ሼክ ኸሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን ዛሬ አርብ በ73 ዓመታቸው ማረፋቸው ተሰምቷል ዩኤኢ የፕሬዝዳንቷን ሞት ተከትሎ ለቀጣዮቹ 40 ቀናት የሀገሪቱ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ወስናለች ጽህፈት ቤቱ ባወጣው መግለጫ ሼክ ኸሊፋ በማረፋቸው ማዘኑን በመግለጽ ለተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ ለአረብ እና ለተቀረው ዓለም መጽጽናናትን ተመኝቷል፡፡ 18.8K views11:12