Get Mystery Box with random crypto!

Natnael Mekonnen

የሰርጥ አድራሻ: @natnaelmekonnen21
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 174.61K
የሰርጥ መግለጫ

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7
Facebook.com/natnaelmekonnen.et
Instagram.com/natnaelmekonnen21

Ratings & Reviews

1.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 400

2022-05-13 15:40:39
Tedsport ቴድ-ስፖርት Tedsport

መልካም ዜና! ቦርጭን ባጭር ጊዜ!

SWEAT MAKER
(ውፍረት እና ቦርጭን መቀነስ ፈልገዋል?)

በእንቅስቃሴ ወቅት የሰውነት ሙቀት በመጨመር ውፍረትን ባጭር ጊዜ ይቀንሳል
በትንሽ እንቅስቃሴ ከፍተኛ ካሎሪ ያቃጥላል
ሆዳችን ላይ ያለን ስብ (Fat) በማቅለጥ ያማረ የሆድ ቅርፅ ያላብሰናል

ያሉበት በነፃ እናደርሳለን
(1200ብር 0961276575 @theo41)

አድራሻ
ቁ-1: ቦሌ ት/ቤት ፊት ለፊት አለምነሽ ፕላዛ ምድር ላይ ሱ.ቁ - 014
ቁ-2:ቦሌ(አትላስ) ግሬስ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ ላይ

ሌላ እቃ https://t.me/tedtechofficial
11.8K views12:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 14:37:43
#Ethiopia : "ለአገሩ ነፍሱን ሳይሰስት የሰጠን ወታደር በአካል ስመለከት እግሬ እየተላጠ ህመሙን ተቋቁሜ ለአገሬ ሮጥኩ ብዬ ማውራቴን አፈርኩ!" -

ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ

ኢዜአ
17.1K views11:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 14:12:49
ሼክ ኸሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን ዛሬ አርብ በ73 ዓመታቸው ማረፋቸው ተሰምቷል ዩኤኢ የፕሬዝዳንቷን ሞት ተከትሎ ለቀጣዮቹ 40 ቀናት የሀገሪቱ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ወስናለች

ጽህፈት ቤቱ ባወጣው መግለጫ ሼክ ኸሊፋ በማረፋቸው ማዘኑን በመግለጽ ለተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ ለአረብ እና ለተቀረው ዓለም መጽጽናናትን ተመኝቷል፡፡
18.8K views11:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 14:02:25
በኬሌ ከተማ በተከሰተው የእሳት አደጋ ቤቶች መቃጠላቸው ተገለጸ

በአማሮ ልዩ ወረዳ በኬሌ ከተማ አስተዳደር በተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ አንድ ምግብ ቤት ሙሉ ለሙሉ እና 3 ቤቶች ደግሞ በከፊል መውደማቸውን የከተማው ፖሊስ አስታውቋል።

የኬሌ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት መረጃ ኢንተለጀንስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ረዳት ኢንስፔክተር ጌታነህ ተስፋዬ ትላንት በግምት ከቀኑ 4:30 በንግድ ባንክ አካባቢ አቶ ባይሳ ካሌብ በተባለ ግለሰብ ሱቅ ቤንዚል ሲቀዳ ከሙቀት ጋር ተያይዞ ድንገተኛ የእሳት አደጋ እንደተነሳ አስረድተዋል፡፡

ተመሳሳይ አደጋ ሲከሰት ይህ ለ3ኛ ጊዜ እንደሆነ ያስታወሱት ዳይሬክተሩ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ማሳሰባቸውን የወረዳው ኮሚውኒኬሽን ቢሮ ገልጿል።
19.0K views11:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 14:02:00
ለ 3 ቀን ብቻ የሚቆይ ልዩ ቅናሽ ከ @habmartofficial

አዳዲስ ዘመናዊ ስልኮችን በተመጣጣኝ ዋጋ ከ HABMART :: ከሙሉ አክሰሰሪ እና ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር

REDMI 9A ( 64/4gb ) … 10,800br

A51 5g (128/6gb )….. 17,000br
A71 5g (128/8gb )….. 19,500br
A90 5g (128/6gb )…. 16,000br

Iphone X 256gb … 25,500br
Iphone 11 128gb …. 37,000br

Note 10+ 5g ( 256gb/12gb )… 29,000br

Redmi note 7 pro (128/6gb )… 14,500br
Redmi note 9 ( 128/4gb )…. 16,000br
Redmi note 10 pro (128/6gb 108mp camera ) … 18,800br
Redmi note 10 ( 128/6gb )…. 16,900br

ሌሎችም አሉን ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን 0913849228 @habworld
Join our channel for more products @habmartofficial

ቦሌ መድሃኒአለም Selam city mall, 3rd floor
ልደታ AIA የገበያ ማዕከል , ground floor
16.2K views11:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 14:01:34
ናሽ የጥርስ እና የዓይን ህክምና ክሊኒክ
        Nash Dental and Optometry Clinic
 
ናሽ የጥርስ እና የዓይን ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስና የአይን ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢  
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት
 
➢ የረዥም እርቀት፤ የአጭር እርቀት እና ከእድሜ ጋር ተያይዞ የሚመጣ የቅርብ እይታ መቀነስ ምርመራ እና ህክምና
➢ ሁለት ዓይኖች ተቀናጅተው ያለመስራት ችግር ምርመራ እና ህክምና
➢ በተለያዩ ምክንያቶች የሚከሰት የእይታ መቀነስ ችግርን ምርመራና ህክምና
➢ የህፃናት የአይን ምርመራና ህክምና
➢ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን የአይን መነጽሮች የሎው ቪዥን ድጋፍ መስጫ የቪዥን ቴራፒ መሳሪያዎች መለካት ማስተካከል እና ማዘዝ
 
 
በሁሉም የህክምና አይነቶች ቅናሽ አድርገናል
      አድራሻ: ቁጥር 1 ሜክሲኮ ገነት ሆቴል ፊት ለፊት ካሳ ግራንድ ሞል 4ኛ ፎቅ
                       ቁጥር 2 ሰሚት ሳፋሪ ፍርድ ቤት ፊት ለፊት ገሊላ ፕላዛ
                       Tel: 0905262626, 0913858561
14.9K views11:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 14:00:46
የልብስ ማስጫ
ለክረምት ለበጋ የሚሆን የልብስ ማስጫ ይዘንሎት መተናል

ልብስ በትንሽ ቦታ ማድረቅ የሚያስችል አስደናቂ ማስጫ

Retractable Cloth line Rope

#በበረንዳ #በባኞ #በእቃቤት ተገጥሞ አገልግሎት የሚሰጥ

#ብርድልብሶች #ጋቢ #ሱሪ #ሸሚዞች #ሹራቦች የሚያሰጣ

4.2ሜትር ርዝመት ያለው
ገመዱ በራሱ የሚጠቀልል

የማይዝግ ጠንካራ የብረት ሽቦ ገመድ

ዋጋ፦ 1200 1000 ብር

< ውስን ፍሬ ነው የቀረው>
< Limited Stock

Telegram - t.me/qnashcom
ጥራት ዋስትና ቅናሽ
አድራሻ መገናኛ ዘፍመሽ ግራንድ ሞል 3 ተኛ ፎቅ ቁጥር 329 ከሊፍት እንደወረዱ በግራ በኩል የፎቁ መጨረሻ ዞር እንዳሉ
ስልክ:
0946966440
0905464599
+251118639952
15.4K views11:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 12:59:08
የዘኢኮኖሚስት ዘጋቢው ቶም ጋርድነር የስራ ፈቃድ ተሰረዘ!

የዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት ዘጋቢው ቶም ጋርድነር በኢትዮጵያ የነበረው የሥራ ፈቃድ መሰረዙን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታውቋል።ባለስልጣኑ ለጋዜጠኛው በጻፈው ደብዳቤ ላይ እንዳስታወቀው፤ ጋዜጠኛው ከሙያ ስነ ምግባር ውጭ በተደጋጋሚ ሲሰራ በመገኘቱ ተደጋጋሚ የቃል እና የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶታል።

በተጨማሪም ከጋዜጠኛው ጋር ውይይት በማድረግ ከስህተቱ እንዲታቀብ ለማድረግ ጥረት መደረጉን ባላስልጣኑ ገልጿል።

ይሁን እንጂ ቶም ጋርድነር የሙያውን ስነ ምግባር በማክበር ለመስራት ባለመቻሉ ከዛሬ ግንቦት 5 ቀን 2014 ዓም ጀምሮ በኢትዮጵያ የነበረው የጋዜጠኝነት የስራ ፈቃድ መሰረዙንና ከዚህ በኋላ በጋዜጠኝነት ስራ በኢትዮጵያ ውስጥ መስራት እንደማይችል ባለስልጣኑ አስታውቋል።

ዘ ኪኮኖሚስት በዚህ ጋዜጠኛ ምትክ ሌላ የሙያውን ሥነ ምግባር አክብሮና ገለልተኛ ሆኖ መስራት የሚችል ሰው መድቦ ማሰራት እንደሚችልም ባለስልጣኑ በዚሁ ደብዳቤ ላይ ገልጿል።
2.8K views09:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 12:36:23
165 ተሽከርካሪዎች በትግራይ ክልል 3 ሺሕ ቶን ምግብ አከፋፈሉ!!

የዓለም የምግብ ፕሮግራም ባለፈው ሳምንት የእርዳታ አቅርቦት የጫኑ 165 ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል ደርሰው 3 ሺሕ ቶን ምግብ ማከፋፈሉን አስታወቀ፡፡

የምግብ አቅርቦቱ 120 ሺሕ ዜጎችን ተደራሽ ማድረጉ ተጠቁሟል፡፡ 3 ሺሕ 4 መቶ ቶን የምግብ እርዳታ ደግሞ ወደ ማከፋፈያ ጣቢያዎች መላካቸው ተገልጿል።

በተጨማሪም አሁን ላይ እርዳታ የጫኑ 94 ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ እያቀኑ ነው ተብሏል፡፡ የምግብ እርዳታ ስርጭቱ በአፋር እና በአማራ ክልልም በሂደት ላይ መሆኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም በማኅበራዊ የትስስር ገፁ ገልጿል።
6.8K views09:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 11:58:59 በቀጣይ 5 ዓመት 60 በመቶ የሚሆነውን የመድሀኒትና የህክምና ግብዓት በሀገር ውስጥ ምርት ይሟላል ተባለ።

በቀጣይ አምስት አመታት 60 በመቶ የመድኃኒት እና የህክምና ግብዓትን በሃገር ውስጥ ምርት እናሟላለን ሲሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገልጸዋል። ሚኒስትሯ ይህንን የተናገሩት የፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍን በአዲስ ምዕራፍ ለማጠናከር ከፋርማሲዩቲካል አምራቾች እና ባለድርሻ አካላት ጋር እየተደረገ ባለው ምክክር መድረክ ነው።
11.5K views08:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ