረው አይተውታል። ሰሞኑን በአዲስ አበባ ዙሪያ በሺዎች የሚቆጠሩ፣ ከኦሮሞ ውጪ የዐማራ፣ የትግሬ፣ የጉራጌ፣ የወላይታ፣ የከምባታ ወዘተ ቤቶችን በግሬደር አፍርሰው፣ በጥይት ነፍሰጡር ገድለው፣ ሕጻናት በጅብ አስበልተው አይተውታል። የሕዝቡን ዝምታ እንደፍርሃት፣ እንደ ሽንታምነት፣ እንደ ቅዘናምነት ቆጥረውታል። በእርግጥ እነሱ መሬት ላይ በሚገባ ሠርተውታል። ይሄ ታዲያ ለአዲስ አበባ የሙቀት መለኪያ ቴርሞ ሜትር ነው። ምልክትም ነው።

"…እኔ ትናንትም፣ ዛሬም ነገም የምለው ለዚህ በኦሮሞ ስም ይህን ታይቶ የማይታወቅ ዘግናኝ ግፍ ለሚፈጽም መንግሥት ተብዬ ማስገጃ መፍትሄ የምለው ወሬ ትቶ መሬት ላይ ሥራ በመሥራት ኮምጨጭ ብሎ ለመጋፈጥ መወሰን ነው። ሌላ ምንም አማራጭ የለም። ብትተወው የማይተውህ፣ ብትሸሸው የማይለቅህ፣ ብትለምነው፣ ብትማፀነው የማይምርህ አረመኔ ርህራሄ ያልፈጠረበትን ጉድ እንዴት አድርገን እንገላገለዋለን ለሚለው መልሴ "እንጃባክ እኔ ምን ዐውቅልሃለሁ" ነው የሚሆነው። መልሱ በኪስህ ነው። መልሱ የጨነቀው፣ የቸገረው፣ በፊት በችርቻሮ፣ አሁን በጅምላ ዘሩ እየጠፋ ያለው ሕዝብ ጋር ነው ያለው። የራበው ሆዱን ለመሙላት፣ የጠማው ጥሙን ለማርካት፣ የበረደው እርቃኑን ለመሸፈን ሃሳብ አመንጭቶ መፍትሄ ለራሱ እንደሚያመጣውና የጎደለውን እንደሚያሟላው ሁሉ ነፃነቱን ተገፍፎ በባርነት ውስጥ የወደቀውም ሕዝብ በባርነት ውስጥ መውደቁን ካመነና እኔ ብሞትም መጪው ትውልድ በነፃነት ይኑር ብሎ የቆረጠ፣ የወሰነም እንደዚያ እንደሆን፣ ይሄንንም ውሳኔ ካመነ እና ነፃ ለመውጣት መንገዱን ከጀመረ ያን ጊዜ መፍትሄውን ያገኛል። ነፃነት ደግሞ በነፃ በብላሽ አይገኝም።

"…መርሀ ግብራችን ይቀጥላል። ሰከን፣ ረገብ፣ ባለ መልኩ በተረጋጋ፣ በጨዋ ደንብ ይቀጥላል። ደግሞ ኦነግ ፊት አይለቀስም። ኦነግ ፊት መበሳጨት አያስፈልግም። ለአራጅ ኦነግ የሚያስፈልገው ምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ዓድዋ ሲሉ መዋል ብቻ ነው። ለሰይጣን መስቀል፣ ለወያኔና ለበለፀገው ኦነግ ደግሞ ምኒልክ፣ ዓድዋና ጣይቱ አስለፍላፊ ጠበል ናቸው። አዲስ አበቤ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ኢትዮጵያውያን ግን ለመፍትሄው ከወዲሁ ተዘጋጁ። ይሄ ፈሪ፣ ቦቅቧቃ፣ ሴትና ሕጻን ሽማግሌ አራጅ መንግሥት ከዚህ በላይ ውድመትና ጥፋት ሳያመጣ በጊዜ ምሱን ለመስጠት ዐውቀን መዘጋጀት እንጂ መንበጫበጭ ማንን ይድላው ብላችሁ ነው?

"…በህወሓት ጥጋብ ትግሬንና የትግሬን ምድር በር ዘግቶ፣ መውጫ መግቢያ ከርችሞ፣ እግዚአብሔር ለኃጥአን በላከው መቅሰፍትና ቁጣ ንፁሐን ትግሬዎችን ጭምር እንደቀጣ ሁሉ በቀጣይ ተረኛዋ የኦሮሚያ ምድርም ያው የትግሬ ምድር ዕጣ ፈንታም ይደርሳታል። አዎ አዛኜን የሚሊዮን ኢትዮጵያውያን እንባ የፈሰሰባት ኦሮሚያ ዓይናችን እያየ፣ ጆሮአችን እየሰማ ትቀጣለች። ሺዎች በግፍ የታረዱባት ኦሮሚያ፣ ደማቸው እንደ ዥረት እንደወንዝ የፈሰሰባት ኦሮሚያ ትቀጣለች። ግድ ነው። ሰማይ ዝናብ ይከለክላል፣ ምድርም ፍሬ አትሰጥም። የኦሮሞ ግንዱ ይቆረጣል። ቅርንጫፉም ይረግፋል። ከብትም እህልም ያልቃል።
4.3K viewsedited  18:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-24 19:59:24 አመድኩን ነቀለ አላለኝም…!

"…እንቅልፍ አጥቶ በኦሮምኛ እና በላቲንኛ ዐማራን ሲሳደብ፣ ሲዘልፍ፣ ጥንብርኩሱን ሲያወጣ የሚውለው የአራጁ ኦነግ ሚዲያ አሁን ደግሞ ለልመና ጊዜ፣ ስለማርያም፣ በአላህ መጽውቱኝ ለማለት በአማርኛ መወትወቱ ሳያንስ አኔ ዘመዴንም በደንብ አድርጎ እያበደብኝ ነው። ዐማራ እህሉን ለምን በገፍ ይሸጣል? ብሎ ምስጢራችንን ሊያስበላን እያለም ሙልጭ አድርጎም እየሰደበኝ ነው። ማርያምን ከምር የሆነ ነገራቸውንማ ባንኜበታለሁ…! ትርጉሙ ባይገባኝም “Hit the bullseye” ይል ነበር ነፍሱን ይማረውና አጎቴ ሌኒን። የአቦን መገበሪያ የበላ ሳይጠይቁት ይለፈልፋል የሚሉ መተርጉማንም አሉ።

"…ዓድዋ የድል በዓላችንንም በታላቅ ድምቀት እናከብራለን። ወገናችን ቦረናንም፣ ዋግኽምራና ደብረብርሃንንም እንረዳለን…!

"…ታየኝ እኮ በፀጋዬ አራርሳ፣ በህዝቅኤል ጋቢሳ፣ በለማ መገርሳ፣ በሽመልስ አብዲሳ፣ በቀጄላ መርዳሳ በኩል ቦረናን ስረዳ። ታየኝ እኮ። አስባችሁታል በዋቆ ጉቱ ልጆ፣ በቦረና ጠላቶች በኩል ገንዘብ ስልክ ታየኝ እኮ።

"…አልፋታህም አባቴ። ጩኸቷ ከዓድዋ በላይ መሆኗን ጠርጥሬአለሁ። ፈንዳ ጧ በል፣ ስትሰድበኝ፣ ስታወግዘኝ ክረም። እደግመዋለሁ። ዐማራም እህሉን እንደ ኦሮሞ ወንድሙ ይከዝን። ኦሮሞ በነፃነት መሸጥ ሲፈቀድለት ወንድሙ ዐማራም ያኔ ይሸጣል። የምን ማጭበርበር ነው።

~ ወጥር ዘመዴ…!!
7.8K views16:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-20 12:19:42 ከምስጋና በኋላ…

"…ዘወትር እንደምናደርገው ሁሉ ዛሬም እንደልማዳችን ስንወያይ፣ መረጃም ስንለዋወጥ እንውላለን። ታላቁ የዐብይ ጾም ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። ባለፈው በጾመ ነነዌ ወቅት እንዳደረግነው ሁሉ በዚህ በዐብይ ጾምም ወቅት ጾማችንን በፍቅር፣ በኅብረት፣ በአንድነት ተሰባስበን በማስቀደስ መጾም አለብን። ለጊዜው ሥራ የሌላችሁማ ከቅዳሴው አትቅሩ፣ ዕድሉን የምታገኙ ሁላችሁ ነግህ በጸሎተ ኪዳን፣ ሰርክ በቅዳሴ ማታ ምሽት ላይ ደግሞ በጉባኤ በመገኘት በቃለ ወንጌል ረስርሱ። የለጸሎት፣ ያለ ስግደት እና ያለ ምጽዋት የሚደረግ ጾም ጾም አይባልም። የረሃብ አድማ እንጂ። እናም ጾማችን ጸሎት፣ ስግደትና ምጽዋት አይለየው።

"…ሰሞኑን ጀምሬው ያቆምኩትን ረጅም ሎጋ ዘለግላጋ ጦማሬንም በመሃል ጊዜ ሳገኝ እቋጨዋለሁ። ከጦማሩም ሌላ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያኔን በገንዘባቸው ለማፍረስ ሲላላጡ የከረሙትን የኦሮሞና የጉራጌ ወሃቢይ እስላሞችንና የኦሮሞና የደቡብ የጴንጤ ድርጅቶችንና ባለሃብቶችን ዐውቃችኋቸውና መዝግባችሁም ታስቀምጡአቸው ዘንድ የመግለጥ የማጋለጡንም ሥራ እገፋበታለሁ። መጀመሪያ የወንጀል ታሪካቸውና ስልካቸውም ይቀመጣል። እናንተም እየደወላችሁ ሰላም ትሉልኛላችሁ።

"…በዚህ በጾማችን ወቅት ከጸሎት ጋር ሊያፈርሱን የነበሩትን ተቋማት በሙሉ ባናፈርሳቸውም እንኳ ማሳፈር አያቅተንምና እንመጣባቸዋለን። አዋሽ ባንክ ዋነኛው  ጠላታችን ነውና ከእነኢንቨስተሮቹ ከእነ ሳቢር አርጋው እና የምሩ ነጋ፣ እንደራይድ ከመሳሰሉና ሌሎች በተዋሕዶ ላይ እጃቸውን ያነሡ ድርጅቶችም በደብተራው ቡድን ጸሎት የሚቀጡበት ሳምንት ይሆናል።

"…በመጨረሻም፦ በሳምንቱ መጨረሻ በዕለተ ቀዳሚት ሰንበት ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ እስከ ዐቢይ ጾም ፍጻሜ ድረስ ዋጋቸው 700 ሺ ብር የሚያወጡ በደቡብ ኢትዮጵያ በሩቅ ገጠር ውስጥ የሚገኙ የስብከት ኬላዎችን ከድንኳን፣ ከዛፍ ስር እና ሰንበሌጥ ቤት አውጥተን በመቃኞ ወደመቀየር እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናትን በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የማነጽ ዘመቻ እናካሂዳለን። በመሃል በመሃል ደግሞ በሌሎች አካባቢዎች በገቢ ራሳቸውን እንዲችሉ በአጥቢያቸው ምንም ገቢ የሌላቸውን ለይተን አውጥተን ወፍጮ የምንገዛላቸው አብያተ ክርስቲያናትም ይኖራሉ። የሶላር መብራትም የምናስገባላቸው ጥንታውያን ገዳማትም ይኖራሉ። በገጠር በሩቅ ላሉ አብያተ ክርስቲያናት በዚህ በዐቢይ ጾም ታላቅ የበረከት ሥራ በመሥራት እናሳልፋለን።

"…የሚገርመው ለዚህ የበረከት ሥራ ከወዲሁ ሁለት ባለተስፋዎችን አግኝቻለሁ። አንድ ከእዚሁ ካለሁበት ሃገር ከሃገረ ጀርመን፣ አንድ ከአሜሪካ፣ እግዚአብሔር ይመስገን።

"…የዕለቱን ወጋችንን ግን የትናንት የዕለተ እሁድ የሪፖርተር ጋዜጣን ዘገባ በማጥራት እንጀምራለን። ደቡብ ሱዳኖች ወደ ኢትዮጵያ ድንበር 200 ኪሎሜትር ድረስ ገብተዋል ያለውን ዘገባ ማለት ነው።
10.2K viewsedited  09:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-15 16:17:15 ያዝ እንግዲህ…!

"…አሁን ቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል። አባቶች እየገቡ ነው።

"…ደመላሽ፣ አራርሳና አሰፋም የታሸገው ቤታቸው ተከፍቶ እንዲገቡ ተደርጓል።

"…አፍነው እንዳይወስዷቸው ከፍተኛ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ፌደራል ፖሊስ ተመድቧል።

"…በሌላ በኩል በወይዘሮ አይንሸት አደም ህንፃ ውስጥ ትርምስ ተፈጥሯል። እስላሞቹና ጴንጤዎቹ እያበዱ ነው። ጠበቃ ኃይለሚካኤል እና የገዳ ባንኩ ዋሲሁን እናንተ ሌሎች መነኮሳትን ሹሙ ብለው የመነኩሴ መዓት ወደ ሕንጻው እየስገቡ ነው ተብሏል። ጉድ ሊፈላ ነው።

"…ፍራሽ እየገባ ነው። ጥበቃው በኦሮሚያ ፖሊስ የጴንጤና የእስላም ፖሊሶች ተወጥሯል። አብደዋል።

"…እንዲት እናት ባለፈው ወር ተኩሶ የገደለው የሞጆ ሥራ አስኪያጅንም እነ ሽመልስ አብዲሳ ከእስር እንዲፈታ አድርገው በእነዚህ ውጉዛን እንዲሾም ሊያደርጉት ነው ተብሏል። ሰውየው ትናንት ከቀውሲ በላይ መኮንን ጋር በአዋሳ የነበረው ነው ተብሏል።

"…ኦርቶዶክስ አሸናፊ ናት። ስልህ ጥብርር፣ ኩርት፣ ዝብንን ብዬ ነው። ማርያምን ስልህ።
https://t.me/Zemedkunbekele3
12.8K views13:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-14 09:32:57 አንደዜ ለወፎቼና ለርግቦቼ ሞራል



"…ወ/ሮ አይንሸት አደም መሀመድ እና አቶ ሳቢር አርጋውን አግኝቻቸዋለሁ። ሁለቱም ለምን በገንዘባቸው ጥንታዊቷን፣ ሐዋርያዊቷን፣ ብሔራዊቷንና ቀኖናዊቷን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ለማፍረስ ፈለጉ…? ምን በድላቸው ነው? በሰፊው ነገ እናወራበታለን።

"…እነ አቶ ደመላሽ ሞገስ ለወ/ሮ አይንሸት አደም መሀመድ 9 ሚልዮን ብሩን ለምን ጉዳይ ነው የተቀቧሏቸው? አሁን በዚህ ወቅት እነ አቶ ደመላሽ፣ ኦቦ አራርሳና አይዋ አሰፋ የት ናቸው? የእኔዎቹ አይደክሜ ርግቤና ወፌ የጨረቃ ጳጳሳቱ ያሉበትን ሥፍራ ከነፎቶው፣ ከነ መረጃው ይዘውልኝ ከች ብለዋል። የነገ ሰው ይበለን።

"…አዳነች አበቤ፣ የብሔራዊ ባንክ ፕሬዘዳንት፣ ሽመልስ አብዲሳና የመረጃና የፋይናንስ ደህንነት ነው ምንጥስዬ የሚባለው ተቋም ከአዋሽ ባንክ ፕሬዘዳንትና ከባንክ የIT ባለሙያዎች ጋር በመነጋገር የእነ ደመላሽ የኦሮሚያ ሲኖዶስ ገንዘብ እንዳይታይ ቆልፈውታል። የእኔ ጭሶች ግን ከፍተው እያነበቡት ነው። 11 ሚልዮን ብሩ ከቆለፉት በኋላ ያነበብነው። አትችሉንም። ማርያምን እውነቴ ነው።

"…ነገሩ ወዲህ ነው። አንዳንድ የዋሆች እኔ ዘመዴ ፍሪ ምህረተአብ አሰፋ፣ ፍሪ ፌቨን ዘሪሁን እያልኩ ከዋናው አክርካሪ መስበሪያ አጀንዳ ወጥቼ እነ አዳነች አቢቤ በቀደዱልን ቦይ እንድፈስ ይፈልጋሉ። እነ ምህረተ አብ ይታሰሩ ምን ይሆናሉ? አይሟሙ። ሰርቆ አልታሰረ ሰብኮ እንጂ። እንደውም ለአንድ ለ6 ወር ያህል ቃሊቲ ወይ ቂሊንጦ ቢያወርዷቸው በምህረተአብ ቁመት ልክ ጧፍ አሰርቼ ስለቴን ለእንጦጦ ማርያም አስገባ ነበር። ምህረተአብ ቂሊንጦ ቢወርድ ተአምር ሠርቶ ይወጣ ነበር። ስንት የጠፋ ነፍስ ማርኮ ያውም እንደ ንሥር ታዶሶ ይወጣ ነበር። ደግሞ ዘመዴ ጨካኙ በወንድሙ ላይ ፈረደ ብለህ አልቅስ አሉህ። ጧ በል። ፈንዳ…! እኔእቴ ኬሬዳሽ።

"…እኔ ዘመዴ ሥራ ላይ ነኝ። አንተ ታሰረ ተፈታ በል። አንተ ዶግማ ቀኖና በል። እኔ ቀንድ ቀንዱ ማለት ላይ ነኝ። እነሱን የሚያስጨንቃቸውም፣ የሚያፈርሳቸውም፣ እንቅልፍም እረፍትም የሚያሳጣቸው የእኔ እብደት ነው እንጂ የአንተ ጫጫታ አይደለም። ለአባቶቼ፣ ለሕግ ባለሙያዎች፣ ለመከላከያው፣ ለፖሊሱ፣ ለሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን የሚጠቅመው የእኔ የዘመዴ እብደት ነው።

"…በኢትዮጵያ ጠላቶች ቡራኬ በአቢይ አሕመድ የህዳር አህያነት፣ በአዳነች አቤቤ በኩል ወደ መሬት ወርዶ፣ በፓስተር ዮናታን፣ በፓስተር ኢዩ ጩፋና በሌሎች ፓስተሮች ቡራኬ፣ በኦሮሞ ፅንፈኛ እስላሞችና በፅንፈኛ የወለጋ ጴንጤዎች እና የደበቡብ ጴንጤዎች የፋይናንስ ድጋፍ እኛን የገጠሙንን ጦርነት በድል መወጣት የምንችለው እንዲህ በመረጃ ስናዝረከርካቸው ነው።  ሁላችንም እንደየችሎታችን ዱብ ዱብ እያልን ነው። እኔ ደግሞ የጠላትን የጦር ምሽግ በሃይፐር ነው ሱፐር ምንትስዬ ሶኒክ ሚሳኤል በምትሉት እያደባየሁት ነው። እናም እኔ ሥራ ላይ ነኝ ለማለት ነው።

"…ነገጠዋት ሁላቸውንም ወጥ በወጥ ነው የምናደርጋቸው። የአልሳሙን አቶ ሳቢር እና ወ/ሮ አይንሸት አደም መሀመድ እና ሌሎች በዚህ ጉዳይ በመሳተፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን በማፍረስ ተግባር ላይ የተሰማሩ የእስላምና የጴንጤ ባለሃብቶችን በሙሉ ከነፎቶአቸው፣ ከነሰጡት ገንዘብ አሰጣቸዋለሁ።  ጠብቁኝ…!

"…ወጥር ዘመዴ፣ አንተ አንድ ለእናቱ ሺ ለጠላቱ ወጥር ብዬሃለው ወጥር አንተ የምሥራቅ ሰው የሐረርጌ ቆቱ መራታው ዘመዴ ወጥር። ወጥር አልኩህ አዛኜን ወጥር አክሊለ ገብርኤል ወጥር… አንተ ባለማዕተብ የተዋሕዶ ልጅ የሥላሴ ባርያ የድንግል አሽከር ወጥር።

"…ሃዬ… ምንድነው ሳ አቦ ከኑማ ጋ ዱቢን…!
10.7K views06:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ