2023-04-26 14:14:40
"ርዕሰ አንቀጽ"
• ረዘም ያለ ርዕሰ አንቀጽ ነው። ተሰብስባችሁ አንብቡት። በድምጽም ስሙት። በርዕሰ አንቀጹ ላይ አስተያየት መስጠት የሚጀመረው ከሰዓታት በኋላ ነው። እስከዚያው ኮመንታተሮች እንዳይረብሿችሁ የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁን እጠረቅመዋለሁ። ከቻላችሁ ሁለት ሦስት ሆናችሁ ሰብሰብ ብላችሁ አንብቡት። መልካም ንባብ።
"…ከኦነግ ሸኔ ጋር ግኑኝነት አላቸው፣ ለሽብርተኛው ቡድን የገንዘብ ረጂ ምንጮች ናቸው የተባሉ ብዙም ባይሆኑ ጥቂቶችን ለማስመሰል ያህልም ቢሆን የጃዋር መሃመድን የባንክ ገንዘብ ጨምሮ ጥቂት የኦሮሞ ሰዎች የባንክ ገንዘብ መታገዱ የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው። ቆይቶ የሁሉም ተለቋል። ተመልሶላቸዋል።
"…ቀጥሎ ከጁንታው ጋር የተያያዙ ናቸው፣ ጁንታውን በሎጀስቲክ፣ በገንዘብ ይረዳሉ ተብለው የተጠረጠሩ ብዙ የትግራይ ተወላጆች የሆኑ ትግሬዎች በሙሉ በባንክ ያለ ገንዘባቸው፣ በፍተሻ ሰበብ በየቤታቸው ተዙሮ፣ ለንግድ ይዘውት ይንቀሳቀሱት የነበረው ገንዘብ በሙሉ ገሚሱ ታገደ፣ ገሚሱ ተወረሰ። ትግሬ ሆኖ ከውጭ ሃገር ለቤተሰቡ ገንዘብ መላክ የሚችል አልነበረም። ለትግሬ ገንዘብ በባንክ ማስገባትም ወንጀል ነበር። የትግሬ የንግድ ድርጅቶች በብዛት ታሸጉ። ሽሮና የጀበና ቡና የምታፈላ ትግሬ ሁላ ተለቅማ ታሰረች። ብዙ ቤተሰብ ተበተነ። ቆይቶ ግን አሁን ነፃ ሆኑ። የሞተ ተጎዳ እንጂ ቋሚማ ተጽናንቷል።
"…አሁን ፅዋው ተራው የዐማራ ሆኗል። ከዓመት በፊት ጀምሮ በዚሁ በቴሌግራም ገጼና በመረጃ ቴሌቭዥን "ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር" በሚለው መርሀ ግብሬ ላይ ደጋግሜ ስጋቴን መናገሬም ይታወሳል። ጁንታ፣ ኦነግ፣ ሌባ እያለ በራሱ በዐማራው ቢያሰድበኝም እኔ ግን ቀኝ ትከሻዬን የሸከከኝን ነገር አስቀድሜ ተናግሬአለሁ። የዐማራ ባለሃብት ቀን የማይጨልምበት ይመስል ለነገሮች ደንታ አልነበረውም። ዝንጉ ዳተኛም ነበር። ይኸው ቆይተው መጡለት ገቡለትም። ይበሉት።
"…አስተውላችሁ ከሆነ የትግሬ ባለሃብት ለድርጅቱ ለህወሓት ታማኝ ነው። የትም ይሥራ የትም ለውድብ ነው የሚሠራው። አይደለም ባለሃብት በዓረብ ሃገር በግርድና፣ በአውሮጳና በአሜሪካ ቆሻሻ ጠርጋ የምትኖር፣ ሴተኛ አዳሪ ገላዋን የምትሸጥ ለምን አትሆንም ለድርጅቷ ታማኝ ናት። በዚህ ባለሁበት ሃገር በቤተ ክርስቲያን ያገኘኋት ትልቅዬ የትግሬ ሴት ያሉኝም እንዲሁ ነው። "ወያኔ ሳይወድቅ በፊት በፌስቡክ የምጽፈውን አይተው ስማ መምህር ዘመድኩን ወያኔ ማለት እንትኔን ሽጬ፣ ረክሼ ያቆምኩት ድርጅት ነው። ግለሰቦች ሊያጠፉ ይችላሉ፣ እነሱን ውቀስ፣ ነገር ግን በደፈናው ትህነግ፣ ህወሓት፣ ወያኔ እያልክ መውቀሱ በግል እኔን ያስከፋኛል ነበር ያሉኝ።" እንደዚህ ናቸው ትግሬዎች። ታማኝነታቸው እስከዚህ ድረስ ነው።
"…የትግሬ ህዝብ ለቤተ ክርስቲያን አሥራት ከሚያወጣ ይልቅ ለፓርቲው ለውድብ ቢያወጣ የሚጸድቅ ነው የሚመስለው። ትግሬ አፈር ግጦ ለፓርቲው ደሙንም ላቡንም፣ ሕይወቱንም ነው የሚሰጠው። በዚህ በዚህ እኔ ራሴ እደነቅባቸዋለሁ። ጥቂት ሆዳም ሌባ ትግሬዎች ታማኝነታቸውን ሽረው፣ ለፓርቲ የተሰበሰበን ገንዘብ ይብሉት ይቀርጥፉት ይሆናል እንጂ የትግሬ ወንዱም ሴቱም ቄሱም ሼኩም አታጋዬ ለሚለው ፓርቲ ገንዘቡንም፣ ህይወቱንም፣ ያለስስት ነው የሚሰጠው። ኦሮሞም እንደዚያው ነው።
"…የዐማራ ባለሃብት ጋር ስንመጣ ነገሩ የተገላቢጦሽ ነው። የዐማራ ባለሃብት ራስወዳድ ነው። አጎብዳጅ አቃጣሪ ነው። ለወገኑ ቅንጣት ታህል ርህራሄ የለውም። ሁል ጊዜ ገንዘቡን የሚያፈሰው ምንም ዓይነት ጥቅም በማያስገኝለት ስፍራ ነው። ለመሾርሞጥ ለመሸርሞጥ የኦሮሞም፣ የትግሬም ባለሃብቶች አቻው ናቸው። የዐማራ ቅንዝረኛ ሸርሙጣ ጋለሞታ ባለሃብት ግን በፍጹም ይለያል። የዐማራ ባለሀብት ከኦሮሞ ባለሃብት ጋር የሚያመሳስለው ድግስ መውደዱና ማመንዘሩ፣ ከትግሬ ባለሃብትም ጋር መማነዝሩ ነው የሚያመሳስላቸው።
"…የዐማራ ባለሃብት ጎንደር፣ ጎጃም ሲነግድ ይከርምና ገንዘብ ጠርቀም ሲልለት በቀጥታ ጓዙን ሸክፎ ወደ አዲስ አበባ ነው የሚነካው። የዐማራ ባለሃብት ዐማራ ላይ ፋብሪካ ቢያቋቁም እንጂ ከፋብሪካው የሚያገኘውን ትርፍ እንደ ትግሬ እና ኦሮሞ ባለሃብት ለፖለቲካ ተሳትፎ አያውለውም። የዐማራን ፖለቲካ አይረዳም። አይደግፍምም። የዐማራን ባለሃብት ገንዘብ የሚግጡት የዐማራ ጠላቶች የሆኑት እነ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ እነ ብርሃኑ ነጋ፣ እነ ነአምን ዘለቀ፣ እና እነ ታማኝ በየነ ናቸው። እነ ግንቦት ሰባት፣ እነ ኢዜማ አፈ ቅቤ ሆደ ጩቤ ሞላጫቹ ናቸው የሚግጡት። የዐማራ ባለሃብት ፋኖን ቢሳቤስቲን አይረዳም። ዱንቡሎ ጢና ዱዲ አይረዳም። የዐማራ ባለሃብት በአብዛኛው እከካም ከሃዲ ወገኑን ጠል ጋለሞታ ነው።
"…የዐማራ ባለሃብት ፉክክሩ ከወንድሙ የዐማራ ባለሀብት ጋር ነው። የዐማራ ባለሃብት ያገኘውን ነገር ዘርፎ የሚበላው ከብአዴን ሹመኞች ጋር ነው። የሁመራን ሰሊጥ እነ አገኘሁ ተሻገር ከእነማን ጋር ቀርጥፈው እንደበሉት ሁሉ የሚያውቀው ነው። አይደለም የባለሃብት የብአዴን መሪዎች እኮ የፓርቲያቸውን ገንዘብ ህወሓት ባሕርዳር ልትገባ ነው ብለው ለ10 ሁነው 60 ሚልዮን ብር ቀርጥፈው ሃም አድርገው የበሉ ማፍያዎች ናቸው። ምድረ ሌባ ሁላ።
"…አሁን አብይ አህመድ በዐማራ ባለሃብቶች ላይ እየፈጸመ ያለው የሚጠበቅ ነው። ህወሓት መቃብር ፈንቅላ ወደ ሥልጣን እየመጣች ስለሆነ ቢዝነሱን በቶሎ መቆጣጠር አለባት። ከኦሮሞዎቹ ጋር ቶሎ ቶሎ ተካፍላ ማገገም አለባት። ለዚያ ደግሞ እንቅፋቱ ዐማራ ነው። ዐማራው ከመንገድ በቶሎ መወገድ፣ ከፊትም ገለል ማለት አለበት። በተለይ በኢትዮጵያ የነዳጅ ያህል የሚዛቀው የጨው ምርት ላይ የተሰማሩ ዐማሮች እሬቻቸውን ይበላሉ። እነሱ ቀድመው እንደ ትግሬና ኦሮሞ አስተማማኝ የፖለቲካ ጥበቃ ይኖራቸው ዘንድ በክልላቸውም ሆነ በሌላ ስፍራ ለሚንቀሳቀሱ ለዐማራ የለውጥ ኃይሎች ምንም ዓይነት እርዳታ፣ ድጋፍ ስላላደረጉ አሁን እነሱ ሲበሉ ለእነሱ የሚጮህ ዐማራ አይኖርም። የለምም።
"…የዐማራ ባለሃብት ለሴቶች ጭን አቶዝ መኪና ሲረጭ፣ ሲበትን የኖረ ጋለሞታ ነው። የዐማራ ባለሃብት ቴሌቭዥን ፊት ቁጭ ብሎ በቴሌቭዥን ማስታወቂያ የምትሠራ ሞዴል ልጃገረድ ሲጫረት የሚውል የወንድ ወንድኛ አዳሪ ባለሃብት ነው። የዐማራ ባለሃብት በየአዝማሪው ቤት እየዞረ፣ ግጥም እያስገጠመ፣ በማሲንቆ ሲደሰት የሚያመሽ የአዝማሪ ቀላቢ ነው። የዐማራ ባለሃብት በክልሉ ለደሀው ዐማራ ንጹሕ የመጠጥ ውኃ፣ ክሊኒክ እና ትምህርት ቤት የማይገነባ ወገኑን ጠል ለሴተኛ አዳሪ በታኝ፣ በረከት ረድኤት የራቀው፣ ጠንቋይ ቀላቢ አመዳም ነው።
"…ከዐማራ ባለሃብት እስላም ዐማሮቹ ይሻላሉ። ቢያንስ ወገናቸውን በስሱም ቢሆን ይጠቅማሉ። የዐማራ ባለሃብት ጥቂት ጳጳሳት፣ ካህናትን ይዞ በማንኪያ ሰጥቷቸው በአካፋ ዐውደምሕረት ላይ ማስታወቂያ የሚሠራለት የተረገመ አጭበርባሪ ነው። ቄሱ ሆዱን ከሞላ ለዐማራ ባለሀብት የቅድስና ማዕረግ አጎናጽፎ ታቦት ካልቀረጽኩልህ ነው የሚለው። ሁለት በሬ በ40 ሺብር ገዝቶ አርዶ፣ በአንዲት ድስት ቀይወጥ፣ በአንድ ጀሪካን ጠላና ጠጅ ሁለት ሚልየን ህዝብ ታቦት አስቁሞ እልልልል ሲያስብል፣ ምእመኑ እጁ እስኪላጥ ሲያስጨበጭብ የሚውል አደገኛ ማፍያ አይደለም ሰውን ፈጣሪን አጭበርብሮ መጽደቅ የሚፈልግ ነው።
3.9K views11:14