Get Mystery Box with random crypto!

የፍቅር ጎጆ

የቴሌግራም ቻናል አርማ yefiker_gojo — የፍቅር ጎጆ
የቴሌግራም ቻናል አርማ yefiker_gojo — የፍቅር ጎጆ
የሰርጥ አድራሻ: @yefiker_gojo
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 479
የሰርጥ መግለጫ

Call us if you want to promote your product and service !!
FOR ANY PROMOTION
CONTACT ☎️ 251923715770 📩 @AbenaG

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2023-04-01 22:48:29
ብሄራዊ ሎተሪ ለባለ ዕድለኞች አስደሳች ዜና ይዞ መጥቷል @NATIONAL_LOTTERY_ET

የኢትዮጲያ ብሄራዊ ሎተሪ የማህበረሰቡን የቤት እጦት እና ፍላጎት በመገንዘብ #100_ሚሊዮን_ብር መድቦ #ሚያዚያ_8 የሚጠናቀቅ ልዪ የሆነ "ቤተሰባችንን ይቀላቀሉ " ፕሮግራም አዘጋጅቷል።

የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር በወሰነው መሰረት  ድርጅታችን በቴሌቪዢንና በሬድዮ ለማስታወቂያ ይመድበው የነበረውን በጣም ከፍተኛ ገንዘብ በመቀነስ የቴሌግራም ቻናል በመክፈት ራሱን እያስተዋወቀ ይገኛል!! ቴሌግራም ገፃችንን ብዙ ተከታይ እንዲያገኝ (ሼር) ላደረጉ ተከታዮቻችን @NATIONAL_LOTTERY_ET
@NATIONAL_LOTTERY_ET

1ኛ እጣ ባለ 3 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
2ኛ እጣ ባለ 2 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
3ኛ እጣ ባለ 1 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
ቀጥሎ ላሉ 1000 እድለኞች የአመት ያልተገደበ የኢንተርኔት አገልግሎት ሽልማት ይኖረዋል፡፡

አሁንስ ምን ይጠብቃሉ ሊንኩን ተጭነው ከገቡ በኃላ @NATIONAL_LOTTERY_ET  ይህን ፅሁፍ ለ40 እና ከዛ በላይ ወዳጅ ጓደኛዎ ግሩፕ ሼር ፎርዋርድ ያድርጉ የመሸለም እድሎ የሰፋ ነው ይህን የማይገኝ አጋጣሚ በከንቱ እንዳያሳልፉ አሁኑኑ ሼር ፎርዋርድ ያድርጉ ፡፡ ከ40 በላይ ሼር ማረጋችሁ የመሸለም እድላችሁን ያሰፋዋል

በኮምፒውተር አጣ አወጣጥ መሠረት
#ጥር_30 ቀን የሽልማት ባለ ዕድለኛዎችን በ ቴሌግራም ቻናላችን ምንገልፅ ይሆናል

መልካም እድል ከ ብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር


ሼር ሲያረጉ እኛ ደሞ እንሸልሞታለን!!
You do Share, we will reward you!!
የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቅለው ያረጋግጡ


@NATIONAL_LOTTERY_ET
@NATIONAL_LOTTERY_ET
1.6K views♕𝙰𝙱𝙴𝙽𝙸 𝙹𝙲❥̟, 19:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-01 19:27:00 #አልጠረጥራትም

ትድመቅ እንደፀሃይ ትታይ አሸብርቃ
ብርሃን ታምጣልኝ ጨለማን አርቃ

ትሂድ በዚም በዚያም ትጓዝ በሰፈሩ
ነፃነት ማግኘቷ ምንድነው ችግሩ

ባምባ ገነን ሃይል ወሰን አልሰጣትም
እንዳሻት ትሁን -አልጠረጥራትም



,,,,,,,,,,, ,,,,,,,,,,
        •═••• •••═•
  
    
@Yefiker_Gojo    ,, @AbenaG
━━━━━✦ ✿ ✦━━━━━
3.1K views♕𝙰𝙱𝙴𝙽𝙸 𝙹𝙲❥̟, edited  16:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-01 19:23:09
የህይወቴ ማድመቂያ የደስታዬ ምንጭ

,,,,,,,,,,, ,,,,,,,,,,
        •═••• •••═•
  
    
@Yefiker_Gojo    ,, @AbenaG
━━━━━✦ ✿ ✦━━━━━
2.9K views♕𝙰𝙱𝙴𝙽𝙸 𝙹𝙲❥̟, edited  16:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-01 19:18:28 0924429302
+251924429302
ሰላም እዴት ናችሁ ወድሞች እህቶች አንድ ሰው ላስተዋውቃትሁ መርጌታ ይባላሉ እደኔ ከበሽታችሁ ከችግራችሁ መላቀቅ ለምትፈልጉ አዴ ብቻ አናግሯቸው የሳቸው መድሀኒት የደረሳችሁ ሼር አትርሱ እባካችሁ አዴ ብቻ አናግሯቸው

መርጌታ ዘውዱ የባህል መድህኒት ቀማሚና ሰሪ ለማነኛውም በሽታ መዳን እዳለ አትርሱ ከምንሰራቸው በትንሹ
0924429302
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት በአለም ላይ የብዙ ትዳሮች መፍረስ #የወሲብ_ግኑኝነት ጥሩ አለመሆን ነው። ስለዚህ የገጥመዎትን ችግር ቀጥታ በመጠዬቅ መፍትሔ በማግኘት ደስተኛ ህይወት ይኑራችሁ
ስንፈተ ወሲብን እንዴት ማከም ይቻላል?
የሀበሻ መድሃኒት ህክምና፡ መድሃኒቶች የደም ፍሰትን ይጨምራሉ እንዲሁም የፆታዊ ፍላጎት
በሚኖርበት ጊዜ ብልት በምላሹ እንዲቆም የሚያደርጉ ናቸው።
የብልት መጠንን መጨመር የሚችሉ መድሀኒቶችን አቅርበንላችኋል
1.የብልት አለመቆም ችግር
2.ቶሎ የመርጨት ችግር
3.የብልትን ቁመትና ውፍረት ማነስ ችግር
ካለብሆት በፍጥነት
0924429302ይደውሉ እና ያማክሩን
በፍጥነት ያሉበት ቦታ እናደርሳለን
ማሳሰቢያ ከምንም የጎንዮሽ ጉዳት ነፃ መሆኑ የተረጋገጠ
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት አለ
ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
ለጥያቄወ 0924429302
0924429302
3.0K views♕𝙰𝙱𝙴𝙽𝙸 𝙹𝙲❥̟, 16:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-01 19:18:27
2.7K views♕𝙰𝙱𝙴𝙽𝙸 𝙹𝙲❥̟, 16:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-31 21:10:27 ከአስር ደቂቃ ቦሃላ ይጠፋል የ 50 "ብር ካርድ አለዉ አሳማኝ መልስ ለመለሰ



ቀድሞ የተፈጠረው
   ዶሮ ነው
         ወይስ
   እንቁላል

አስባቹ መልሳቹን ምረጡ
197 viewsflawoless , 18:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-31 21:10:15 ም ኞት

ክፍል 48

ደራሲ ጥላሁን ተስፋዬ
.
.
.
ሚኪ ከአዳማ እንደመጣ ወደ ቤቱ ሳይገባ ቀጥታ ወደ መጠጥ
ቤት ስልኩን አጥፍቶ ሲጠጣ አመሸ ። ከምሽቱ ሶስት ስአት
አከባቢ ሞቅ እንዳለው ስልኩን አውጥቶ በመክፈት ፅናት ላይ
ደወለ።
በብሩክ አማካሪበት በቀየረው አዲሱ ሲን ካርድ ነበርና የደወለው
ፅናት አላነሳችውም።
"እባክሽ አንሺው ፅናቴ ዛሬ ታስፈልጊኛለሽ እኔ ያንቺው ወንድም
ሚኪ ፅናቴ እህቴ ከጎኔ ሆና አይዞህ እንድትለኝ እሻለሁ ከፍቶኛል
ፅናቴ ከፍቶኛል! አለም በሙሉ የጠላኝ ይመስለኛል? ቢሆንም አንቺ
ምንም ጥሩ ባልሆን እንደማትጨክኝብኝ አውቃለሁ።" ብሎ
መልክት ላከላት። ፅናት መልክቱን አንብባ መልሳ ለመደወል
ሰከንዶች ብቻ ነበሩ ያስፈለጓት።
"ሚኪዬ በህይወት አለህ ግን ቆይ ምን አድርጌህ ነው እሄን ያክል
ቀን ስልክህን አጥፍተህ የጠፋኽብኝ•••
አንቺ ደሞ ምን ታጠፊያለሽ ህይወቴ በሙሉ በጥፋት እና በፀፀት
የታጠርኩት እኔ ምንም አላጠፋሽም ፅናቴ ግን ልክ ነሽ ጠፍቻለሁ
በዚህ ሰአት እንኳን አንቺን ለምን እንደጠፋሁ አስረድቼ
የማሳምንበት የተፈጠረውን ነገር አምኜ መቀበል ያቃተኝ ደካማ
ሰው ኾኛለሁና ጥዬቄሽ ሳይሆን ድጋፍሽ ብቻ ነው የሚያስፈልገኝ
ፅኑዬ ባንቺ ውስጥ የድሮውን ሚኪ ማየት እፈልጋለሁ ሚኪ
ጠፍቶብኛል ፅናቴ! ሚኪን አጥቼዋለሁ። ቅጣቴ በዛና የድሮውን
ደስተኛ እና ሳቂታ ዉን ሚኪ አጥፍቶ ሌላ ሰው አደረገኝ ። እኼንን
ሚኪ አላውቀውም ፅናት እህቴ እባክሽ ወደራሴ እንድመለስ
እርጅኝ•••"
እሺ ሚኪዬ እባክህ ከዚህ በላይ ያንተን ጉዳት የመስማት አቅሙም
የለኝም አሁኑኑ እመጣለሁ የት እንዳለህ ንገረኝ!"
ሚኪ እና ፅናት ሲያወሩ ጆሮዋን ደቅና ስታዳምጥ የነበረችው
ሰራተኛ ስልኳን ወዳስቀመጠችበት ክፍሏ ተንደረደረች።
እነፅናት ቤት ውስጥ ካሉት ሶስት ቋሚ ሰራተኛች መሀል አንዷ
ስትሆን ብርኬ አጥምዶ በመተዋወቅ በገንዘብ ሀይል የፅኑን
እንቅስቃሴ እየተከታተለች መረጃ እንድታቀብለው በገዛ ቤታቸው
ቃል አቀባይ አድርጎ የሾማት ተባባሪው ነች።
ስልኳን አንስታ ደወለች ። የብርኬ ስልክ በሚጠጣበት ግሮሰሪ
ውስጥ ስታቃጭል ድምጿን ግሮሰሪው ውስጥ የተለቀቀው ሙዚቃ
ቢውጠውም ብርዃኗን አይቶ አነሳት •••
"ሄሎ አዲስ ነገር አለ እንዴ?
በደንብ እንጂ ልትወጣ እየለባበሰችልህ ነው!
ወዴት እንደምትኼድ አጣርተሻል?
ወደ ሚኪ!
ሚኪ! መጣ እንዴ ?ብሎ ጮኸና ብርጭቆው ውስጥ ያለውን
ውስኪ ጨለጠው።
ብምንድን ነው የምትኼደው ግቢ ውስጥ መኪናዋ አለ እንዴ?
ምናልባት የጋሽዬን ይዛ ከወጣች እንጂ የሷን ወንድሟ የሱ ገራዥ
ስለገባች ይዞባት ወጥቷል።አለችው ቃል አቀባዩ የነ ፅናት የቤት
ሰራተኛ።
" በይ አሁኑኑ ከቻልሽ የመኪናውን ጎማ አተንፍሺው ካልሆነ•••ብቻ
እሷ ቶሎ እንዳትወጣ የሆነ ነገር አድርጊ ብሎ መልሼ ደውላለሁ
ከስልክሽ እንዳትርቂ ብሎ ስልኩን በመዝጋት እንዴት ሳይነግረኝ
መጣ ብሎ እየተብከነከነ ወደ ሚኪ ደወለ።ሚኪ ስልኩ ሲጠራ ገና
እንደተመለከተው•••
"አቦ ወደዛ ተፋታኝ አንተ ምክረ ደረቅ የሆንክ ሰውዬ እስካሁን ባንተ
ምክር ኼጄ የቀናኝ ነገር የለም! አሁን ለምን እንዲህ አታረግም?
እንዲህ ማድረግ እኮ አልነበረብህም እያለ ቁስሌን የሚያመረቅዝ
ሳይሆን ቁስሌን የሚያክም የሚያድን ሱው ነው ማግኘት
የምፈልገው ወደ እራሴ እስክመለስ ተወኝ አትደውልብኝ !"
አለ ስልኩን ሳያነሳው በብስጭት እጁን እያወናጨፈ ።
ብሩኬ ሚኪ ስልኩን ባለማንሳት በገነ! ተቁነጠነጠ። ወደ ፅናት
ስልክ ደወለ ። እሷም አታነሳም። በንዴት እየተወናጨፈ ግሮሰሪው
አከባቢ ወደ አቆማት መኪናው ገባ።
ትንሽ እንደኼደ ወደ ሰራተኛዋ ደወለ•••
አነሳች። 'ወጣች እንዴ? ኧረ አልወጣችም። እንዴት እስካሁን
ለባብሳ አልጨረሰችም ወይስ እንዳልኩሽ ጎማውን አስተነፈሽላት።
እእእ ጋሽዬ ሲገቡ የመኪናውን ቁልፍ የት እንዳስቀመጡት አይቼ
ስለነበር አንስቼ የወደቀ እንዲመስል ወደ አንድ ጥግ
አሽቀነጠርኩላት።
እኼው እቤትውስጥ አንዴ ወደ ላይ አንዴ ወደ ታች
እየተመነቃቀረች በመፈልግ ላይ ነች።
አይ አንቺ ስማርት (smart) እኮ ነሽ ። በቃ ቀረብ ስል ሚስኮል
አረግልሻለሁ ያኔ ቁልፉን አገኘሁልሽ ብለሽ ትሰጫታለሽ ሌላው
ደግሞ ባለፈው የተነጋገርነውን እቅድ ሁለትን ነገ እንጀምራለን ምን
ማረግ እንዳለብሽ የነገርኩሽን አረሳሽውም አደል?
አረሳሁትም።
እስቲ ንገሪኝ?
እንዴ የሱ ምኛት የላከችለት ደብዳቤ ላይ ሊገኛት የሚችልበትን
ስልክ አስቀምጣ እንደነበር ብሩኬ ስለማይመቸው ደብዳቤውን
ላንተ እንትሰጥህ ለፅናት ሲሰጣት ስልኩ የተፃፈበትን ሌላኛውን ገፅ
በማውጣት አጣሁት እራስህ ስጠው ብላ ለብሩኬ
እንደምትመልስለት ከወንድሟ ስትማከር መስማቴን ። ከዛ ምኛት
ጋር ደውለው ስራ እናስገባሽ ብለው በወንድሟ ሀሳብ አመንጪነት
ፅናትና እና ወንድሟ አንድ ክፍል ውስጥ አግተው እንዳስቀመጧት
ምግብ የማደርስላት እኔ እንደሆንኩና ታሪኳን ስታጫውተኝ
አሳዝናኝ ለሱ እንደደወልኩለት የዚህ ሴራ ዋና ተግባሪ የፅናት
ወንድም እንደሆነ ከነገርከኝ ታሪክ እያጣቀስኩ እግተዋለው"
በቃ የኔ ቆንጆ ነብሴን አስደሰትሻት በቃ አሁን ትንሽ ቆይቼ ሚስኮል
ሳረግ ቁልፉን ስጫት።
ጥዋት ሚስኮል ሳደረግልሽ ደሞ ሚኪ ጋር ደውለሽ ጋችው
ካካካካ። ባለፈው በሰጠሁሽ ስልክ ላይ ቻው ቻው።"
እነፅናት ሰፈር ደርሶ የመኪናውን መብራት አጠፋፍቶ አንድ ጥግ
አቆመና ለሰራተኛዋ ሚስ ኮል አደረገላት።
ወድያው ቀልፉን አገኘሁት ብላ ስትሰጣት ከእጇ ላይ መንትፋ
ሮጠች ። በሰከንዶች ውስጥ የነፅናት የውጪ በር ወደ ጎን
ተንሸራቶ ተበረገደ። የአባቷን ቪ ስምንት(V-8) መኪና ከግቢ ይዛ
በመውጣት ቁልቁል ተፈተለከች።
ብሩኬ የያዛትን ቪትስ(vitz) አስነስቶ የፅኑን መኪና እንድትከተል
ሲያስጨንቃት ሳቋ መጣባት ሲበዛባት ተናደደች የምታወጣው
ድምፅ ያቅሜን እየኼድኩ ነው እንግዲህ ከዚህ በላይ ልፈንዳልህ
እንዴ? የሚል መልክት ያዘለ ይመስላል።
በቅርብ ርቀት እንዳይከተላት በመሀል እየገቡ እንቅፋት
የሚሆኑበትን እየተሳደበ እሱም እየተሰደበ እስቴድየም አከባቢ
ሲደርሱ በሱና በፅናት መኪና መካከል ከአራት ያላነሱ መኪናዎች
አሉ።
ቀና ብሎ ከፊት ለፊቱ ያለውን የትራፊክ መብራት ደቂቃ
ሲመለከተው ቄሌው ተገፈፈ። የትራፊክ መብራቱ ፅናትን ካሳለፈ
ቡኻላ እሱን ካስቆመው ፅናት ልታመልጠው ነው። ያ ከሆነ ደግሞ
ምን ያኽል እንደሚበሳጭና ምን አይነት አዳር እንደሚያድር
ያውቀዋል።
አይሆንም•••አይሄንም እያለ እየቶሽለከለከ ከአቅማ በላይ ጋለባት
ፅኑ የትራፊክ መብራቱን አለፈች ። ከፅኑ ጀርባ ያለው ሌላኛው
መኪና እንዳለፈ ደቂቃው አበቃ። ቀዩ መብራት ቦግ አለ። ከብሩክ
ፊት የነበረው መኪና ለማለፍ ከነበረው ፍጥነት ባንዴ ሲጢጢጢ
አርጎ ፍሬን በመያዝ ቀጥ አለ። ብሩኬ ከውኻላ መጥቶ ተላተመ።
በአከባቢው የነበሩ እግረኛች እየጮኩ ወደ ብሩኬ መኪና
ተሯሯጡ። ከጀርባዋ ምን እንደተፈጠረ ያላወቀችው ፅናት ለሚኪ
ልትደርስ ከአከባቢው ተሰወረች....

.............ይቀጥላል............

150 ከገባ#ክፍል 49 ዛሬ ይለቀቃል
224 viewsflawoless , 18:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-31 21:10:15 ምኞት

ክፍል 47

ደራሲ ጥላሁን ተስፋዬ
.
.
.
ሲላት ያየችው እና የሰማችው ነገር በህልሟ እንጂ እሷ ለወራት
በኖረችበት በተረሳው በዛ ኮንደሚንየም እቃ ቤት
ውስጥ ከተኛችበት ፍራሽ አጠገብ የተቀመጠው እብዱ መሳይ
መሆኑን ማመን ተሳናት በማይክሮ ሰከንዶች ውስጥ ጭንቅላቷ
ውስጥ ብዙ ጥያዌዋች ተፈጠሩባት።
በፍርሀት ቀና ለማለት አቅም ብታጣም እንደምንም በጀርባዋ
ከተንጋለለችበት ፍራሽ ቀና ብላ ግድግዳውን ተጠግታ በመቀመጥ
በፍርሀት እና በዝምታ የመሰይን አይኖች ስትመለከት•••
"አይዞሽ አትደንግጪ አትፍሪኝም እኔ አንቺን የሚጎዳ እጅም ልብም
የለኝም። የዳንኩት ለዚህ የበቃሁትኮ ባንቺ ነው። አንቺ በህልሜ
የምትመጭዋ የኔዋ ናርዶስ እንዳልሆንሽ የገባኝ ያንቀን ከዚህ
አባቴ እና እህቴ በግዱ ይዘውኝ የኼዱ እለት ለሊት ነው።
ያን ቀን ለሊት ናርዶስ ጥላኝ ከመሄዳ ከቀናት በፊት ለብሳው
የነበረውን የምወድላትን ልብሷን ለብሳው መጣች።
ስትመጣ ደስ አለኝ ግን ወድያው ደስታዬ ወደ ሀዘንና ወደ ጭንቀት
ተቀየረ ምክንያቱም ያቺ ናርዶስ አንቺ ያስለመድሽኝን ነገር
ሳታደርልኝ ተመልሳ መሄድ ጀመረች ።
እንዳንቺ መድሀኒቴን አላዋጠችኝም፣ እንዳንቺ ፀጉሬን እየደባበሰች
አላስተኛችኝም። እንደልማዳ የማትያዝ የማትጨበጥ መንፈስ ሆና
ስታሰቃየኝ ቆይታ ልትሄድ ስትነሳ እባክሽ መድሀኒቴን ሳታውጪኝ
አትሂጅብኝ እባክሽ! እያልኩ ስጮህ ከእንቅልፌ ነቃሁ። ያኔ ሁሉም
ነገር ድብልቅልቅ አለብኝ እዚህ እያለሁ ናርዶስ የመሰለችኝ
ከዚችኛዋ ጋር አንድ ይሁኑ ይለያዩ ተምታታብኝ።
ወደ ቀልቤ ለመመለስ ሞከርኩና ሳሰላስል አንቺና የኔዋ ናርዶስ
ብትመሳሰሉም አንድ አይነት ወይም አንድ ሴት ሳትሆኑ ሁለት
የተለያያችሁ ሴቶች መሆናችሁ ገባኝ። እሄ ሲገባኝ ሌላ ግራ
የሚያጋባኝ ጥያቄ ውስጤ ተነሳ እዛ ኪንደሚንየም ማታ ማታ
የምትመጣውና ናርዶስን ስትመስለኝ የቆየችው ሴት ማነች?
እዛስ ምን ትሰራለች ?
ጭንቅላቴ ጋለ። ለዚህ ጥያቄዬ መልስ ሳላገኝ ለደቂቃዎች ስቆይ
ተለወጥኩ ማንም መውጣቴን ሳያውቅ በዛ ፅልመት ባልገፈፈለት
ውድቅት ለሊት ከግቢ ወጥቼ እግሬ ወደመራኝ መጓዝ ጀመርኩ።
ከአዲስ አበባ ወጣሁ በደብረብርሀን መስመር ዋናውን አስፖልት
ይዤ መጓዜን የማውቀው ነገር አልነበረም ነበር ።
ለስምንት ሰአታት ያክል ከተጓዝኩ ቡሀላ ወደ እመቤታችን ወደ
"ሰሚነሽ ኪዳነ ምህረት" ፀበል በቤት ምኪናቸው ሲጓዙ የነበሩ
የቤተሰብ አባላት ከውኻላ ሲመለከቱኝ አረማመዴ መድከሜን
አሳወቃቸው መሰል •••
አጠገቤ እንደደረሱ መኪናውን በማቆም ወዴት እንደምሄድ
ጠይቀውኝ መልሴን ሳይጠብቁ እነሱ ወደ ሰሚነሽ ማርያም ፀበል
እየኼዱ እንዱኾነና ወደዛው ከኾንኩ አብሪያቸው መኼድ
እንደምችል ሲነግሩኝ ጥሪው የሷ ነበርና አዎ ወደዛው ነው
የምሄደው ከማለት ውጪ ሌላ ነገር ከአንደበቴ ማውጣት
አልቻልኩም።
እሄን እንዳልኩ የመኪናውን በር ከፈቱልኝ አብሪያቸው ሄድኩ
ሲጠመቁ ተጠመኩ የመኪናው ብቻ ሳይሆን የተዘጋው የጭንቅላቴ
በርም ተከፈተ።
አባቴ እዚህ ቤት አምጥቶ የጣለኝ ልበጎ መሆኑን ያወኩት እዛ
ለሶስት ቀን ብቻ ቆይቼ የድሮውን መሳይ ሳገኘው ነው።
ሁሉም ነገር ተቀይሮ የድሮውን መሳይ ብሆንም ኖርዶሴን ማፍቀሬ
እና መናፈቄ ግን ዛሬም ህያው ነው።
ጨርቁን ጥሎ የለየለት እብድ ስላልነበርኩ ያለፈው ነገር
በከፊልም ቢሆን ትዝ ይለኛል። አንቺ ትዝ አልሽኝ በናርዶስ ቅዥት
ከእንቅልፌ ስነቃ ስላንቺ ለተፈጠረብኝ ጥያቄ መልስ ለማግኘት
ከሰዎቹ ጋር አብሬ ወደአዲሳባ እንደተመለስኩ ወደቤት ሳልኼድ
ቀጥታ ወደዚህ መጣሁ አዝነሽ እንድታስገቢኝ እብዱን መሳይ
መምሰል እንዳለብኝ አሰብኩ። ስመጣ በሩ ዝግ የሆነው እቤት
ስላልሆንሽ መስሎኝ እስክትመጪ በረንዳ ላይ ቁጭ ብዬ ስጠባበቅ
በመሀል ሽንት ቤት ገብተሽ ስትወጪ ስለሰማሁ ውስጥ እንደሆንሽ
ተረዳሁ። አንቺን የማወቅ ጉጉቴ ጨመረ። መስኮትሽ ስር ሆኜ እንደ
እብድ መለፍለፍ ጀመርኩ።
የጠበኩት ሆነ። በሩን ከፈትሽልኝ። ገባሁ ።እብዱን መሳይ
እንደመሰልኩ ማንነትሽን ለማጣራት ብሞክርም አልቻልኩም
ምክንያቱም•••
- ከማንም ጋር አታወሪም፣ከማንም ጋር አትደዋወይም፣ቀኑን ሙሉ
በተዘጋ ቤት ሊያውም በቤቱ አንድ ቆሻሻ ክፍል ውስጥ ነው
እምትውይው፣ እኔን ካስተኛሽኝ ቡሀላ ስታለቅሺ ሰምቼሻለሁ።
እንቅልፍ አጣሁ። በለሊት ተነስቼ እዚህ ክፍል በመግባት
እስክትነቂ መጠባበቅ ጀመርኩ። እባክሽ ድጋሚ ከማበዴ በፊት
ማን እንደሆንሽና ለምን በዚህ እድሜሽ እሄን የመሰለ ውበት ይዘሽ
እዚህ ቤት ውስጥ ሊያውም በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ
እንድደምትኖሪ ንገሪኝ እባክሽ?"
ከምኛት አይኖች የሚረግፈው እንባ ማቆሚያ አልነበረውም ታሪኳን
በአጭሩና በሚያሳዝን ሁኔታ ነገረችው።
"አይዞሽ ሁሉም አልፋል አሸንፈነዋል ከእንግዲህ ምንም ችግር
አታይም ከጎንሽ ነኝ!" እያለ እንባዋን ከጉንጮቿ እየጠረገ የሱ
ጉንጮች በእንባ ራሱ።
ከዚህ ቤት ዛሬውኑ ይዤሽ እወጣለሁ ቤት እከራይልሻለሁ እቤት
ደርሼ እስክመጣ ጠብቂኝ ብሏት ከወጣ ቡሀላ ሲመለስ
የሚያጣት የምትጠፋበት መሰለውና ፈራ ።
ተመለሰ።" ፈራሁ አንቺም እንደናርዶሴ ጥለሽኝ የምትጠፊ መሰለኝ
እባክሽ አብረን እንሂድ ሲላት ስሜቱ ከባድ ነበርና ሁለቱንም በእንባ
አራጫቸው ተያይዘው አነቡ ።ተቃቅፈው አለቀሱ።
እንደምትጠብቀው በናቷ ስም ቃል ገብታለት ወደቤት ኼዶ
ተመልሶ ሲመጣ ስላገኛት ደስታው ወደር አልነበረውም።
መኪና ይዞ ነበርና የመጣው "ከእንግዲህ ወደዚህ ሲኦል ወደ ሆነ
ቤት አትመለሽም በጣም የሚያስፈልጉሽን ያዢ ። አላት።
ዳግም ላይመለሱ ከዛ ኮንደሚንየም ተያይዘው ወጡ ። " ጥሩ
ቤት እንዲፈልግልኝ ላንድ በቅርብ ለማውቀው ደላላ ነግሬዋለሁ
እስከዛው ላንድ ሶስት ቀን ከከተማ ወጣ ብለን እንቆያለን አላት።
መስማማቷን ፈገግታ ባደመቀው ፍቷ ገለጠችለት። ከመኼዳቸው
በፊት ወደ አንድ ዘመናዊ የሴቶች ልብስ መሸጫ ጎራ ብለው
በምርጫዋ ሻንጣ ሙሉ ልብስ ገዛላት ።
ምኛት ደመቀች ።ልክ እንደፅጌሬዳ ዳግም አበበች ። ያ የድሬው
ውብ ማንነቷ የተመለሰ መሰላት ።
መሳይ እየነዳ ምኛት አጠገቡ ጋቢና ውስጥ ተቀምጣ ፈንዲሻ
እየበላች ወደ ሀዋሳ ነጎዱ...

.............ይቀጥላል............

150 ከገባ#ክፍል 48 ዛሬ ይለቀቃል

ቀጣዩን#ክፍል እንዲቀጥልLike ማድረግ እንዳይረሳ ለወዳጅዎ #ሼር ያድርጉ
አሰተያየት ካላችሁ
158 viewsflawoless , 18:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-31 21:10:15 ምኞት

ክፍል 46

ደራሲ ጥላሁን ተስፋዬ
.
.
.
ምኛት ከዋሌቱ ያወጣችውን ፎቶ ወደ ዋሌቱ መልሳ ከመሳይ እጅ
ላይ የወሰደቻትን የናርዶስን ጉርድ ፎቶ ደግሞ ከተኛው መሳይ
አጠገብ እዛው ፍራሹ ላይ አስቀምጣለት ወደ መደበቂያዋ ወደ
እቃ ቤቷ በመግባት መሳይ ከእንቅልፉ ሳይነቃ ሰርታ ለመጨረስ
ስለፈለገች ምግቧን ቶሎ ቶሎ መስራት ጀመረች።
ከቀኑ 11:30 ሆኗል ። መሳይ ግን እስካሁን አልነቃም። "እሄ ልጅ
ግን በሰላም ነው ሀይ ምነው እንቅልፍ አበዛ?"አለች መሳይ
ሳይነቃ ረዘም ላለ ሰአት በመተኛቱ ሀሳብ ገብቷት።
ስለሱ እያሰበች ጋደም ባለችበት እሷንም እንቅልፍ ይዟት ሄደ።
ማታ ከምሽቱ ሶስት ሰአት ቡሀላ ዙርያ ገባው ፀጥታ እየሰፈነበት
ሲመጣ የመሳይና የራድዮኑ ድምፅ ይበልጥ ጎልቶ መሰማት
ስለጀመረ ምኛትን ከእንቅልፏ ቀሰቀሳት።
ተነስታ ቁጭ አለችና የመሳይን ወሬ ማዳመጥ ጀመረች።
መሳይ አጠገቡ ያለ ከሚመስለውና ለሱ ብቻ ከሚታየው መንፈስ
ጋር ናርዶስ ዛሬ ትመጣለች አትመጣም በሚል ሞቅ ያለ ክርክር
ውስጥ ነው።
አሳዘኗት ተነስታ የእቃቤቱን በር በቀስታ ከፈተችና በድፍረት ቀጥ
ብላ መሳይ ወዳለበት አመራች።
መሳይ ልክ እንዳያት ወደ ጎን ዘወር አለና " አየኳት የኔን ንግስት
አንተ ግልፍጥ ትመጣለች አላልኩህም "አለው።መጠጋት
ብትፈራም
ሁኔታው እና ስፍስፍ ማለቱ ምኛትን በሱ ላይ ለመጨከን አቅም
አሳጥቷታል ።
ትንሽ አጨዋውታው መዳኒቱን ካዋጠችው ቡሀላ እስኪተኛ
አብራው ቆየችና ሲተኛ ገብታ ያቋረጠችውን እንቅልፍ ቀጠለች።
የመሳይ እህት ትንቢተ እና አባቷ በጥዋት ነበር መሳይ እና ምኛት
ሳይወዱ ሳይፈቅዱ ወደተጣሉበት ኮንደምንየም የመጡት።
አንድ ሌላ ሰው አብሯቸው አለ።
በሩን ከፍተው ሲገቡ ምኛት በርጋ
ተነሳች ።
ትንቢተ ወንድሟ መሰይን ልትቀሰቅሰው ወደተኛበት ስትጠጋ አባቷ
" እንዳይረብሸን በተኛበት ብትወጋው አይሻልም ዶክተር?" አለ
አጠገቡ ወደ አለው ሰው እየተመለከተ።
አባ! እንደዛማ አይሆንም ።አይረብሽም። ቆይ ልቀስቅሰ። አለችና
ዶክተሩ መሳይ በተኛበት እንዲወጋው ስላልፈለገች በፍጥነት
ትከሻውን ይዛ እያወዛወዘች ቀሰቀሰችው።
መሳይ ከእንቅልፉ እንደነቃ ቀና ብሎ ተቀመጠና ሶስቱንም በየተራ
ተመለክቷቸው •••
"ወደዛ ኖርዶስ ወደ ሌለችበት ኦና ቤታችሁ ልትወስዱኝ ከሆነ
የመጣችሁት አልሄድም! ተውኝ በቃ! እህቴ ይዘሻቸው ውጪ!እዚህ
እኮ ናርዶስ ትመጣለች ማታም መጥታ ነበር። ዛሬም
እንደምትመጣ ነግራኛለች። ሂዱ እዛ አስቀያሚ ቤታችሁ ውስጥ
እናንተው ኑሩበት ። ፍቅር የሌለበት ቤት ውስጥ መኖር
አልፈልግም! ፍቅሬ ዛሬ ማታ ትመጣለች መጥታ እንዳታጣኝ
ይዘሽልኝ ውጪ እህት አለም•••እያለ ሲጮህ ዶክተሩ ጠጋ ብሎ
መርፌውን ክንድ ላይ ሻጠው። መሳይም ዝም አለ።
ምኛት አንጀታ ተንሰፈሰፈ ቆማ ማዳመጥ አቃታት። ሁለት እጆቿን
ሆዷ ላይ አነባብራ እግሮቿ ላይ ቁጢጥ ለማለት ስታጎነብስ
አይኖቿ ላይ የተንጠለጠሉት የንባ ዘለላዎች ቁልቁል እየተወረወሩ
ወለሉ ላይ ሲበተኑ አየቻቸው።
እባትየው ከተወጋ ቡሀላ የተዝለፈለፈውን መሳይ ደገፍ አድርጎ
ይዞት ሲወጣ ትንቢተና ዶክተር ተብየው ከውዃላ ተከተሉት። ቤቱ
ጭር አለ ምኞት ሌላ አዲስ የብቸኝነት ስሜት ወረራት ።ቤቱ
አስጠላት።
ለሶስት ቀን በድብርት ውስጥ ሆና ነበር ያሳለፈችው ልክ
በአራተኛው ቀን ቀኑን ሙሉ ስትተኛ ውላ ስትነቃ መሽቷል ዝናቡ
ችፍ ችፍ ይላል ።
ከቆይታ ቡሀላ ዝናቡ ለቀቅ እንዳደረገው ከኮንደሚንየሙ በረንዳ
ላይ የሆነ የታፈነና የሚልጎመጎም የሰው ድምፅ የሰማች መሰላት።
መጀመርያ ጆሬዬ ነው ባላ አለፈችው። እየቆየ እየቆየ ሲደጋገም
ግን ፍርሀት ወረራት። በረንዳው ላይ ካለው ከዎናው የመብራት
ቆጣሪ በተጨማሪ እሳ ክፍል ውስጥ ባለው የመብራት
መቆጣጠሪያ (ብሬከር) የቤቱን መብራት በሙሉ ተራ በተራ
ቃ፣ቃ፣ቃ እያደረገች አጠፋችው። የቤቱ መብራት መጥፋቱን
ያስተዋለው በረንዳ ላይ የተቀመጠው ሰው•••
" ናርዶስዬ ሳትመጣ መብራቱን አጠፉት እንኳን ደስ አለህ !"
በማለት ሲጮህ መሳይ መሆኑን አወቀች። እራሱ ነው ! ጠፍቶ
መሆን አለበት የመጣው! ግን እንዴት አወቀው ቤቱን? እያለች
መብራቱን ሳታበራ ሻማ ለኩሳ ሳሎን መሀል ላይ አደረገችና በሩን
ከፍታለት ከበሩ ጀርባ ቆመች ።
ልክ ነበረች ።መሳይ ነው። በሩ መከፈቱን ሲሰማ ብድግ ብሎ
ዝናብ ባበሰበሰው ልብሱ ውስጥ በብርድ እየተንቀጠቀጠ ሳሎን
ውስጥ ወዳለው ፍራሽ ሲያመራ ከጀርባ በሻማው ብርሀን
እያየችው ነበር።
መሳይ ጠፍቶ ነበር የመጣው ስለዚህ የት እንዳለ የማታውቀው
እህቱ ትንቢተ ምግብ ይዛለት ልትመጣ አትችልም ።
ምኛት ቀን በጭራሽ አትታየውም። እሱም ቀን ቀን ትመጣለች
ብሎ አይጠብቅም።
ማታ ማታ አብራው ታመሻለች ሲተኛ ከሰራችው ምግብ ላይ ነገ
ቀን የሚበላውን አጠገቡ አስቀምጣለት ወደ መደበቂያ ክፍሏ
ገብታ ትትኛለች።
ከቀናቶች ቡሀላ ምኛት እንደልማዷ መሳይን እስኪተኛ እንደናርዶስ
ሆና አውርታው ሲተኛ ነገ ሲነቃ የሚበላውን ምግብ አጠገቡ
አስቀምጣለት ወደ ክፍሏ ገብታ ተኛች።
ጥዋት ስትነቃ ግን እንደሁሌው በዛች መደበቂያ እቃ ቤቷ ውስጥ
ብቻዋን አልነበረችም።
ፍራሿ አጠገብ ተቀምጦ ቁልቁል ሲመለከታት እንዳየችው
በተኛችበት ውሃ ሆነች።
"እኔ •••እኔ•••እኔ ባንቺ ምክንያት የዳንኩት መሳይ ነኝ። አንቺ
ማነሽ ?!" አላት...

.............ይቀጥላል............

150 ከገባ#ክፍል 47ዛሬ ይለቀቃል


            
209 viewsflawoless , 18:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-30 22:08:54
የምትወዳትን ልጅ ስታገኝ የምታወራው ይጠፋብሀል


ከስር ነበብ ነበብ አርገህ ፍጠንባት

ወንድ እስከሆንክ ድረስ ቀልጠፍ ማለት አለብህ


ከስር view የሚለውን በመጫን ያገኙታል
1.2K views 𝔭𝔬𝔭 𝔪𝔲𝔟𝔞 , 19:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ